Friday, December 14, 2018

trump on africa against china & russia

    President Trump plans to reshape America’s policy in Africa by challenging the continent’s leaders to make a strategic choice to align themselves with America instead of Russia or China.

    As he has done in other parts of the globe, Mr. Trump is angling to strengthen ties with like-minded African allies and isolate uncooperative leaders who work with America’s biggest competitors.

    “The predatory practices pursued by China and Russia stunt economic growth in Africa, threaten the financial independence of African nations, inhibit opportunities for U.S. investment, interfere with U.S. military operations and pose a significant threat to U.S. national security interests,” John Bolton, Mr. Trump’s national security adviser, is expected to say on Thursday in a speech unveiling the new approach.

U.S. security interests aren’t threatened by Chinese and Russian influence in Africa, and framing U.S. policy for the entire continent as a zero-sum great power competition isn’t going to be very appealing to African governments.

Considering how large and diverse Africa is, defining U.S. policy as one for the entire continent is not smart, and it will probably be taken as a sign that the administration doesn’t know what it’s talking about.

Most of these states had a history of non-alignment during the Cold War, and I suspect most of them will not want to be forced into making such a choice now.

usa,china,russia africa relations in africa

#US አሜሪካ የአፍሪካ #ፖሊሲዋን ልትፈትሽ ነው
ብዙ ግዜ ያሜሪካ ፖለቲከኞች አፍሪካን የዘነጋ ፖሊሲን ይከተላሉ ይባላሉ ። ያሁኑ ፕሬዝደንት ትራምፕ ፖሊሲ "prosper Africa " ይሰኛል። አሜሪካ የዘነጋቻት አፍሪካ የሩስያና የቻይና ተጽእኖ እየሰፋ መሄድ አሁን እያሳሰባት ይመስላል። ለምሳሌ በጣም ቁልፍ በሆነችው ጅቡቲ ቻይና የጦር ሰፈር ሲኖራት ሁለት ተፎካካሪ ሃያላን ማለትም ቻይናና አሜሪካ በአንድ ሃገር የጦር ሰፈር ጎን ለጎን ሲኖራቸው በታሪክ የመጀመርያው ነው። ጅቡቲ ለጦር ሰፈር ኪራይ ከሁለቱም በሚሊየን የሚቆጠር ዶላር ክፍያን ታገኛለች። አሜሪካ ቻይና ጅቡቲ ላይ ያላት ተጽእኖን ባለመውደድዋ ኢትዮፒያ 95 በመቶ የገቢና ወጭ ንግድ እምታስተናግደውን ጅቡቲን ትታ ወደ ኤርትራና ሶማልያ ወደቦች ፊትዋን እንድታዞር ትሻለች። በዚህም ተሳክቶላት ኢትዮ-ኤርትራን በኤሚርቶችና ሳኡዲዎች በኩል ማስታረቅ ችላለች።  ጅቡቲ ደግሞ ከግብጽ ጋር ሞቅ ያለ ግንኙነትን ጀምራለች። ይህ ሁሉ አሜሪካ አምባገነኖችን በአፍሪካ መደገፍዋ የፈጠረው ክፍተት ለሩስያ በተለይም ለቻይና አመቺ ሁኔታን ፈጥሮአል.። USA ከቻይና ጋር በገባችው የንግድ ጦርነትም ካአፍሪካ ሃገራት ጋር ጠንካራ ግንኙነት ያላትን ቻይናን ማድከምና ወደ ድርድሩ ጠረጴዛ ማምጣት አልቻለሽም።
አሜሪካ ከአፍሪካ ጋር ያላት ግንኙነት #በጸረ-ሽብር ርግል ዙሪያ ብቻ የተቃኘ #መሆኑ ሲጎዳት አሁን በዚህ ዘርፍም ሶማልያን ጭምር በመተው ሊቢያና #ማሊ ላይ ብቻ ትኩረትን ለማድረግ ወስናለች።

This administration will not allow hard-earned taxpayer dollars to fund corrupt autocrats, who use the money to fill their coffers at the expense of their people, or commit gross human rights abuses,” said #Mr. Bolton.የፕሬዝደንቱ የደህንነት አማካሪ። #አሜሪካ ቻይና በብድር እዳ አፍሪካን ማስመጥዋንም አልወደደችውም።
The predatory practices pursued by China and #Russia stunt economic growth in Africa, threaten the financial independence of African nations, inhibit #opportunities for U.S. investment, interfere with U.S. military operations and pose a significant threat to U.S. #national security interests,” #John Bolton,# Mr. Trump’s national #security adviser, said

usa,china,russia africa relations in africa

#US አሜሪካ የአፍሪካ #ፖሊሲዋን ልትፈትሽ ነው
ብዙ ግዜ ያሜሪካ ፖለቲከኞች አፍሪካን የዘነጋ ፖሊሲን ይከተላሉ ይባላሉ ። ያሁኑ ፕሬዝደንት ትራምፕ ፖሊሲ "prosper Africa " ይሰኛል። አሜሪካ የዘነጋቻት አፍሪካ የሩስያና የቻይና ተጽእኖ እየሰፋ መሄድ አሁን እያሳሰባት ይመስላል። ለምሳሌ በጣም ቁልፍ በሆነችው ጅቡቲ ቻይና የጦር ሰፈር ሲኖራት ሁለት ተፎካካሪ ሃያላን ማለትም ቻይናና አሜሪካ በአንድ ሃገር የጦር ሰፈር ጎን ለጎን ሲኖራቸው በታሪክ የመጀመርያው ነው። ጅቡቲ ለጦር ሰፈር ኪራይ ከሁለቱም በሚሊየን የሚቆጠር ዶላር ክፍያን ታገኛለች። አሜሪካ ቻይና ጅቡቲ ላይ ያላት ተጽእኖን ባለመውደድዋ ኢትዮፒያ 95 በመቶ የገቢና ወጭ ንግድ እምታስተናግደውን ጅቡቲን ትታ ወደ ኤርትራና ሶማልያ ወደቦች ፊትዋን እንድታዞር ትሻለች። በዚህም ተሳክቶላት ኢትዮ-ኤርትራን በኤሚርቶችና ሳኡዲዎች በኩል ማስታረቅ ችላለች።  ጅቡቲ ደግሞ ከግብጽ ጋር ሞቅ ያለ ግንኙነትን ጀምራለች። ይህ ሁሉ አሜሪካ አምባገነኖችን በአፍሪካ መደገፍዋ የፈጠረው ክፍተት ለሩስያ በተለይም ለቻይና አመቺ ሁኔታን ፈጥሮአል.። USA ከቻይና ጋር በገባችው የንግድ ጦርነትም ካአፍሪካ ሃገራት ጋር ጠንካራ ግንኙነት ያላትን ቻይናን ማድከምና ወደ ድርድሩ ጠረጴዛ ማምጣት አልቻለሽም።
አሜሪካ ከአፍሪካ ጋር ያላት ግንኙነት #በጸረ-ሽብር ርግል ዙሪያ ብቻ የተቃኘ #መሆኑ ሲጎዳት አሁን በዚህ ዘርፍም ሶማልያን ጭምር በመተው ሊቢያና #ማሊ ላይ ብቻ ትኩረትን ለማድረግ ወስናለች።

This administration will not allow hard-earned taxpayer dollars to fund corrupt autocrats, who use the money to fill their coffers at the expense of their people, or commit gross human rights abuses,” said #Mr. Bolton.የፕሬዝደንቱ የደህንነት አማካሪ። #አሜሪካ ቻይና በብድር እዳ አፍሪካን ማስመጥዋንም አልወደደችውም።
The predatory practices pursued by China and #Russia stunt economic growth in Africa, threaten the financial independence of African nations, inhibit #opportunities for U.S. investment, interfere with U.S. military operations and pose a significant threat to U.S. #national security interests,” #John Bolton,# Mr. Trump’s national #security adviser, said

us africa relations


U.S. to Africa: Pick Either US or China and Russia, Not Both

WASHINGTON—President Trump plans to reshape America’s policy in Africa by challenging the continent’s leaders to make a strategic choice to align themselves with America instead of Russia or China.

As he has done in other parts of the globe, Mr. Trump is angling to strengthen ties with like-minded African allies and isolate uncooperative leaders who work with America’s biggest adversaries.

“ Thursday in a speech unveiling the new approach.

The “Prosper Africa” plan is part of a broader Trump administration effort to shift U.S. focus from counterterrorism efforts to a fight for global supremacy with Russia and China.

While the administration is worried about a growing threat from militant groups across Africa, the Pentagon is preparing to cut 10% from the 7,200 American military service members working across the continent.

U.S. officials said the Pentagon now would focus on hot spots like Libya and Mali, where Islamic State and al Qaeda fighters remain potent threats. They didn’t say what countries would get less attention.

“We have developed a plan where we can scale back, but continue to provide the support to those governments that are fighting terrorism,” said one senior U.S. administration official.

Mr. Bolton’s speech on Thursday at the conservative Heritage Foundation in Washington marked the launch of a new effort by the Trump administration to strengthen ties with African leaders after some early missteps.

Mr. Trump, who has yet to visit the continent in his nearly two years as president, asked during an Oval Office immigration debate earlier this year why the U.S. should accept immigrants from “shithole countries” in Africa, according to people briefed on the meeting. The president’s private comments triggered widespread condemnation when they became public, forcing U.S. officials to undertake damage control efforts with key African leaders. Mr. Trump later denied making the comment.

During her solo trip to Africa in the fall, first lady Melania Trump was criticized for wearing a white helmet associated with colonial rule. Ms. Trump later said she wanted people to focus on what she does, not what she wears.

First lady Melania Trump was criticized for wearing a pith helmet, a symbol of colonial rule, while on safari in Kenya during her Africa trip in October.

First lady Melania Trump was criticized for wearing a pith helmet, a symbol of colonial rule, while on safari in Kenya during her Africa trip in October. Photo: saul loeb/Agence France-Presse/Getty Images

Now, the administration is aiming to shore up African allies with increased trade and scale back aid to places run by what Mr. Bolton said were unreliable partners in places like South Sudan.

One overriding concern, U.S. officials said, is China’s expansive presence on the continent, from its East African military base in Djibouti to its role as one of Zambia’s biggest debtholders. China is also spending billions of dollars to build railways, dams, oil refineries and other major projects across Africa.

China’s deepening ties come as Russia has expanded its military cooperation on the continent, including places like the Central African Republic, where Moscow has provided weapons. The administration is now framing those developments as national security threats to America as it tries to offer a reliable alternative with trade and investment.

“We can’t do any of that if these countries are being overwhelmed by malign influence from China and from Russia,” the administration official said.

U.S. trade with Africa represents a small percentage of the country’s exports and imports. In 2017, the U.S. exported about $14 billion in goods to sub-Saharan Africa and imported nearly $25 billion, according to the U.S. Office of the U.S. Trade Representative. China recently agreed to invest more than $60 billion more in Africa, a move that gives Beijing more leverage and influence to counter any new American initiatives.

The Chinese Embassy in Washington didn’t respond to a request for comment.

Nikolay Lakhonin, a spokesman at the Russian Embassy in Washington, declined to comment Wednesday night on Mr. Bolton’s planned speech and instead referred to previous statements by Russian leaders in support of Moscow’s relations with African leaders. It didn’t immediately comment on Thursday.

Mr. Bolton also warned the United Nations that the Trump administration could end its support for peacekeeping efforts in Africa, home to seven of the 14 ongoing “blue helmet” operations, if they are unable to forge lasting peace deals

The Trump administration has expressed concerns about U.N. peacekeeping operations in the Western Sahara and Mali. And Mr. Bolton, a former U.S. ambassador to the U.N. and a longtime critic of the global body, said the White House would re-evaluate America’s support for the U.N. in Africa. The U.N. didn’t immediately respond to requests for comment.

joseph cabkla

ካቢላ በመጨረሻም እጅ ሰጡ ። የቀድሞዋ ዛተር የእድሁንዋ DRC #president በመሆን አባታቸው ሲገደሉ ካባታቸው ስልጣን በመረከብ በ29 አመታቸው ወደ ስልጣን የመጡት ካቢላ መካሄድ የነበረበትን ምርጫን አራዝመው ስልጣንን የሙጥኝ ብለው ቆይተዋው ነበረ አሁን ግን እ.ኤ.አ በ2019 ምርጫውን በማድረግ ስልጣን ለማስረከብ መወሰናቸውን ተናግረዋል።
በማእድን ሀብቱዋ እጅግ ሃብታም የሆነችውና የቆዳ ስፋትዋም #ትልቅ ሲሆን ፥ ይህችው ሃገር #ጆሴፍ ካቢላ ካባታቸው የወረሱትን ስልጣን ወደ 18 አመታት ያኽል ቆይተውበታል የበዛ ሃብትም አካብተውበታል ለራሳቸውና ለቤተሰቦቻቸው እስክ 6 ቢሊየን ዶላር ይገመታል -የራሳቸውና የቤተሰባቸው ሃብት። በብዙ ቢዝነስም በሃገሪቱ ተሳታፊዎች ናቸው እርሳቸውም ሆኑ ቤተሰቦቻቸው።በቀድሞው #ሞቡዩ ሴሴሴኮ በርካታ #ቢሊየን ዶላር የተመዘበረችው የቀድሞዋ ዛየር ያሁነና #DRC ሰላም ከራቃትና ብጥብጥ መመለስ ከጀመረች ቆየች። የኦቦላ ወረርሽኝም ሌላው ፈተናዋ ነው።
DRC #የኮባልትሽየአለም 90 በመቶ ምንጭ ስትሆን የቆዳ ስፋትዋም በአፍሪካ ትላልቅ ከሚባሉ አገራት አንዱዋ ነች።

አንድ ጥያቄ አለኝ ጉዋዶች

አንድ ጥያቄ አለኝ ጉዋዶች ?

"ለራሱ ኑሮ የሌለው.... አገሩን እሚወድ ... " ብሎ ጌታቸው አሰፍ ልጌች ረዳ ቢከራከርለትም በኤል ቲቭ ቀርቦ ኮ/ል መንግስቱ " እውን አሁን ደርግ አለ ? "እንኩዋን ሰው ልገድል  " ትንኝ አልገደልኩም " ሲሉ ሙድ ተይዞባቸው ነበረ። ጌች የመግረፊያ ማእክሎቹንና ስውር እስር ቤቶችን በእርሱ እውቅና አይደሉም የተሰሩት ወይስ እርሱም አያውቃቸውም ማለቱ ነው።

#tplf Rocket in mekelle town

የህዋት ሮኬት ፦

ል#ህወህት ውድቀት አንድ ምክኛት ሊሆን የሚችለው #በሜቴክ እማካይነት ሮኬት
ማስወንጭፍያ #መቀሌ ላይ እየተሰራ የነበረ ሲሆን ይህ አረቦችን እሜሪካን እላስደሰተም ወይም ላያስደስት ይችላል።አሁን ሮኬቱ ይለበት ደረጃ ብስይታወቅም በወቅቱ ግን በኢትዮፒያ ዜና አገልግሎት ድርጅት #ENA ተዘግቦአል.  #ሜቴክ በበኩሉ የመሳርያ ንግድ #ክኢራን ጋር ጅምሮ ነበረ እሉ እምባሳድር ሱሌይማን ደደፎ እንዲሁም ወደ ኢራንና ካታር በማዘንበል የኤሚሬቶችንንና ሳኡዲን ግብጽን ገሽሽ ማድረጉ እልተወደደለትም ብዚህም ምክንያት የእረቦች ጥርሳ ውስጥ ገብቶ ልሆን ይችላል። ይህ እንግዲህ ቀደም ብሎ የህዳሴውን ግድብ እስራለሁ ማለቱ ከግብጽ ጋር ቅራኔን ፈጥሮአል ከዚህ በተጨማሪ መሆኑ ነው
። የህውስት #አክቲቭቶች በተደጋጋሚ የሚያነሱት "የጠሚር መንግስት የህዳሴውን ግድብ ቸል አለው ፥ ከኤሚሬቶችና ሳኡዲዎች ግስር ተባበረ፥ ምንነቱ የማይታወቅ ውልን ካረቦች ጋር አደረገ" የሚል ሲሆን። ምናልባት #የዶ/ር አብይ መንግስት ባሃገሪቱ ላይ በሙስና ከፍተኛ ገንዘብ ስለተመዘበረ ግድቡን ለማፋጠን ገንዘብ አጥቶ ሊሆን ይችላል ። ሌላው ግድቡ ውሃ እሚሞላበት ግዜ ይርዘምልን የሚለው #የግብጾች ጉትጉታም ሰሚ አግኝቶ ሊሆን ይችላል። ያም ሁኖ ግን በለውጡ በህዝብ ዘንድ ደስታ (excitment) የተፈጠረ ቢሆንም የኢኮኖሚ ቅውሱና የንግድና ስራዎች መቀዛቀዝ እንዳዲሳባ ባሉ ትላልቅ ከተሞች ሳይቀር በግልጽ ይታያል።
በዚህ ምክንያት አሳሳቢ የውስጥ ጉዳዮች የተደቀኑበት የጠሚሩ መንግስት ከኤሚሬቶችና ከምእራባውያን በሃገሪቱ ከፍተኛ የሆነ የኢኮኖሚ ቅውስ ስለተፈጠረ ሊያገኝ በሚችለው የገንዘብ ድጋፍ የውስጥ የኢኮኖሚ ቅውሱን ለማስተንፈስ እንደ አማራጭ ሊጠቀምበት ይችላል። እንደ ኢትዮፒያ ያለ ስትራቴጅያዊ አገር በሰጥቶ መቀበል ዲፕሎማሲ መመራት እንዳለበት ማንም አይስተውም። ሁሉንም ችግሮችንና ፈተናዎችን ባንዴ ከመጋፈጥ ግዜ የመግዛት መርህን ሊከተል ይችላል።    
# ያባይ ወንዝ #ኢትዮፒያ ላይ ብዙ መዘዝን እንዳስከተለ ይታወቃል በታሪክ።

የህወሃት እጣ ፈንታ


#የህወሓት የወደፊት እጣ ፈንታ

#ህወሓት ሁለት ወሳኝ #የፖለቲካ ሀብቶች አሉኝ #ብሎ ያስባል፡፡ የመጀመሪያው የትግራይ ህዝብ ሲሆን ሁለተኛው የቅራኔ ፖለቲካ ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት አንደኛውን የፖለቲካ ሀብት ተነጥቆ በሁለተኛው የፖለቲካ ሀብቱ ላይ ወሳኝ ትግል እያካሄደ ይገኛል፡፡

የመጀመሪያው ሀብቱ የሆነው የቅራኔ ፖለቲካ ህወሓት የፖለቲካ የዘር ሀረጉ ከሚመዘዝበት ኮሚኒስታዊ እሳቤው የመነጨ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡ በኮሚኒስታዊ ፈላስፎች እሳቤ መሰረት በማህበረሰብ ውስጥ እርስ በእርሳቸው የሚፃረሩ ኃይሎች የመኖራቸው ጉዳይ የተፈጥሮ እውነታ ነው፡፡ በእነዚህ ተፃራሪ ኃይሎች መካከል ደግሞ ምንጊዜም ተቃርኖ አለ፡፡ ተቃርኖውም የፖለቲካ ትግሉ ማዕከላዊ ነጥብ ሆኖ ያገለግላል፡፡
በአንድ ልቦለድ የታሪክ አወቃቀር ውስጥ ግጭት ወይንም ኮንፍሊክት ከሌለ ታሪክ የለም” እንደሚባለው በሌኒንስታዊ አስተሳብህም ቅራኔዋ ከሌለች የአንተም ፖለቲካ ሊኖር አይችልም፡፡ እናም በዚህ እሳቤ መሰረት የቅራኔዋን የፖለቲካ ከሰል እያራገቡ እሳቱን ማቀጣጠል የፓርቲ ህልውና ጉዳይ ነው፡፡

ህወሓትም በቀደመው የትግራይ ማርክሲስት ሌኒንስት ወይንም ማሌሊት አስተሳሰቡ ይህች የቅራኔ ፖለቲካ በሚገባ ተክኖባታል፡፡ የቀድሞው ህወሓት መራሹ ኢህአዴግም ቢሆን ይህችን የቆየች ዘመን ያለፈባት የፖለቲካ ካርድ ይዞ በቅራኔ ፖለቲካ ጨዋታ እድሜውን ሲገፋ ቆይቷል፡፡ ነፍጠኛው ፣ትምክህተኛው፣ ጠባቡ፣ ኒኦሊብራሉ የሚሉት ፍረጃዎችና የፖለቲካ ብሂሎች ከዚሁ ከድርጅቱ ኮሚኒስታዊ ባህሪ የመነጩ ናቸው፡፡
የሚታረቅ ቅራኔ ሲሉ ጥልቀት የሌለው ተቃርኖ ሆኖ በውይይትና በድርድር ሊፈታ የሚችል ማለታቸው ሲሆን የማይታረቅ ተቃርኖ ሊፈታ የሚችለው ግን በማሸነፍ እና በመሸናነፍ ብቻ ነው፡፡ በኮሚኒስቶች የፖለቲካ ዶክትሪን መሰረት የፖለቲካ ድርጅት ከሆንክ በህይወት ለመኖር የምትታገለው ደመኛ ጠላት ሊኖርህ ይገባል፡፡ የሚፈረጅ ጠላት ከሌለ ትግል፣ ፖለቲካ፣ ርዕዮተ ዓለም፣ መታገል፣ ማታገል የሚባሉ ነገሮች የሉም፤ አይኖሩምም፡፡ ለዚህ የሚሆን ጠላት ከሌለህ ደግሞ በራስጌም በግርጌም ብለህ አንድ ጠላት መፈጠር አለብህ፡፡ ማርክሲስት ሌኒንስትነት ያለተቃርኖ በህይወት ሊኖር የማይችል ፖለቲካ ነው፡፡
እናም ህወሓት በተካናት የቅራኔ ፖለቲካ በተለይ ትምክህተኛና ጠባብ ብሎ በፈረጃቸው የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል በተፈጠረው የተካረረ ቅራኔ የፖለቲካ የኃይል ሚዛኑን ለሶስት አስርት ዓመታት ያህል አስጠብቆ ማስኬድ ችሏል፡፡ ሆኖም የቅራኔ ፖለቲካው ሴራ ዘግይቶም ቢሆን የገባቸው የቀድሞው የፖለቲካ አጋሮቹ፤ በተለይ በኦሮሞና በአማራ መካከል ምንም አይነት ቅራኔ እንደሌለ በማሳየት የትግሉን አቅጣጫ ከቅራኔ ፖለቲካ መስመር ማውጣታቸው የህወሓትን የቅራኔ ፖለቲካ የበርሊን ግንብ ንዶታል፡፡

professor mesfin w/mariam

#መስፍን #ወ/ማርያም ምን እያሉን ነው? | በኃይሉ ሚዴቅሳ ፍስኃጽዮን

በርግጥ በዘመናዊው ዓለም አንድ ሰው ከአካዳሚክ ተቋማት ከወጣ በኋላ #ፕሮፌሰር አይባልም፡፡ጡረተኛ የሚል ቃል ይጨመርበታል፡፡ጡረተኛ #ፕሮፌሰር ተብሎም ይጠራል፡፡እኛ ጋር ግን ልማድ ሆኖብን ማዕረግ ከሰጠን አናወርድም፡፡ለዚህ #መስፍን ወልደማርያም ማሳያ ናቸው፡፡እኒህ ታዋቂ ፖለቲከኛ፣ከአካዳሚክ ተቋም ከወጡ 26 ዓመት ሆኗቸዋል፡፡ ግን ፕሮፌሰር እያልን እንጠራቸዋለን፡፡ ይህም ሳይበቃ እርሳቸው በቀጥታ ከማስተርስ ወደ ፕሮፌሰርነት፣ በሴኔት ውሳኔ እንዳደጉ እየታወቀ ጉዳዩ አይነሳም፡፡

ለማንኛውም የዚህ ጽሁፍ ዓላማ፣ የፕሮፌሰሩን #የትምህርት እና የማዕረግ ጉዳይ መሞገት አይደለም፡፡ አጀንዳው ሰሞኑን እርሳቸው #በኢትዮጲስ ጋዜጣ ላይ የፃፉትን ሐሳብ ይመለከታል፡፡ እኔም ስለለመደብኝ ወይም አድናቂዎቻቸው እንዳይቀየሙኝ ፕሮፌሰር መስፍን እያልኩ ልቀጥል፡፡

#መስፍንፕሮፌሰር # ከላይ በጠቀስሁት #ጋዜጣ ላይ፣ #ፕሬዚዳንት #ሳህለወርቅን የተመለከተ ጽሁፍ ጽፈዋል፡፡ የጽሁፍ ጭምቅ ሐሳብ፣‹‹#ሶስት ሥርዓትን ያገለገለች #ሴት እንዴት #ፕሬዚዳንት ተደርጋ ትሾማለች›› የሚል ብስጭት የወለደው ነው፡፡በፕሬዚዳንቷ መሾም የተደሰተውን የሕብረተሰብ ክፍልም ዱላ ቀረሽ ስድብ አውርደውበታል፡፡

ይህን የእርሳቸውን አቋም ምን ያህል ሰው እንደሚስማማበት አላውቅም፡፡ #ግን ከራሳቸው ከፕሮፌሰሩ ሕይወትና ተፈጥሮ ጋር የሚቃረን ለመሆኑ አያከራክርም፡፡ #እርስበርሳቸው የሚጣረሱ ብዙ ሐሳቦችንም ይዟል፡፡ ከመሠረታዊ ሎጂክ ጋርም ይጣረሳል፡፡

ፕሮፌሰሩ ፕሬዚዳንቷን ከተቹበት መከራከሪያ ጋር እራሳቸውን እናነፃፅር፡፡ ወ/ሮ ሳህለወርቅን በፕሮፌሰሩ ያስተቻቸው ነገር ‹‹ #ሶስት አምባገነን #ሥርዓቶችን አጎብድዳ፣ አገልግላለች›› የሚለው #ክርክር ነው፡፡

እንግዲህ በጥቅሉ ሲታይ #ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ #የመንግሥት ሠራተኛ ናቸው፡፡ የመንግሥት ሠራተኛ ደግሞ መንግሥቱ ያወጣውን ፖሊሲና የሚከተለውን ርዕዮት ተከትሎ ይሠራል፡፡በዚህ ሂደት ውስጥም ፕሮፌሰር መስፍን አልፈዋል፡፡
©
#በጃንሆይም ሆነ #በደርግ እንዲሁም በኢሕአዴግ ውስጥ ፕሮፌሰሩ የመንግሥት ሠራተኛ ነበሩ፡፡ በበፊቱ #ቀዳማዊ #ኃይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ፣ በአሁኑ #የአዲስ አበባ #ዩኒቨርሲቲ ወገባቸውን አጥብቀው አስተምረዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲ መምህራንን የሚቀጥረው #ት/ት ሚኒስቴር መሆኑ ይታወቃል፡፡ #ት/ት ሚኒስቴር ደግሞ #የአገሪቱ #የካቢኔ አባልና ትልቁ #የፖሊሲና የርዕዮተዓለም #ማዕከል ነው፡፡

ታዲያ ፕሮፌሰር መስፍን #ሶስት #አምባገነን ሥርዓቶችን በማገልገል ረገድ ከወ/ሮ ሳህለወርቅ በምን አነሱ?…#ፕሬዚዳንቷ #ለውጭ #ጉዳይሚኒስቴር፣ ፕሮፌሰሩ #ለት/ት ሚኒስቴር ተቀጥረው ሶስት ሥርዓቶችን አገልግለዋል፡፡ ፕሮፌሰሩ ያወጡት #ፎርሙላ ለራሳቸው አይሰራም ካልተባለ በቀር፡፡

አንዳንድ ሰዎች እንደሚሉት እንደውም እንደ ፕሮፌሰር መስፍን አምባገነኖችን የማገልገል ፍላጎት ያለው ሰው የለም፡፡#በጃንሆይ ዘመን የአውራጃ አስተዳዳሪ እስከመሆን የደረሱት እኒህ ታዋቂ ሰው፣ #ደርግ ጊዜም #የመርማሪ #ኮሚሽን አባል ነበሩ፡፡በዚህ #የኮሚሽን #አባልነታቸውም #ስድሳዎቹ ‹‹የአጼ ኃይለሥላሴ ባለሥልጣናት›› እንዲገደሉ ከፍተኛ ድርሻ እንደነበራቸው እራሳቸው #ኮሎኔል #መንግሥቱ #ኃይለማርያም ተናግረዋል፡፡

ኮሎኔል መንግሥቱን ማመን ይከብዳል ቢባል እንኳ ከዋናዋናዎቹ #ባለሥልጣናት ቀጥሎ ያሉትን ሹማምንት ለማጣራት በዚሁ #ሥልጣን ደርግን ሁለት ዓመት አገልግለዋል፡፡ #አክሊሉ #ሀብተወልድን የሚያህል የሀገር አድባር #ትክክለኛ ፍትህ እንዳያገኙ #ጂኦግራፊ #መምህሩ #መስፍን #ወልደማርያም ምክንያት መሆናቸውን ብዙ ሰው ውስጥውስጡን ሲያወራው የቆየ ጉዳይ ሲሆን፣ እርሳቸውም አልፎ አልፎ ማስተባበያ ሲሰጡበት የኖረ ነገር ነው፡፡

#አክሊሉ #ሐብተወልድ #ቃልህን #በጽሁፍ አቅርብ ተብለው #ስንት መቶ #ገጽ ጽፈው ካመጡ በኋላ #‹‹ይህንን ለመስማት ጊዜ የለንም›› ብለው ውድቅ ያደረጉባቸው መስፍን ወልደማርያም #ከሻዕቢያው ሰላይ #በረከት ሀብተሥላሴ #ጋር ሆነው ነው፡ ፡ (ይህ ጽሁፍ #የአክሊሉ #ማስታወሻ በሚል ርዕስ ታትሞ የሚገኘው መጽሐፍ ነው) ይህም ገና ከመጣ ጀምሮ በሕዝብ የተጠላውን #ደርግን ሥርዓት ለማገልገል #ቆርጠው #መነሳታቸውን ^የሚያሳይ ነው፡፡  ከዚህ በላይስ #አምባገነንን ማገልገል ከወዴት አለ…? ከዚህ በላይ #ስለሥልጣን #ጅራትን መቁላት ከወዴት ይገኛል…?

ፕሮፌሰር መስፍን #ሀገሪቱን #ቀይ #ሽብርና #ነጭ - ሽብር ባስጨነቋት፣ #የእርስበርስ ጦርነት በወጠራት ጊዜ ፕሮፌሰር መስፍን ትንፍሽ ብለው አያውቁም፡፡ እርሳቸው መናገር የጀመሩት ኢሕአዴግ አዲስ አበባ ሲገባ ነው፡፡ ከአቶ መለስ እና ከሌሎች ሁለት ሰዎች ጋር ባደረጉት #የ1983 ዓ.ም. ^ውይይት #‹‹አማራ የሚባል #ብሔር የለም›› የሚል አቋም ያንጸባረቁበት ንግግራቸው የመጀመሪያ ነው፡፡ ከዚያ በኋላ እስከዛሬ ድረስ በቤታቸው #ከአዛውንት የኢሕአዴግ #ባለሥልጣናት ጋር ውስኪ #ችርስ እንደሚሉ ይታወቃል፡፡

እነዚህ አዛውንት #ባለሥልጣናት #ከፕሮፌሰሩ ጋር በነበራቸው ቆይታ ለምን #ኢሕአዴግን ሌት ከቀን እንደሚሳደቡ ሲጠይቋቸው #‹‹ጃንሆይም፣ ደርግም #አቅርበውኝ ነበር፡፡ #እንዳማክራቸውም አድርገውኛል፡፡ #እናንተ ግን ናቃችሁኝ፤ይልቁንም ከሥራዬ አባረራችሁኝ›› ብለው #እንደመለሱላቸው #የኢሕአዴግ ሹመኞች ለዚህ ጸሐፊ ነግረውታል፡፡

የሆነው ሆኖ #ፕሮፌሰር #መስፍን በ90 ዓመታቸውም ሰውን ከመዘርጠጥ አልተመለሱም ያስባላቸውን ነገር ሰሞኑን ጽፈዋል፡፡

ሰው በቀድሞው ሥርዓት ውስጥ አገልግሏል ተብሎ አቅም ቢኖረው #የጠገበ ልምድ ቢያካብትም እንኳ በአገሩ መሥራት የለበትም ብለዋል #ፕሮፌሰሩ፡፡ #ስለዚህ ወታደራዊውን መንግሥት በመምህርነት አገልግለሃል በሚል #ከዩኒቨርሲቲ ተባርሬያለሁ የሚሉት እኒህ ሰው መባረራቸው ተገቢ ነው ማለት ይሆናል፡፡

በቀድሞ ሥርዓት ያገለገለ በሙሉ #በአዲሱ አስተዳደር ውስጥ መግባት የለበትም የሚለው ትርክት ተገቢነት ካለው #ፕሮፌሰሩ #ከአዲስ አበባ #ዩኒቨርሲቲ #መባረር የነበረባቸው #ደርግ ሥልጣን በያዘ #ዕለት ነበር #ማለት ይሆናል፡፡

ፕሮፌሰር #መሥፍን አንዳንዶች እንደሚሏቸው መቃወምን የሕይወት #መርሃቸው አድርገው ይዘውታል፡፡ፕሮፌሰር መስፍን #ደግፈውታል የሚባል አሰራር፣ #ርዕዮት፣ #ፖለቲካና ሥርዓት ተሰምቶ አይታወቅም፡፡#እርሳቸው የመሠረቷቸውን የፖለቲካ ድርጅቶች ሳይቀር #ተቃውመዋል፡፡ #ቅንጅት ለዚህ ማሳያ ነው፡፡ እርሳቸው ከሌሎች ጋር ከመሠረቱት በኋላ #ቅንጅትን በመቃወም የመጀመሪያ ሰው ሆነው የቀረቡት እርሳቸው ነበሩ፡፡ #ምናልባትም ከኢሕአዴግ #ቀጥሎ የቅንጅት #ተቃዋሚ #ፕሮፌሰር መስፍን ሳይሆኑ አይቀሩም፡፡

ደጋግመው በመጽሐፋቸው ሁሉንም #ሥርዓቶች ሲቃወሙ እናገኛቸዋለን፡፡ #ፊውዳላዊውን ሥርዓትም፣ ወታደራዊውን አስተዳደርም፣#ፌደራላዊውን አወቃቀርም፣#ኮሙዩኒዝሙንም፣ #ካፒታሊዝሙንም፣ ሁሉንም #አስተዳደር ተቃውመዋል፡፡

መንግሥታትንም #ተቃዋሚዎቹንም እንደሚቃወሙ የሚገልጹት #ፕሮፌሰሩ አቋማቸው ከመቃወም ውጭ ምን እንደሆነ #አይታወቅም፡፡ አንዳንድ በእርሳቸው ሥራዎች ላይ ምርምር ያደረጉ ሰዎች (#ሐብታሙ- አለባቸው፤#2010) #የኢትዮጵያን #የብሔረ-መንግሥት-#Nation Building ግንባታ ካዘገዩ ግንባር ቀደም #ልሂቃን አንዱና ዋነኛው ያደርጓቸዋል፡፡ #ሌሎች ደግሞ እንደ ፕሮፌሰር መስፍን አምባገነን የለም ይላሉ፡፡ ላለፉት ብዙ ዓመታት (መስፍን ኢሕአዴግ ከገባ በኋላእንጂ ከዚያ በፊት የሰደቡት የደርግ ባለሥልጣንም ሆነ ድርጅት የለም) ባለሥልጣናትንም ሆነ ሌሎች ግለሰቦችን ሙልጭ አድርገው እየተሳደቡ፣ ሌሎች ግን በእርሳቸው ሥራ ላይ #አስተያየት ከሰጡ የስድብ ናዳ ይወርድባቸዋል፡፡ #ዲያቆን- ዳንኤል -ክብረት ላይ የደረሰውን የምናስታውሰው ነው፡፡

እርሳቸው ፕሮፌሰር #እየተባሉ ባለፉት 27 ዓመታት ፕሮፌሰርነታቸውን የሚመጥን #የምርምር ሥራ ሲሰሩ ታይተው አይታወቅም፡፡ቁ ጭ ብለው የሚሰራን ሰው ሲሳደቡ ነው የሚታወቁት፡፡ #ለሀገር አንድነትና ፍቅር ምንም እርባና የሌላቸውን #መፃሕፍት እየፃፉ የሞቱትንም #የቆሙትንም ሰዎች ሲዘነጥሉ ነው የነኖሩት፡፡#መቃወም፣#መሳደብ፣#ማዋረድ ዓመላቸው ይመስላል፡፡

#ፕሬዚዳንት #ሳህለወርቅን #የተቃወሙትም በዚህ የመቃወምና #የማዋረድ #ልማዳቸው ተነሳስተው ይመስላል፡፡

eprdf & tplf future survival

የኢህአዴግና የህወሃት እጣ ፈንታ

የህወሓት አመራሮች የትግራይን ህዝብ እንደ ምሽግም እንደ ደጀንም፣ እንደ ሰብአዊ ጋሻም እየተጠቀሙ ይገኛሉ፡፡ አሁን ባለው የህወሓት አካሄድ የፖለቲካው አቅጣጫ በነበረበት የመርገጥ አዝማሚያ ስለሚታይበት በትግራይ ህዝብ ውስጥ የተፍታታ የፖለቲካ አስተሳሰብ የሚፈጠርበት ሁኔታ ከሌላ በስተቀር ሁኔታዎች ይበልጥ እየተውሳሰቡ ይሄዳሉ፡፡

የተፍታታ አስተሳሰብ ሲባል ነገሮችን አሁን ካሉበት ወቅታዊ ፖለቲካ በላይ አርቆ ማሰብ፣ ፖለቲካውን በደረቅ የሂሳብ ስሌት ብቻ አለማየት፣ ካሉበት የሥጋት ቆፈን መላቀቅና የመሳሰሉት ናቸው፡፡ ባለፉት ዓመታት የነበረውንና አሁን ያለው ሀገራዊ ፖለቲካ ብቻ ታሳቢ አድርጎ መንቀሳቀስ የነገውን አካሄድ የሚያበላሸው ይሆናል፡፡ የትናንቱን ሀገራዊ ብልሽትና የዛሬውን ችግር ተገንዝቦ ስለነገው መፍትሄ ማሰብ እንጂ፤ በትናንት ችግር ላይ ቆሞ መቆዘም የትግራይን ህዝብ ቀጣይ ፖለቲካዊ አካሄድ አንድ ጋት ወደፊት ሊያስኬደው የሚችል አይደለም፡፡

ሁለተኛው በትግራይ መምጣት ያለበት ለውጥ ነገሮችን ከፓርቲ ቁመና በላይ መመልከት ነው፡፡ ይህች ህወሓት የማይፈልጋት ጎምዛዛ ሀቅ ናት፡፡ በአሁኑ ሰዓት በትግራይ አድራጊ ፈጣሪ የሆነው የክልሉ ገዢ ፓርቲ ህወሓት ነው፡፡ ህወሓት ደግሞ የፖለቲካ ድርጅት ነው፡፡ እንደ ማንኛውም በሰው የተፈጠረ ድርጅት ህወሓት መጀመሪያ ነበረው፤ መጨረሻም ይኖረዋል፡፡ የራሱ የፖለቲካ ፕሮግራምና አላማን አግንቦ የሚንቀሳቀስ አንድ ክልላዊ ፓርቲ ነው፡፡ ህወሓት ከትግራይ ህዝብ ተገኘ እንጂ፤ የትግራይ ህዝብ ከህወሓት አልተገኘም፡፡ የትግራይ ህዝብ ጥንታዊነት ከህወሓት አርባና እና ሀምሳ ዓመት የጎልማሳነት እድሜ በእጅጉ የራቀ ነው፡፡

የትግራይ ህዝብ እንደ ህዝብ የአስተሳሰብ ብዝሀነት ያለው ሲሆን፤ ሕወሓት እንደ ፓርቲ የፖለቲካ አስተሳሰቡ የሚቀዳው ከፖለቲካ ፕሮግራሙና ከርዕዮት ዓለሙ ብቻ ነው፡፡ እርግጥ ነው፤ የአንድ ህዝብ የአስተሳሰብ ብዝሃነትም ሆነ የአንድ ፓርቲ አስተሳሰብ በርዕዮትና በፕሮግራም መታጠር ተፈጥሯዊ ነው፡፡ ነገር ግን ስህተቱ የሚፈጠረው የአንድ ፓርቲ ፕሮግራምና አላማ የአንድ ህዝብ አስተሳሰብ ሙሉ ውክልና ያለው አድርጎ ማሰቡ ላይ ነው፡፡

ይህ ማለት አንድን ህዝብ በፓርቲ የፖለቲካ ፕሮግራም ቁመና ልክ ዝቅ ብሎ እንዲያስብ መፈለግ ማለት ነው፡፡ እንዲህ አይነቱ አካሄድ ራስን የሁሉም ህዝብ ብቸኛ ተጠሪና ተወካይ አድርጎ የማሰብ የጠቅላይ አስተሳሰብ አባዜ ሲሆን በውጤቱም የተለያዩ ተፈጥሯዊ የአስተሳሰብ ፀጋዎችን በአንድ ቅርጫት ውሰጥ ገብተው እንዲጨመቁ ማድረግ ነው፡፡

ህወሓት ፈፅሞ ሊሰማው የማይፈልገውም ጥሬ ሀቅ ቢኖር በትግራይ ምድር ውስጥ ከብዙዎቹ አንዱ ተደርጎ ሊቆጠር የሚገባው መሆኑን ነው፡፡ ራሱን ብቸኛ የስለት ልጅ አድርጎ ማሰቡ በክልሉ ያለውን የፖለቲካ ከባቢ አየር የታፈነ አድርጎታል፡፡ በክልሉ ከህወሓት ሌላ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሉ፡፡ ወደፊትም ይኖራሉ፡፡ እናም ህወሓት ከብዙዎቹ እንደ አንዱ ይሆናል ማለት ነው፡፡

የትግራይን ህዝብ በተጠቂነት የሥነ ልቦና ጫና ውስጥ ከቶ ራስን የዚህ ጥቃት መድህን አድርጎ በመሳል የሚገኝ የፖለቲካ ትርፍ ወንዝ የሚያሻግር አይደለም፡፡ እናም ህወሓት ከዚህ ከተቸነከረ ቀኖናዊ አስተሳሰቡ ተላቆ ተነቃናቂና ተራማጅ መሆን ካልቻለ ለፖለቲካ መቅሰፍት የመዳረግ እድሉ ሰፊ ነው፡፡

ኦዴፓና አዴፓ ከፖለቲካ መቅስፍቱ ለመዳን በለውጥ ማዕበል በመታጀብ በማራመድ ላይ ይገኛሉ፡፡ አንድ ፓርቲ ይብዛም ይነስም በአንድ ህዝብ ውስጥ የራሱ የሆነ ማህበራዊ መሰረት ይኖረዋል፡፡ ይህ የፓርቲ ማህበራዊ መሰረት ሰፊ ህዝባዊ ተቀባይነትን ካገኘ ደግሞ የአንድ ክልል ወይንም ሀገር ገዢ የፖለቲካ መስመር ሆኖ ያገለግላል ማለት ነው፡፡ በዚህም ያ ፓርቲ ተከታታይ ምርጫዎችን እያሸነፈ ቅቡልነቱን የሚያረጋግጥበትን ዕድልንም ያገኛል፡፡ ፓርቲው በአንድም ይሁን በሌላ መልኩ ማህበራዊ መሰረቱ እየሳሳ ሲሄድ ደግሞ በሌላ ተፎካካሪ ፓርቲ ብልጫ ተወስዶበት ከገዢነት መንበሩ በመሰናበት በተራው የተፎካካሪነቱን ቦታ ይይዛል፡፡ ይሄ የዲሞክራሲ ተፈጥሮ ባህሪና መለያ ነው፡፡

ከወራት በፊት በኢትዮጵያ የነፈሰው የለውጥ ነፋስ ቀጣዩን የኢትዮጵያን መፃዒ ፖለቲካዊ በዚህ አቅጣጫ የሚያስኬደው ይመስላል፡፡ ኦዴፓም ሆነ አዴፓ በየክልላቸው እየተንቀሳቀሱ ካሉት እንደ ኦነግና አብን ካሉ የፖለቲካ ድርጅቶች የሚጠብቃቸው ብርቱ ፉክክር ቀላል እንዳለሆነ ገና ከመነሻው የፖለቲካ መጫወጫ ሜዳውን ክፍት ሲያደርጉ ያውቁታል፡፡ እናም ሜዳውን ከፍተው ብቻ ዝም አላሉም፡፡ ሁለቱም የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች የምርጫ ጊዜ ሲቀርብ ነገ የሚጠብቃቸውን ብርቱ ፉክክር ታሳቢ በማድረግ ህዝባዊ መሰረታቸውን ሊያሰፉ የሚችሉላቸውን ሰፊ ሥራዎን በመሥራት ላይ ናቸው፡፡

እነዚህ ሁለት ፓርቲዎች ያለፈውን ጥፋት አምነው በቀጣይ ህዝቡን በመካስ መንፈስ በመስራት ላይ ናቸው፡፡ ከሀገር ውስጥ እስከ ውጪ ሀገራት ላሉ ኢትዮጵያዊያን ያለፈውን የለውጥ ስኬትና መፃኢውን የፖለቲካ አካሄድ በማስረዳት ሥራ ተጠምደዋል፡፡ በዚህም ከፍተኛ የሆነ የፖለቲካ መደላድልን በመፍጠር የተቀባይነት አድማሳቸውን በማስፋት ላይ ይገኛሉ፡፡

የህወሓት አካሄድ ከዚህ ይለያል፡፡

Wednesday, December 12, 2018

ማመልክቻ

                           ቀን 4/4/2011
                           የመ/ቁ

በፌደራል ከፍተኛው ፍ/ቤት
8ኛው ፍ/ብ ችሎት
አዲስ አበባ
         ከሳሽ ................ አቶ ጀማል ኢብራሂም
           1ኛ ተከሳሽ.....  አቶ ስሜነህ ተረፈ
           2ኛ ተከሳሽ......... ወ/ሮ ትዝታ ተረፈ
ከሳሽ ግንቦት 27 / 2010 ኣ.ም ጽፈው ላቀረቡት ከ1ኛ ተጠሪ የቀረበ መልስ
&፤    ፤፥ 
በፍብ ስ/ስ/ስ/ህ/ቁ 37 እና በፍ/ብ/ስ/ስ/ህግ/ቁ 244/1 እና በ244 /2/ለ እና በ245 መሰረት የቀረበ የመጀመርያ ደረጃ መቃወሚያ
°       °        °   
በፍ/ብ/ስስ/ህ፣ቁ 37 መሰረት መሳሽ ክሱን ለማቅረብ ምንም መብት የላቸውም። አልተከራዩም እንጂ ቢከራዩ እንኩዋን የውል ግዜ ከተጠናቀቀ በሁዋላ የሚያቀርቡት ክርክር የህግ መሠረት የሌለው ስለመሆኑ በፍብስስቁ 33(2)(3)፥231(1)(ሀ) መሰረት የፌደራል ጠ/ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቅጽ 07 በሠ/መ/ቁ 28025፤ 34456 ቅጽ 10 ፥40336 ላይ በሰጠው የህግ ትርጉም መሰረት ቤቱን የመገልገል ማብቂያ ግዜን በመወሰን በሰጠው የህግ ትርጉም መሰረት ከሳሽ እሚከሱኝ ምክንያት ስለሌለ የተከረው ችሎት መዝገቡን ዘግቶ እንዲያሰናብተኝ አመለክታለሁ። ምክንያቱም ውልም ሆነ የውል ሰነድ እንዲሁም በውል አዋዋይ ፊት የጸደቀ የኪራይ ውል እንዲሁም ባለሃብት እሚያደርጋቸው ከእኔም ሆነ ከአውራሼ ጋር አልፈጸሙም ስለዚህ በፍብ/ስ/ስ/ቁ 244 መሰረት ክሱ ውድቅ ሆኖ ለደረሰብኝ ወጭና ኪሳራ ተከፍሎኝ በፍ/ብ/ስ/ስ/ቁ 245 እንድሰናበት የተከበረውን ፍ/ቤት እጠይቃለሁኝ።
&   &     &  
የከሳሽ የክስ ምክንያት የሌለው ስለመሆኑ ፥
ከሳሽ ቤቱን በ200ኣ.ም ተከራይቻለሁ ቢሉም ያቀረቡት የውል ሰነድ የለም።ወጭ አድርጌ ሱቅ ሰርቻለሁ እያሉ የኪራይ ውሉ አሁን በህይወት ከሌለው አውራሼ ጋር በቃል ውል አለኝ ብለው በሰው ሊያስረዱ የሚችሉበት የህግ መሰረት የለም።ቤቱ አሁን በህይወት ያለችው እናቴ ሲ/ር አባይነሽ ደስታ ጋር የጋራ ሃብት ስለሆነ አውራሼ ብቻውን ሊያከራየው እንኩዋን አይችልም። በፍብህቁ 1680 መሰረት ተዋዋዮቹ በተስማማ አኩሃዋን ስምምነታቸውን ገልጸው ሲገኙ ነው። በፍህቁ 1678 መሰረት ተዋዋይ ወገኖች መሃከል ጉድለት በሌለው ሁኔታ ስምምነት መኖር አለበት ይላል። የማይንቀሳቀስ ንብረትን ለማቁዋቁዋም ውል ስለመኖሩ ማስረዳት እሚቻለው በፍ ብህ ቁ 2003 መሰረት የጽሁፍ ማስረጃ በማቅረብ ብቻ ነው። ሰበር ችሎት በሰጣቸው አስገዳጅ የህግ ትርጉሞች ቤትን ለመከራየትም ሆነ የቤት ባለቤት ነኝ ለማለት በውልና ማስረጃ የጸደቀ በውል አዋዋይ ፊት በተደረገ የውል ሰነድ አማካይነት ብቻ ነው። ከሳሽ ግን ከህጋዊ ባለቤቶች ጋር ስላደረጉት ስምምነት እሚገልጽ ምንም አይትነ የሰነድ ማስረጃ አላቀረቡም። ገንዘብ ተቀባብዬባቸዋለሁ የሚሉዋቸው ሰነዶች ከኔም ሆነ ከአውራሼ ጋር የተደረጉ አይደሉም እርነሱም እንደ ውል ሰነድ ሁነው ሊያገለግሉ አይችሉም።
ውል ሳይኖራቸው ይባስ ብለው የቤት ኪራይ ይከፈለኝ የሚል ጥያቄ ሲያቀርቡ የቤቱ ህጋዊ ባለቤቶች እየኖርንበት ያለ ሲሆን ለእርሳቸው ኪራይ የምንከፍልበት የህግ አግባብ የለም። ስለዚህ ክሱ በፍብ/ስ/ስ/ቁ 33/3 እና 231/1/ሀ መሰረት የክስ ምክንያት የለውም ተብሎ ውድቅ እንዲደረግልኝ አመለክታለሁ።
2. ከፍ ብሎ የቀረበው መቃወሚያ አይታለፍም እንጂ የሚታለፍ ከሆነ የሚከተለውን የፍሬ ነገር መልስ አቀርባለሁኝ።
1.1 ከሳሽ በራሳቸው ውስጥ በግልጽ እንዳመለከቱት ተከራይ ነኝ አሉ እንጂ ባለቤት ነኝ አላሉም ። ይህ ከሆነ በምንም መልኩ በሌላ ሰው ይዞታ ላይ የኪራይ ውል ሳይኖራቸው እንዲሁም ባለቤቶቹ አልፈቀድንም እያሉ እንድገነባ  ፈቅደውልኛል የሚሉት ሃሰተኛና የተቀነባበረ ነው።
1.2 ከሳሽ ምንም አይነት የይዞታ/የባለቤትነት ማረጋገጫ ፥ወይም ውክልና ሳይኖር በሰው ግቢ ገብተው ቤት ሊገነቡ አይችሉም። በመንግስት አሰራር ህጋዊ ውክልና ወይም ካርታ ሳይኖር ግንባታ እንዲካሄድ ወረዳውና ክፍለ-ከተማው ግንባታን እንደማይፈቅዱ ይታወቃል። ይህ የግንባታ ፈቃድ ሳይኖር እርሳቸውም እንደሌላቸው ባመኑት ህጋዊ ባለይዞታው ፥እንዲሁም ወረዳውና ክፍለ ከተማው ሳይፈቅዱ ሰራሑ ሲሉ ሃሰተኝነታቸውን ይገልጻል።
1.3 ከሳሽ ባቀረቡት እርስ በእርስ በተምታታ ክስ በአንድ በኩል ሱቅ ሰርቻለሁ ቤቱ ይለይልኝ ሲሉ ያቀረቡት ክስ ሱቅ አልገነቡም እንጂ ያለፈቃድ ለመገንባት ሙከራን ቢያደርጉ ኖሮ ሁከትን ተግባር ሊያነሳሳ የሚችል ይሆን ነበረ። ይህ ብቻ ሳይሆን በአንድ በኩል ተከራይ ነኝ እያሉ በሌላ በኩል ኪራይ ይከፈለኝ ሲሉ ምን ያህል ከእውነተኛው ዓለም የራቀ አእምሮ እንዳላቸው አመላካች ነው።  አለአግባብ ለመበልጸግ ያላቸውን ጉጉት ያሳያል።በፍብህቁ 2001 መሰረት ውል ወይም ግዴታ ይፈጸምልኝ ብሎ እሚጠይቅ ሰው ለግዴታው መኖር የሰነድ ማስረጃ ማቅረብ አለበት። ከአምስት መቶ ብር በላይ ከሆነ ደግሞ ሊረጋገጥ የሚችለው ህጋዊ ውል በማቅረብ ብቻ ነው።
ከሳሽ የገነባው ቤት የለውም እንጂ ሰራ ቢባል እንኩዋን ምንም አይነት ውል ሳይኖረው ከዛሬ አስር በፊት ያረፉት አውራሻችንን ስም እየደጋገመ በበርካታ ችሎቶች በማንሳት እያንከራተተን ይገኛል። ቢከራይ እንኩዋን እሱ ለኛ ኪራይ ይከፍላል እንጂ ጭራሽ ዞሮ የቤት ኪራይ ይከፈለኝ ሲል ግፈኝነቱንና ህገ-ወጥነቱን አሳይቶአል።
1.4 እርስ በእርስ ተመሳጥረው ከአቶ መሃመድ ኑር ጋር ተዋዋሉ የሚለው ሃሰት ሲሆን ከአቶ መሃመድ ኑር ጋር ህጋዊ ውል በወኪላችን ሲ/ር አባይነሽ ስናደርግ ህጋዊ በውልና ማስረጃ የጸደቀ ውል ተከራይቶን ቤቱንም ከሳሽ በእርሱ ላይ በተከፈተው መዝገብ የመቃወም አመልካች ሆነው በመግባት ያለምንም ክፍያ ለ6 አመታት ያህል አንከራትቶን በመጨረሻም ህጋዊ ውል አቅርብ ብለውት ሰበር ችሎት ድረስ በ/መ/ቁ 109422 ተከራክረን ራሱም ወደ ቄራ ምድብ ችሎት ሄዶ በመ/ቁ 50647 ሌላ መዝገብ ቢከፍትም ህጋዊ የኪራይ ውል ማቅረብ ስላልቻለ ከብዙ ምልልስ በሁዋላ መዝገቡ ሊዘጋባቸው በቅቶአል።

ከተከበረው ችሎት የምንጠይቀው ዳኝነት ፥
2.1ከሳሽ ያልሰራቸውንና የእርሱ ያልሆኑትን ለሱቅ አገልግሎት የሚውሉ ቤቶች ባለቤት አይደሉም። ሱቆቹንም አልሰሩዋቸውም ፥አልገዙዋቸውምም የባለሃብትነት ውል ከእኔም ሆነ ካውራሼ ጋር እንዲሁም የቤቱ ባለቤት ከሆነችው እናቴ ጋር አልፈጸምም ፥ግብር የምንከፍልበት ህጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታው በእጃችን ሲሆን እርሱ የሱቆቹ ባለቤት የሚሆንበት ምንም የህግም ሆነ የውል መሰረት የለውም።የተከበረው ፍ/ቤት በሱቆቹ ላይ ከሳሽ ምንም መብት የለውም እንዲባልልን በአክብሮት እንጠይቃለን ።
2.2 ከሳሽ ያቀረበው የሰው ምስክር ብቻ ሲሆን በፍብህቁ 1723 መሰረት የኪራይ ውል በጽሁፍ የተደረገና በውል አዋዋይ ፊት የተደረገ መሆን እንዳለበት ይደነግጋል።ትተከራየ ቢባል እንኩዋን በፍብ/ህ/ቁ 1987 መሰረት ወራሾቹ (ባለቤት የሆኑት)ወደ እነሱ በተላለፈው መብት መሰረት በሚሰጠው መብት ኪራይ (ትርፍ) ይጠቀማሉ እንጂ አውራሹ ስለሞተ ተከራይ ያልሰራውን ቤት ባለቤት ወይም ባለሃብት አይሆንም።
ከሳሽ ውል በሌለው ሁኔታ 936ሽህ ብር ይከፈለኝ ሲል በምን ውል ኖሮአቸው ነው ኪራይ ይከፈለኝ የሚሉት ?ቢከራይ እንኩዋን ላከራዩ (ለባለቤቱ) እሱ ነው እንጂ እሚከፍለው ውል ሳይኖራቸው ይከፈለኝ ያሉት ብር አለአግባብ ለመበልጸግ ስለሆነና ህጋዊ ውል ስለሌለን ኪራይ ልንከፍል አይገባም። የተከበረው ችሎት ለከሳሽ ኪራይ መክፍል የለባቸውም ብሎ እንዲወስንልን።
2.3 ቤታችን በእርግጥም የውርስ ሃብታችንና እኛም ከወረስነው በሁዋላ ያሻሻልነውና አሁንም ከእናታችንና ከህጻናት ልጆቻችን ጋር የምንኖርበት በእጃችን የሚገኝ ሢሆን ሳይሰራ ሱቅ ሰራሁ ማለቱ ከህግ ውጭ ስለሆነ ራሳችን ለሰራነው ቤት ለከሳሽ ግምት መክፈል የሌለብን ሲሆን የተከበረው ችሎት ግምት መክፈል የለባቸውም ብሎ መዝገቡን እንዲዘጋልን።
2.4 ለዚህ ክርክር ያወጣነውን ወጭና ኪሳራን ከሳሽ እንዲከፍል እንዲወሰንልን።

የማስረጃ ዝርዝር ፦
የፌደራል መ/ደረጃ ፍ/ብልት የመቁ 209623 ፥ እንዲሁም የሰ/መ/ቁ 109422 ፥የቂርቆስ ምድብ ችሎት 50647
ከፌደራል የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት በወቅቱ ተከራይ የነበሩት አቶ መሃመድ ኑር የተባሉ ግለሰብ ቤቱን ህጋዊ በሆነ መንገድ ያስረከቡበት ህጋዊ ሰነድን አያይዘን አቅርበናል።

ምስክሮች ፦
1) ሲ/ር አባይነሽ ደስታ
2) ወ/ሮ ትዝታ ተረፈ
3 )አቶ መሃመድ ኑር
4) አቶ ስሜነህ ተረፈ
5 ) አቶ ጌታቸው ገ/ማርያም
6)ወ/ሮ ዘቢደሩ ቸርነት