Monday, December 31, 2018

ላሊበላ ውቅር አብያተ ቤተክርስትያን

#ገናን በላልይበላ እናሳልፍ ።

የላልይበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የሚገኙት  ሰሜን ወሎ ዞን ከባህር ዳር ጋሸና 236 ኪ.ሜትር ከጋሸና ላልይበላ 64 ኪሎሜትር ከወልዲያ ሰሜን ምዕራብ 18ዐ ኪ/ሜ ርቀት ላይ ከምትገኘው ከላልይበላ ከተማ ነው፡፡

ውቅር አብያተክርስቲያናቱ በ12ኛው ክፍለ ዘመን በቅዱስ ላልይበላ ከአንድ አለት ተፈልፍለው የታነጹ ሲሆኑ በሶስት ምድብ የተከፈሉ ናቸው፡፡

ምድብ አንድ ፦ ቤተመድሃኒዓለም፣ ቤተ ማርያም፣ ቤተ ሚካኤል / ቤተ ጐለጐታ/፣ ቤተ መስቀል፣  ደብረ ሲና እና ቤተ ደናግል ይገኛሉ።

#ምድብ ሁለት መካከል፦ ቤተ አማኑኤል፣ ቤተ መርቆርዮስ፣ ቤተ ገብርኤል ሩፋኤልና ቤተ አባሊባኖስ ይገኛሉ።

ከሁለቱም ምድቦች ፈንጠር ብሎ የሚገኘው #ቤተ ጊዮርጊስ ደግሞ በምድብ ሶስት ይመደባሉ፡፡

በላሊበላ በርካታ በዓላት አሉ የተለየው ግን ትልቁ ክብረ በአል ታህሳስ 29 ቀን የሚከበረው የገና በአል ነው፡፡

ለበአሉ ታላቅነት ሌላው ተጨማሪ ምክንያት ደግሞ በቅዱስነታቸው የሚታወቁት የቅዱስ ላሊበላ የልደት ቀን ጭምር መሆኑ ነው፡፡

የገና በዓል በላልይበላ በልዩ ልዩ ሀይማኖታዊ ዝግጅቶች ለበርካታ ቀናት ይከበራል፡፡

በተለይም በገና ዋዜማ በሌሊት የሚከናወነው የቤዛ ኩሉ ሀይማኖታዊ ስርአት እንደእርጥብ ሸንበቆ  ወገባቸው  የሚተጣጠፈውን የደብረ ሮሃ  ካህናት ዝማሜ ማየት እጅግ ያስደስታል፡፡

ጥምቀትም በላሊበላ ሌላው ትልቅ በአል ነው፡፡

የእነዚህን ሁለት ትላልቅ በአላት አከባበር በአካል ለመመልከት  እና ከበዓላት ውጭም ውቅር አብያተክርስትያኑትን የህንፃ ጥበብ ለማየት እና ለማድነቅ ብዛት ያለው ምእመን፣ የአገር ውስጥና የውጭ አገር ጐብኝ ወደ ላሊበላ በየአመቱ ይጎርፋል።

በርካታ ቅርሶችን የያዘ ቅዱስ ላልይበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናቱትን ሲሰራ የተጠቀመበት መጥረቢያን ጨምሮ በርካታ ቅርሶች በሙዚየም ተደራጅተዋል እንዲሁም ባማረ ህንፃ የተደራጀው የላልይበላ የባህል ማዕከልም የአካባቢውን ወግና ባህል በሚያሳይ መልኩ ሙዚየም  ተደራጅቶ ለጉብኝት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡

ከ11ዱ ውቅር አብያተክርስትያናት በተጨማሪ በቅርብ ርቀት በርካታ ጥንታዊና ታሪካዊ አብያተ ክርስትያናት ይገኛሉ፡፡

ከእነዚህም ውስጥ ይምርኸነክርስቶስ ፣ ገነተማርያም ፣ ናአኩቶለአብ ፣ ብልብላጊዮርጊስ፣ ብልብላ ቂርቆስ ፣ እመኪናመድሀኒዓለም ፣ አሸተን ማርያም ፣ አቡነ ዬሴፍና ሌሎችም ይገኛሉ፡፡

ውድ የአገር ውስጥና የውጭ ምዕመናን ገናን በላልይበላ በመገኘት እነዚህን ውድ የአገር ሀብትና ኩራት የሆኑትን ቅርሶች በመጐብኘት ደስታችን እጥፍ ድርብ እናድርግ፡፡

የፓርቲዎች ውህደት

"ቅንጅትም አይደለም ፤ ግንባርም አይደለም " ፦
ህብረ ብሄራዊ ፓርቲዎች የመሰረቱት ይህ ዜግነትን መሰረት ያደረገ ፓርቲ ከዚህ በፊት በ97ቱ ምርጫ ተሞክሮ ከከሸፈው "ቅንጅት " ትምህርት የተወሰደበት ይመስለኛል። በበፊቱ ቅንጅት አባል የሆኑት ፓርቲዎች እኩል ድምጽ የመበራቸው ሲሆን የራሳቸውን ድርጅታዊ ማንነትንም ይዘው ቀጥለዋል። ኢህአዴግም "ግንባር " ሲሆን አራቱም አባል ድርጅቶች የራሳቸውን ህልውና ይዘው ሲቀጥሉ በህወሃት በሚመራው ኢህአዴግና በአዴፓ በሚመራው ኢህአዴግ መሃል ልዩነቱ የሚታይ ነው። ይህ አሂን ህብረ ብሄራዊ ፓርቲዎች የመሰረቱት ግን "ቅንጅትም " አይደለም "ግንባርም " አይደለም ተብሎአል ይህም ውስጣዊ አንድነቱን ለመጠበቅ የሚያስችለው መላ ነው።
"ቅንጅትም አይደለም ፥ ግንባርም አይደለም ውህደት ነው "።በዚህ ውህደት ሰማያዊ ፓርቲ ራሱን ማክሰሙን ገልጾአል ።ይሁንና ግን አንድነት ሲባል ልዩነት የለም ማለት አይደለም ግን አንድነት ከልዩነት ይበልጣል ነው ሃሳቡ። ይህ ህብረ ብሄራዊ ፓርቲ አዲስ ይዞት የመጣው ሃሳብ በተለይም ምንም አይነት የፖለቲካ ውክልና ለሌለው ከተሜ አማራጭ ሊሆን ይችላል ።
በቦለቲካው ዓለም የአቁዋም ለውጥንና ማሻሻያን ወይም ተሃድሶን ብሎም የአመራር ለውጥን እያደረጉ መቀጠል አዲስ ነገር አይዶለም። ለምሳሌ በአሜሪካን አገር የጥቁር መብት ተከራካሪና ተራማጅ ተደርጎ በአብረሃም ሊንከን በ1860ዎቹ ግዜ የሚወሰደው ሪፐብሊካን ፓርቲው ሲሆን አሁን ደግሞ የሰራተኛውና የጥቁሮች የተሻለ ይወክላል እሚባለው #ዲሞክራቲክ ፓርቲው ነው። #adapt ማድረግ #flexibility ለፖለቲካ ፓርቲዎች ህልውናን ለማስቀጠልና ለአዳዲስ ጉዳዮች ጋር አብሮ ቀጥሎ ዘላቂ የሆነ የህዝብ ድጋፍን ይዞ ለመቀጸል ይረዳል።

Thursday, December 27, 2018

የቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ ሕይወቱ እና ትምህርቱ አጭር ዳሰሳ

                                                                             የቅዱስ አትናቴዎስ ዜና ሕይወት

ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ በ298 ዓ.ም በእስክንድርያ ተወለደ፡፡ ቅዱስ አትናቴዎስ በህጻንነቱ በጨዋታ ሜዳ ከህጻናት ጋር እርሱ አጥማቂ እነርሱ ተጠማቂ እየሆኑ ሲጫዎቱ ፓትርያርክ እለእስክንድሮስ አይቶ ወደ መንበረ ፕትርክናው በመውሰድ እንዳሳደገው ሩፊኖስ የተባለው የዚያን ዘመን ታሪክ ጸሐፊ ዘግቧል፡፡
እለእስክንድሮስ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት እና ሥርዓት እንዲሁም ሌሎችን የዘመኑ ዕውቀቶች እያስተማረ ካሳደገው በኋላ ለመዓርገ ምንኩስና በቃ፡፡ በቅድስናው፣ በሞያውና በግብረ ገብነቱ እንከን የሌለው ወጣቱ አትናቴዎስ በ23 ዓመቱ ሊቀ ዲያቆን ሆነ፡፡ በዚያ ዘመኑ መዓርግ “ሊቀ ዲያቆን” ማለት የሊቀ ጳጳሱ አፈ ጉባኤ፣ እንደራሴ እንደ ማለት ነበር፡፡ (የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ፣ አባ ጎርጎርዮስ (ጳጳስ)፣ 1978 ዓ.ም.፣ ገጽ 94)
በአጠቃላይ የአራተኛው መቶ ዓመት የቤተ ክርስቲያን ተጋድሎ ከአርዮሳውያን እና ተረፈ አርዮሳውያን ጋር የተደረገ እንደነበረ ታሪክ ይነግረናል፡፡ ቅዱስ አትናቴዎስንም ጎልቶ እንዲወጣ እና ታላቅነቱ እንዲታወቅ ያደረጉት በዚሁ ዘመን የነበረው የአርዮሳውያንና ተባባሪዎቻቸው ሁከትና ሴራ ነው፡፡
አርዮስ በአንድ ቤተ ክርስቲያን ላይ የክህነት ኃላፊነት ተሰጥቶት ቅዱሳት መጻሕፍትን እንዲያስተምር ተሹሞ የነበረ ሊቢያዊ ቄስ ነበር፡፡ በኋላ ግን “ወልድ በመለኮቱ ፍጡር ነው” የሚል ትምህርት እያስተማረ እና የቅዱሳት መጻሕፍትን ንባባት ለዚሁ ትምህርቱ በሚረዳው መልኩ እየተረጎመ ምንፍቅናውን በታላቅ ትጋት በማስተማሩ እርሱ እና መሰሎቹ ቤተ ክርስቲያንን ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ አውከዋታል፡፡
በዚህም ምክንያት ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ ጉባኤ አድርጋለች፡፡ ይህ ጉባኤ በንጉሥ ቆስጠንጢኖስ አስተባባሪነት እና በእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ በእለእስክንድሮስ መሪነት በ 325 ዓ.ም በኒቅያ (አሁን ቱርክ ውስጥ ባለች ቦታ) ተካሄደ፡፡ በጉባኤው 318 ጳጳሳት ብዛት ካላቸው ቀሳውስት እና ዲያቆናት ጋር ተገኝተዋል፡፡ በጉባኤው የአርዮስን ምንፍቅና በማጋለጥ እና ትክክለኝውን የቤተ ክርስቲያን ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት በሚገባ ከገለጡ ሊቃውንት መካከል ለጊዜው በሊቀ ዲያቆንነት እለእስክንድሮስን ተከትሎ የሄደው በኋላ እለእስክንድሮስ ሲያርፍ በእስክንድርያ መንበር በሊቀ ጳጳስነት የተሾመው ቅዱስ አትናቴዎስ ዋናው ነበር፡፡ በተለይ አርዮስን በጉባኤው ፊት ተከራክሮ በመርታቱ እና አርዮሳውያን መሠረቱን ሊንዱት የጣሩትን የኢየሱስ ክርስቶስ የባሕርይ አምላክነት ትምህርት በጽሑፍና በቃል በማስተማር በማስጠበቅ ኃላፊነቱን በሚገባ የተወጣ ታላቅ የቤተ ክርስቲያን አባት ነው፡፡
ቅዱስ አትናቴዎስ በአርዮሳውያን ሴራ አራት ጊዜ የተሰደደ እና ብዙ መከራ የተቀበለ ሲሆን ለትውልድ እየተላለፉ ቤተ ክርስቲያንን የሚያለመልሙ ድንቅ የነገረ ሃይማኖት መጻሕፍትን ጽፏል፡፡ ከነዚህ መካከል “በእንተ ሥጋዌ”፣ “የአርዮሳውያን መቃወሚያ (Against Arians)”፣ “በእንተ ስደት” ተጠቃሾች ናቸው፡፡ በተጨማሪም የቅዱስ እንጦንስን ገድል የጻፈው ቅዱስ አትናቴዎስ እንደሆነ ይታወቃል፡፡
ይህ አባት ሌሎች በርካታ መጻሕፍትን እየጻፈ እና ከነገሥታት እና ባለሥልጣናት ሳይቀር የሚመጣበትን መከራ እየተቀበለ ለቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ መጠበቅ እስከ መጨረሻዋ ሰዓት ድረስ ታግሏል፡፡ በዚህ ጽናቱም “ዓለሙ አትናቴዎስን ጠልቶታል፤ አትናቴዎስም ዓለሙን  ጠልቶታል” ለመባል በቅቷል፡፡ ዘመን ገጠሙ የነበረው ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ “የቤተ ክርስቲያን ዓምድ” ይለዋል፡፡ የግሪክ ቤተ ክርስቲያን ደግሞ “የኦርቶዶክሳዊነት አባት (Father of Orthodoxy)” ትለዋለች፡፡
ይህ ታላቅ የሃይማኖት አርበኛ በሰባ አምስተኛ ዓመቱ በአርባ ስድስተኛ ዓመተ ፕትርክናው ግንቦት 7 ቀን 373 ዓ.ም ድካምና ውጣ ውረድ የተመላውን የዚህን ዓለም ሕይወት በአስደናቂ ሁኔታ ፈጸመ፡፡
(ከዲያቆን ያረጋል አበጋዝ “ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ ሕይወቱ እና ትምህርት።      

"ጌታ ለዘለዓለም አይጥልምና፤ ያሳዘነውን ሰው እንደ ይቅርታው ብዛት ይምረዋል" ሰቆቃወ ኤርምያስ ፫ ፥ ፴፩
                                   

Wednesday, December 26, 2018

የጥንቱዋ ኢትዮጵያ ታሪክ

#የጥንቱዋ ኢትዮጵያ ትንሳኤ ታሪክ_#የሱባ ቋንቋ መዝገበ ቃላት_#መጽሃፈ ብሩክ_ዣንሹዋ
#መጽሐፈ ክቡር #መጽሐፈ_ፈውስ #የእውነትን ህይወት_ወደዱ #አፍሪካ_ሁኑ #ጥበብ_ከዕውቀት_ ትምህረት_ከልጅነት #የልቤ_ ወዳጅ_የሰው_ዘር_ልጅ #ምክር_ከእኔ_ስማ_አንተ_ወገኔ ስል የተሰኙትን መጽሐፍት ጨምሮ 24 የሚደርሱ መጻህፍትን ጽፌአለሁ። አብዛኛው ጹሁፎቼ  ደግሞ ስለ ኢትዮጵያ ስለ ዓለም ስልጣኔ ብሎም በጥልቅ ስለማይታወቀው ስላልተመረመሩት
ለሎች ዓለማት ጨምሮ የሚያወሳ ነው።
  #መሪ ራስ ዓማን በላይ ነኝ
መጽሐፎቼን የምጽፋቸው ለህትመት ይበቁልኛል ብዬ ሳይሆን የኢትዮጵያ ታሪክ ትውልድ ሳያውቀው ተከድኖ በመኖሩ ይቆጨኝ ስለነበር ነው። አንድ አንዶች የኢትዮጵያ ታሪክ እንዲሁም መሰረት የሌለው የሚመስላቸው አሉ እንደዚህ አይነት እሳቤዎች በእርግጥም የተሳሳቱ ናቸው። ምክኒያቱም ኢትዮጵያ እነሱን ጨምሮ የእነሱን ዘር ማን ዘር ከመፈጠራቸው በፊት የነበረች ሃገር ናት ። ነጮች ልብስ መልበስ ሳያውቁ በፊት ኢትዮጵያውያን በስልጣኔ በአመራር ጥበብ በህክምና በምህንድስና ሳይቀር ትልቅ ቦታ የነበራቸው ህዝቦች ነበሩ። በነዚህ ጉዳዮችም በተለያዮ መጽሐፍቶቼ ላይ ያካተትኩ ሲሆን ወደ ሃያ አራት (24) የሚደርሱ መጽሐፍቶችን መሳተም ችያለሁ። ሆኖም ለህትመት ያልበቁ ሌሎች ስራዎች አሉኝ። ይህን ሃሳብ ይዤ ነው እንግዲህ የጥንታዊቱዋ #ኢትዮጵያ ትንሳኤ ታሪክ የሚለውን መጽሐፍ የጻፍኩት ። በዚህ መጽሐፍ ውስጥም ማንም ከዚህ ቀደም ስለ ኢትዮጵያ  የማያውቃቸውን ለማመን የሚፈታተኑ ታሪኮች አሰባስቤ የጻፍኩት። እውነት ግን መጪውም ሆነ አሁን ያለው ትውልድ ያሳዝነኛል። እኛ ቀደምቶቹም ብንሆን እውነተኛ ታሪክ ባለማወቅ እውነተኛ ማንነቱ ጠፍቶበት በየሄደበት ታሪኩን ለማግኘት የሚናውዝ በስጋው በነፍሱ የማንነቱ ገናናነት እየታወቀው ዓለም  ሳያውቀው በመቅረቱ ሲያሳንሰው ተደቁሶ  የሚኖር እንደ ግማሽ እብድ የሚያደርገው ስለ ታሪኩ ገናናነት ሲገልጽ ሲሞክር በውስጡ ያለውን አውጥቶ መናገር መግለጽ ስለሚሳነው ዓይኖቹን በማፍጠጥ በቁጣ መንፈስ የሚጋጭ የገዛ ወንድሙን ኢትዮጵያን አገሬን  እንደኔ አታውቃትም አትወዳትም ብሎ የሚደነፋ ነበር። #አሁን ያለው #የማንነት ግራ መጋባት ያናወዘው ነው። የሃገራችን ታሪክ መዛባት ና መጥፋት መነቀፍ የጀመረው ደግሞ ከእኛ ዘመን ቡኃላ በመጣው ትውልድ ነው።
    #የትውልድ ቦታዬም ሆነ ዕድገቴ #ጎንደር_በለሳ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ነው። ገና በልጅነቴ ለትምህርት በሰጠሁት ቦታ ትኩረት ከፍተኛ ነበር። የትምህርት ጥማት ስለነበረብኝ ገና በልጅነቴ ከቤተሰቦቼ ተለይቼ ለዕረጅም ዓመታት ከደብር ደብር እየዘዋወርኩ የቤተክርስቲያን ትምህርት ልቅም አድርጌ ተማርኩ ቤተሰቦቼ ለዘመናት ስለጠፋሁባቸው ጫካ ለጫካ ስሔድ አውሬ በልቶት ይሆናል ብለው እርግጠኛ በመሆን እርማቸውን በለቅሶ ካወጡ ከሰላሳ ከ(30) ዓመት ቡኃላ በህይወት እንዳለሁ አወቁ ። በህይወት አጋጣሚ ብዙ ሃገር ዞሬአለሁ ። በተለይም የማረሳውና ወደ ጥልቅ ጥናት እንዳመራ መንገድ የከፈተልኝን ምስጢር ያገኘሁት ከዛሬ 45 ዓመት በፊት በ19 ዓመቴ ወደ #ሱዳን ኑቢያ ሔጄ በነበረበት ወቅት ነው።  በአንድ ቤተክርስቲያን ግቢ በነበረ የድንጋይ ሳጥን ውስጥ የተገኙ በርካታ የብራና መጻህፍትና ለሃገራችን ታሪካዊ ጥናት አዲስ የምርምር ዕይታ የከፈቱልኝ ነበሩ። በወቅቱ በገዳሙ ውስጥ የነበረኝ ቆይታ እንደ ማንኛውም የሃይማኖት አካልና ተማሪ ነበረ ።
ይሄ ወቅት 1950ዎቹ መጨረሻ የጥንቱዋ ኑቢያ ከነበሩ የጥንት ቤተክርስቲያኖች ፍርስራሽ ውስጥ #የብራና መጻህፍት ማግኘት ችዬ ነበር።
ወደ #ኢትዮጵያ እንደተመለስኩ ብራናዎቹን ለቀዳማዊ አጼ #ኃይለ ስላሴ አሳየዋቸው አጼውም ብራናዋቹን ተመልክተው በጊዜው ለነበሩት የትምህርት ምኒስትር ላኩዋቸው #ምኒስትሩም ብራናዋቹን ተመልክተው አሁን ይህን አሳትመህ ብታቀር  የሚያምንህ የለም።
ዝም ብለህ ጹሁፎቹን እያጠናህ እየተረጎምክ ቆይ ከዛ አመቺ ጊዜ ሲገኝ አሳትመን ለዓለም እናቀርባለን። አሉኝ።   ምክኒያቱን ባላውቀውም የተባለው ቃል ሳይፈጸም ቀረ  ለብቻዬ ሆኜ ከብዙ አመታትና ልፋት ቡኃላ #ብራናዋቹን መተርጎም ቻልኩ።

ጹሁፎቹ የተጻፍት በጥንቱ #ሱባ ቋንቋና በጥንቱ የመሮ ፊደላት እናም በግዕዝ ልሳናት ነበረ። እነዚህን ለመተርጎም እረጅም ጊዜ ፈጀብኝ ሁለቱን ቋንቋዎች ለመተርጎም በቂ እውቀት ያለው ሰው ማግኘትና እንዲመጥን አድርጎ መተርጎም ከባድና ፈታኝ ነበር። በተጨማሪም ስለ ኢትዮጵያ ያልተነገሩ  ሚስጥራትን ለማወቅ ከጠቅላይ ግዛት ወደ ጠቅላይ ግዛት እየተዛወርኩ  #ከቤተክርስቲያን ሊቃውንት ጋር እየተገኛኘሁ ስለ #ኢትዮጵያ ታሪክ ብዙ መመራመርና ማወቅ ችያለሁ። የተለያዩ ቦታዎች  ያሉትንም ብርቅ መጻሕፍት ለማወቅ ዕድል አግኝቻለሁ ።   እነዚህን መጻህፍት አሰባስቤ መጻህፈ_ሱባዔ የተባለውን የመጽሐፉን ንድፍ ጽፌ ለወዳጆቼ ሳሳያቸው ከዛም አማን_በላይ ብለው በስሜ የባለቤትነት መብት አያይዘው ይሰጡኛል። ከዛም በጣም በረጃጅም ዐርፍተ ነገር የጻፍኳቸውን ጹሁፍ ሳላስተካክል የላኩላቸውን እነሱ በበኩላቸው ለአንባቢ እንዳያሰለች በአጭር በአጭሩ እየከፋፈሉ እንዲመች አድርገው እያዘጋጁ ያስደስቱኝ ነበር።

በዚህ መልኩ ያሰባሰብኩዋቸውን ጹፎች ወደ መጻህፍት መቀየር ብዙ አላስቸገሩኝም ነበር።
እንደ ነገርኳቹ አብዛኛው የምጽፋቸው ጹሁፎች  በሰው ልጅ በጥልቀት ስላልተዳሰሱ ስለ ዓለማት ሚስጥር ነው። በተለይም መጻህፈ_ብሩክ_ዣንሽዋ መጻህፈ_ክቡር የተባሉ መጻህፍቶቼ ከኢትዮጵያ በአሳሹ ጀምስ_ብሩስ ተሰርቀው ከወጡት ታላላቅ የሚስጢራት  አንዱ በሆነው መጻህፈ_ሄኖክ ዙሪያና አልበርት_አንስታይን ሳይቀር ተመራምሮ ሊፈታቸው ስላልቻለው ስለ ሌሎቹ ዓለማት ሚስጢራትና እኛ ስለምንኖርባት ምድር ትልቅ ሚስጢሮች ነው። እኔም ኢትዮጵያን የእነዚህን ድንቅ ሚስጥራት የያዙ
መጻህፍት ባለቤት እንደመሆናችን  የማወቅ መብት አላቸው ብዬ ስለማምን ሁሉንም ሳይሆን ለንባብ ይመጥናሉ ያልኳቸውን ለንባብ ።

Monday, December 24, 2018

ethio_telecom fraud

#ኢትዮ_ቴሌኮም የዋጋ #ቅናሽ ቢያደርግም ነገር ግን ይህ ዘርፍ ሌላ #ተወዳዳሪ ያስፈልገዋል። ኢትዮ-ቴሌኮምን በከፊል ወደ ግል ለማዛወር ቢወሰንም ሃገሪቱ የበለጠ ተጠቃሚ እምትሆነው ይህ ፈጣን የቴክኖሎጂ እድገት የሚታይበት ዘርፍ ላይ የግል #ባለሃብቶች ሲሳተፉበት ነው።
የቴሌኮም ማጭበርበር #እየቀነሰ ሳይሆን እየባሰበት ነው የሄደው። ይህ ዘርፍ ከነ-ሞኖፖሊ መብቱ ወደ ግል ከመዛወሩ በፊት የግል ባለሃብቲች በራሳቸው ካፒታል አዲስ ኩባንያ ይዘው ለመቀላቀል እሚያስችላቸው አዋጅ መጽደቅ አለበት ማጭበርበሩ ( #Telecom_Fraud) እየባሰበት ሄዶአል።
ለሕገወጥ የቴሌኮም አገልግሎት መስፋፋት የተለያዩ ምክንያቶች ተጠቅሰዋል፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም ለዓለም አቀፍ ሥራ ትኩረት አለመስጠቱ፣ የውጭ ጥሪዎች ለመቀበል የሚያስከፍለው ክፍያም ከፍተኛ መሆን፣ የዓለም አቀፍ ጥሪ ዋጋ በየጊዜው አለመከለሱና በሕገወጥ ቴሌኮም አገልግሎት የተሰማሩ ግለሰቦችን ተከታትሎ ለሕግ የማቅረብ ሥራ በበቂ መጠን አለመከናወን እንደ ድክመት ተዘርዝረዋል፡፡
ለዚህም መንግስት የግል ባለሃብቶችን ለማሳተፍ የህግ ማዕቀፍ እያዘጋጀ እንደሆነ ተገልጾዓል። #ኢትዮ_ቴሌኮም #ethio_telecom በላከው መግለጫ በአዲስ አበባና #በጅማ ዞን በቴሌኮም ማጭበርበር ተሳታፊ ናቸው የተባሉ ተጠርጣሪዎች ከነመሣሪያዎቻቸው በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን አስታወቀ፡፡

ከተለያዩ #የፌዴራልና የክልል #ፀጥታ #አካላት ጋር በጋራ በተደረገ ክትትል #በአዲስ አበባ 34፣ በጅማ ዞን ደግሞ 32 #ሲም ቦክሶች መገኘታቸውንም ጠቁሟል፡፡

ኢትዮ ቴሌኮም በተለያዩ ጊዜያት በቴሌኮም ማጭበርበር ምክንያት በርካታ ገንዘብ እንደሚያጣ ማስታወቁ የሚታወስ ሲሆን፣ በተለይም ከዓለም አቀፍ ጥሪዎች የሚያገኘው ገቢ በእጅጉ እንደቀነሰበት ሲያስታውቅ ቆይቷል፡፡ በዚህም ምክንያት፣የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሪት ፍሬ ሕይወት ታምሩ በሰጡት መግለጫ በሕገወጦች ላይ ዕርምጃ እንደሚወሰድ አስታውቀው ነበር፡፡

Saturday, December 22, 2018

ፌዴሬሽን ም/ቤትና የማንነት ጥያቄ

"የማንንነት እና የወሰን ጥያቄ ኮሚሽን ህገ መንግስታዊ ነው ወይስ አይደለም? " እሚለው ሳይሆን የኮሚሽኑ #ገለልተኝነት ላይ ትኩረት ቢደረግ ይሻላል። #ኮሚሽኑ አሁንም ቢሆን አጣርቶ #ለፌዴሬሽን ም /ቤት ያቀርባል እንጂ ወሳኝ አይደለም። ስለዚህ #unconstitutional አይደለም። #በህገ መንግስቱ መሰረት አንድ #አዋጅ# ህገ_መንግስታዊ ነው ወይስ አይደለም ብሎ እሚያጣራ #ተቁዋም #የለም #ፍ/ቤቶችም ይህ ስልጣን የላቸውም #ህገ_መንግስታዊ ፍ/ቤትም አልተቁዋቁዋመም #ህገ መንግስቱም ይህን አይፈቅድም። ለዚህ ኮሚሽን መቁዋቁዋም ብቸኛው ባይሆንም ግን  አንዱ ምክንያት የፌዴሬሽን ም/ቤት ወቅታዊ ምላሽን መስጠት አለመቻል ነው።
#የምክር ቤቱ #አፈ-ጉባዔ ወይዘሮ #ኬሪያ_ኢብራሂም እንደገለጹት፤#" የ’ማንነቴ ይታወቅልኝ’ ጥያቄዎች ምላሽ አሰጣጥ ውስንነት ነበረው።

በመሆኑም በአሁኑ ወቅት በማንነት ጥያቄዎች ላይ የማይመለከታቸው አካላት እጃቸውን በማስገባት ግጭት እንዲፈጠር እያደረጉ መሆኑን" ገልጸዋል።

”ህገ-መንግስታዊ ስርዓት እንዲሰፍንና የህግ የበላይነት እንዲከበር በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 62 በተሰጠን ስልጣን መሰረት ለጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ እንሰጣለን” ብለዋል።

በፌዴሬሽን ምክር ቤት እስካሁን 76 ብሔሮች ዕውቅና ያገኙ መሆኑን የገለጹት ወይዘሮ ኬርያ በቀጣይ የ’ማንነቴ ይታወቅልኝ’ ጥያቄዎች ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ ምላሽ እንደሚያገኙ" አረጋግጠዋል። ይኽ ከሆነ ዘንዳ የኮሚሽኑ የአስፈጻሚው አካል እንደመሆኑ  ተጠሪነቱ ለጠ/ሚሩ ነው እንጂ እንደ #ፌዴሬሽን ም/ቤት የህግ ተርጉዋሚነትን ስፍራ ስላልወሰደ ህገ መንግስቱን ይጣረሳል #unconstitutional ነው ለማለት አያስደፍርም። ይህ ኮሚሽን የሚያቀርበው ሃሳብ በጠ/ሚሩ ይሁንታን ካገኘ በሁዋላ ለፌዴሬሽን ም/ቤት ይቀርባል ማለት ነው።

Trump's new Africa strategy misjudges risks of Chinese debts

Expert Voices
Trump's new Africa strategy misjudges risks of Chinese debts

US National Security Advisor John Bolton speaks about the administration's African policy at the Heritage Foundation in Washington, DC

National security adviser John Bolton speaks about the administration's Africa policy at the Heritage Foundation in Washington, D.C., on Dec. 13. Photo: Nicholas Kamm/AFP via Getty Images

Last week, the Trump administration unveiled its new Africa strategy, prioritizing deeper economic ties, counterterrorism and the efficient use of U.S. aid. The strategy aims to counter Chinese and Russian interests on the continent, especially the former’s strategic use of debt to control African countries.

Why it matters: The strategy oversimplifies Africa’s debt situation. It fails to distinguish between good and bad debt and doesn’t address Africa’s debt levels on a country-by-country basis. This polarizing approach could alienate key potential African allies, leading them to further align with China.
2 arrested for drone disruption at London Gatwick airport

Airport board with list of flights canceled

List of flights cancelled at Gatwick Airport as a result of the drone disruption. Photo: Victoria Jones/PA Images via Getty Images

Authorities have arrested two people in connection with the "criminal use of drones" at Gatwick Airport in London, where hundreds of flights were grounded from Wednesday night into Friday as a result of the massive disruption, Sky News reports.

The big picture: Gatwick is uniquely susceptible to this kind of disruption since it's a small, single-runway airport. But the incident nonetheless raises questions about what kind of impact a larger army of drones could have on an airport like Chicago O'Hare, or what other kinds of security threats drones could present in the coming years.

Go deeper: The drone nightmare is here
Reading the China trade talk tea leaves

Host refills Xi Jinping's tea

Another round of face-to-face US-China trade talks is expected in mid-January.

What I'm hearing: China's top economic policymaker Liu He may be coming to D.C. for the January discussions. So far the Chinese side has not offered any detailed concessions that come close to meeting the expectations out of the Trump-Xi meeting in Argentina but that may change now that the Central Economic Work Conference (CEWC) has set the economic priorities for 2019.
DNI report confirms Russia sought to influence 2018 midterms

Dan Coats

Director of National Intelligence Dan Coats. Photo: Aaron P. Bernstein via Getty Images

Director of National Intelligence Dan Coats released a statement Friday confirming that Russia, China, Iran and other countries conducted "influence activities" and "messaging campaigns" in the run-up to the 2018 midterm elections, but that there is no indication any election infrastructure was compromised.

Why it matters: This is the first formal assessment by the U.S. intelligence community that concludes foreign influence campaigns were conducted during the 2018 campaign. Coats said the intelligence community did not make an assessment on what impact these activities had on the outcome of the election.

Expert Voices
Trump's sudden Syria decision undermines his own foreign policy team

U.S. Defense Secretary Jim Mattis listens as U.S. President Donald Trump answers questions during a meeting with military leaders in the Cabinet Room

Defense Secretary Mattis with President Trump during a meeting with military leaders in the Cabinet Room on Oct. 23, 2018, in Washington, D.C. Photo: Win McNamee via Getty Images

President Trump has decided to quickly withdraw all U.S. troops from Syria, against the advice of his most senior national security advisers. The move prompted the resignation of Secretary of Defense James Mattis and sparked widespread concerns about an ISIS revival.

The big picture: Aside from the results of the decision, the manner in which Trump made it was deeply problematic. By upending the public and private messages his own officials send, Trump disempowers and alienates his own diplomatic team. He also creates incentives that make his foreign policy agenda more difficult to attain.
Authorities will not charge JD.com CEO Richard Liu in alleged rape

Richard Liu

Liu in China. Photo: VCG via Getty Images

Prosecutors in Minnesota have decided not to file charges against Richard Liu, the billionaire CEO of Chinese e-commerce giant JD.com, who was accused of raping a University of Minnesota student in September.

Details: JD.com and Liu's lawyers have maintained that he is innocent ever since he was arrested, and then released, for the alleged sexual assault. Liu has since returned to China. "We are pleased to see this decision," a JD.com spokesperson said in a statement.

Expert Voices
U.S. exit from Syria would heighten need for humanitarian aid

Displaced Syrian girls lean on a cistern during rainy weather at a camp for Syrian displaced people near the Syrian-Turkish border in the Northern countryside of Idlib.

Girls at a camp for displaced Syrian people near the Syrian–Turkish border in Idlib, on Dec. 4. Photo: Anas Alkharboutli/picture alliance via Getty Images

The sudden withdrawal of U.S. forces from Syria that Trump has called for, potentially within as little as 30 days, would pose severe humanitarian risks.

Why it matters: The power vacuum created by an abrupt U.S. disengagement could spark a new round of fighting, which in turn will disrupt and displace communities. The result could be an even worse humanitarian crisis in a country where some 11 million people have fled their homes and more than half a million people in the northeast alone are already receiving some form of humanitarian assistance.

Expert Voices
Trump's hasty withdrawal from Afghanistan could imperil peace process

A member of the Afghan security forces walks at the site of a suicide bomb attack outside a British security firm's compound in Kabul, a day after the blast on November 29, 2018.

A member of the Afghan security forces at the site of a suicide bomb attack that killed at least 10 in Kabul, on Nov. 29. Photo: Noorullah Shirzada/AFP via Getty Images

President Trump reportedly intends to withdraw nearly half of the 14,000 U.S. troops currently in Afghanistan. Given repeated U.S. failures to eradicate the Taliban over the past 17 years, and at the expense of U.S. lives lost and billions spent, bringing troops home has its merits.

Yes, but: Withdrawing 7,000 troops also poses a major risk. In recent months, Washington has been trying to help launch a peace process between Kabul and the Taliban, and the timing of the announcement, along with the speed of the withdrawal’s implementation, could jeopardize its success.
Mattis cancels trip to Israel

Mattis (L) and Netanyahu in 2017. Photo: Jonathan Ernst Pool/Getty Images

China commits to juicing its economy in 2019

Illustration: Rebecca Zisser/Axios

China's annual Central Economic Work Conference (CEWC) that sets the overall direction for the next year's economic policies just concluded in Beijing.

Why it matters: The signals from this meeting suggest, among other things, increased efforts to stimulate the economy and work out a trade deal with the U.S.

More stories loaded.

Friday, December 21, 2018

un & eritrea human rights record

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተግባርን የሚቆጣጠረው (UN Watch) ኤርትራ የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ተመልካች ምክር ቤት አባል መኾን አይገባትም ሲል ተቃውሞውን ገለጠ።

ለዚህም እንደ ምክንያት ያቀረበው ኤርትራ ዓለም አቀፍ ድርጅቱ የሚጠይቃቸውን መሠረታዊ መስፈርቶች አታሟላም የሚል ነው። የUN Watch ዋና ዳይሬክተር ኃይለል ኖየር፦ ኤርትራ «የዘፈቀደ እስር፣ ግድያ፣ አስገዳጅ ሥራ፣ ስውር እስር፣ ቁምስቅል፣ ፍትኃዊ የፍርድ ሒደት እጦት፣ የሚፈጸምባት የመናገር፣ የፕሬስ፣ የመሰብሰብ እና የኃይማኖት ነጻነት የሌለባት ሀገር ናት» ሲሉ በትዊተር የማኅበራዊ ድረገጻቸው ላይ አስፍረዋል።

ኤርትራን ጨምሮ ስድስት ሃገራት የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ተመልካች አካል ለመኾን በዛሬው እለት ምርጫ እንደሚካሄድ ዓለም አቀፉ ድርጅት ዐስታውቋል። እስካሁን የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ተመልካች አካል አባላት ኢራቅ፣ ኩባ፣ ቻይና፣ ኳታር፣ አንጎላ፣ ቡሩንዲ፣ ፓኪስታን፣ ቬኔዙዌላ፣ የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ፣ አፍጋኒስታን፣ ሣዑዲ ዓረቢያ እና ዩናይትድ ዓረብ ኢሚሬትስ ናቸው።

«ክፉ የኾነውን የኤርትራ መንግሥት የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ዳኛ እንዲኾን መምረጥ ሁሉን በእሳት ካላያያዝኩ የሚልን ግለሰብ የከተማው እሳት መከላከያ ኃላፊ እንደማድረግ ነው» ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተግባርን የሚቆጣጠረው (UN Watch) ዋና ዳይሬክተር ተናግረዋል። ቀደም ሲል ኤርትራን ጨምሮ ስድስት ሃገራት 18ቱ የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ተመልካች አካል ውስጥ ሊቀላቀሉ አይገባም ሲሉ በዩናይትድ ስቴትስ፣ ካናዳ እና አውሮጳ የሚገኙ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ገልጠው ነበር። ተቃውሞ የቀረበባቸው ሃገራት ኤርትራ፣ ባህሬን፣ ባንግላዴሽ፣ ካሜሩን፣ ፊሊፒንስ እና ሶማሊያ ናቸው።

joseph cabkla

ካቢላ በመጨረሻም እጅ ሰጡ ። የቀድሞዋ ዛተር የእድሁንዋ DRC #president በመሆን አባታቸው ሲገደሉ ካባታቸው ስልጣን በመረከብ በ29 አመታቸው ወደ ስልጣን የመጡት ካቢላ መካሄድ የነበረበትን ምርጫን አራዝመው ስልጣንን የሙጥኝ ብለው ቆይተዋው ነበረ አሁን ግን እ.ኤ.አ በ2019 ምርጫውን በማድረግ ስልጣን ለማስረከብ መወሰናቸውን ተናግረዋል።
በማእድን ሀብቱዋ እጅግ ሃብታም የሆነችውና የቆዳ ስፋትዋም #ትልቅ ሲሆን ፥ ይህችው ሃገር #ጆሴፍ ካቢላ ካባታቸው የወረሱትን ስልጣን ወደ 18 አመታት ያኽል ቆይተውበታል የበዛ ሃብትም አካብተውበታል ለራሳቸውና ለቤተሰቦቻቸው እስክ 6 ቢሊየን ዶላር ይገመታል -የራሳቸውና የቤተሰባቸው ሃብት። በብዙ ቢዝነስም በሃገሪቱ ተሳታፊዎች ናቸው እርሳቸውም ሆኑ ቤተሰቦቻቸው።በቀድሞው #ሞቡዩ ሴሴሴኮ በርካታ #ቢሊየን ዶላር የተመዘበረችው የቀድሞዋ ዛየር ያሁነና #DRC ሰላም ከራቃትና ብጥብጥ መመለስ ከጀመረች ቆየች። የኦቦላ ወረርሽኝም ሌላው ፈተናዋ ነው።
DRC #የኮባልትሽየአለም 90 በመቶ ምንጭ ስትሆን የቆዳ ስፋትዋም በአፍሪካ ትላልቅ ከሚባሉ አገራት አንዱዋ ነች።

ህገ መንግስታዊ ማሻሻያ በኢትዮጲያ

እንድ የህግ ምሁር #ህገ መንግስታዊ አጣሪ ፍርድ ቤት ይቁዋቁዋም ሲሉ ፥ ህገ-መንግስት አጣሪው የፌዴሬሽን ም/ቤት መሆኑ የህግ አተረጉዋጎም ላይ ችግርን እንደፈጠረ መረዳት ይቻላል።
አስፈጻሚው ይህን ከባድ ህግን የመተርጎምን ስልጣን በ#ህገ_መንግስታዊ #ፍ/ቤት አማካይነት ለነጻ #ዳኞች መስጠት #ስላልፈለገ ቀስ ብለን መጀመርያ አጣሪ ፍ/ቤት ይቁዋቁዋም እሚለው ሃሳብ ዞሮ ዞሮ አሁንም የፌ/ም/ቤት የመጨረሻው ስልጣን #ከም/ቤቱ እጅ አይወጣም ይኽም #ህገ መንግስቱን ማሻሻልን እሚጠይቅ ነው።
#አቶ_ ሌንጮ ለ#Nahoo_ TV በሰጡት ቃለ ምልልስ #ህገ- መንግስቱን የ84ዓ.ም ቱን ቻርተር ማለታቸው ነው ያረቀቅነው እኔ መለስና "ህወህት ሻእብያና ኦነግ ሆነን "ነው  ብለዋል :: ይህ #ህገ-መንግስት #አማራው" አይወክለኝም፥አገር አልባ አድርጎኛል "  ሲል ትግራይ ክልል ደግሞ እስቲ "ከህገ መግስቱ አንድ አንቀጽ ይነካና" እያለ ያሳስባል። ለዚህ አይነተኛ ምሳሌ የሚሆነው በማንንነትና የአስተዳደራዊ ድንበር ኮሚሽን ይቁዋቁዋም ተብሎ በጠ /ሚ/ሩ ሲወሰንና በፓርላማ ሲጸድቅ የህውሃት አክቲቭስቶች #daniel-birhaneን ጨምሮ አምርረው ሲቃወሙ በአማራ ክልል በተደረጉ እንድ ሰልፍ ደግሞ #ህገ-መንግስቱ# ይህንን የድንበርንና የማንነት ጥያቄን ሊፈታው ስለማይችል# "ፖለቲካዊ_ መፍትሄ _ያስፈልገዋል " ብሎ #ህዝብ ሰልፍ ነው የወጣው።
ወደ 3 ሚሊየን የሚጠጉ ፤  #internally_displaced ወይም የሃገር ውስጥ ተፈናቃይ #ህዝብ ያለ #ሲሆን ለዚህም አንዱ ምክንያት# የፌደራል አከላለሉ #ያለጥናት መካሄዱና #የአማራና #የኦሮሚያ_ ክልሎችን ሆን ተብሎ ለማጥበብ የተደረገ ነው ብለው እሚተቹት አሉ።ለምሳሌ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል #ካማራና ኦሮሚያ ክልሎች ተቀንሶ አለአግባብ ሰፊ እንዲሆንና #የአጎራባች #ክልሎችን #ግዛት አላግባብ #እንዲጠቀልል ተደርጎአል።
ይህም በፈንታው እንደ #እስራኤል ዙሪያዬን ተከብብልአለሁ የሚል የ( #seige mentality) በህወህስት ዘንድ እንዲደጠር አድርጎአል።# ዶ/ር_ ደብረጽዮንም ሁለት የተምታታ #መልእክትን ባንድ #በኩል ወጣቱ ለምናደርግለት ጥሪ #ይዘጋጅ ብሌልሳ በክክል ደግሞ #ከፌደራል መንግስቱ ጋር በጋራ እንሰራለን የሚሉ ንግግሮችን #አድርገዋል።

Tuesday, December 18, 2018

un & eritrea human rights record

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተግባርን የሚቆጣጠረው (UN Watch) ኤርትራ የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ተመልካች ምክር ቤት አባል መኾን አይገባትም ሲል ተቃውሞውን ገለጠ።

ለዚህም እንደ ምክንያት ያቀረበው ኤርትራ ዓለም አቀፍ ድርጅቱ የሚጠይቃቸውን መሠረታዊ መስፈርቶች አታሟላም የሚል ነው። የUN Watch ዋና ዳይሬክተር ኃይለል ኖየር፦ ኤርትራ «የዘፈቀደ እስር፣ ግድያ፣ አስገዳጅ ሥራ፣ ስውር እስር፣ ቁምስቅል፣ ፍትኃዊ የፍርድ ሒደት እጦት፣ የሚፈጸምባት የመናገር፣ የፕሬስ፣ የመሰብሰብ እና የኃይማኖት ነጻነት የሌለባት ሀገር ናት» ሲሉ በትዊተር የማኅበራዊ ድረገጻቸው ላይ አስፍረዋል።

ኤርትራን ጨምሮ ስድስት ሃገራት የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ተመልካች አካል ለመኾን በዛሬው እለት ምርጫ እንደሚካሄድ ዓለም አቀፉ ድርጅት ዐስታውቋል። እስካሁን የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ተመልካች አካል አባላት ኢራቅ፣ ኩባ፣ ቻይና፣ ኳታር፣ አንጎላ፣ ቡሩንዲ፣ ፓኪስታን፣ ቬኔዙዌላ፣ የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ፣ አፍጋኒስታን፣ ሣዑዲ ዓረቢያ እና ዩናይትድ ዓረብ ኢሚሬትስ ናቸው።

«ክፉ የኾነውን የኤርትራ መንግሥት የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ዳኛ እንዲኾን መምረጥ ሁሉን በእሳት ካላያያዝኩ የሚልን ግለሰብ የከተማው እሳት መከላከያ ኃላፊ እንደማድረግ ነው» ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተግባርን የሚቆጣጠረው (UN Watch) ዋና ዳይሬክተር ተናግረዋል። ቀደም ሲል ኤርትራን ጨምሮ ስድስት ሃገራት 18ቱ የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ተመልካች አካል ውስጥ ሊቀላቀሉ አይገባም ሲሉ በዩናይትድ ስቴትስ፣ ካናዳ እና አውሮጳ የሚገኙ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ገልጠው ነበር። ተቃውሞ የቀረበባቸው ሃገራት ኤርትራ፣ ባህሬን፣ ባንግላዴሽ፣ ካሜሩን፣ ፊሊፒንስ እና ሶማሊያ ናቸው።

eprdf survival at stake

ለመሆኑ# ኢህአዴግ አለ ?
"ኢህአዴግ# ድርጅታዊ #መዋቅሩ አለ ፥ #የልማታዊ መንግስት #አስተሳሰቡ ግን #ተሸርሽሮአል" አንድ #በመቀሌ_ ዩንቨርስቲ #ጉባኤ ተሳታፊ የተናገሩት ።#ኮ/ል #መንግስቱ ''እውን አሁን #ደርግ አለ? " ካሉትና ሙድ #ካስያዘባቸው አነጋገር ጋር ተገጣጠመ። ኮ/ል ይኽን ያሉት"አዎ ደርግ የለም እንዲባሉ "ነበረ ይህኛው መልስ ደግሞ "በህይወት# አለሁ" ለማለት ይመስላል ሆኖም ግን አንድነቱ በመላላቱ #በአዲሱ አመራርና #በነባር አመራሩ# (old guards ) መለያየት# ምክንያት #ኢህአዴግ አለ ግን በሞትና ሽረር መሃል ሆኖ እያጣጣረ ነው። "የመተካካት ቅብብሎሽ " በቀድሞው# ጠ/ሚ/ር #አቶ _መለስ_ ቢጀመርም #ሳይጨርሱት አረፉ። አሁን በ (old guards) እና #አሁን ስልጣን በጨበጠው አዲሱ ትውልድ #አመራር መሃል ይኽ ነው እሚባል #መግባባት# እምብዛም አልታየም ።#ከነባሮቹ #ለውጡን የደገፉ ቢኖሩም# "ያልተደመሩና" አላግባብ ተገፋን እሚሉም አሉ። ግልጽ #የሆነ #የመተካካት ፖሊሲ# በድርጅትም ሆነ #በመንግስት #ደረጃ አለመኖሩ ነው #ሰበቡ።

eprdf policy shift

ለመሆኑ# ኢህአዴግ አለ ? ፦
"ኢህአዴግ# ድርጅታዊ #መዋቅሩ አለ ፥ #የልማታዊ መንግስት #አስተሳሰቡ ግን #ተሸርሽሮአል" አንድ #በመቀሌ_ ዩንቨርስቲ #ጉባኤ ተሳታፊ የተናገሩት ።#ኮ/ል #መንግስቱ ''እውን አሁን #ደርግ አለ? " ካሉትና ሙድ #ካስያዘባቸው አነጋገር ጋር ተገጣጠመ። ኮ/ል ይኽን ያሉት"አዎ ደርግ የለም እንዲባሉ "ነበረ ይህኛው መልስ ደግሞ "በህይወት# አለሁ" ለማለት ይመስላል ሆኖም ግን አንድነቱ በመላላቱ #በአዲሱ አመራርና #በነባር አመራሩ# (old guards ) መለያየት# ምክንያት #ኢህአዴግ አለ ግን በሞትና ሽረት መሃል ሆኖ እያጣጣረ ነው። "የመተካካት ቅብብሎሽ " በቀድሞው# ጠ/ሚ/ር #አቶ _መለስ_ ቢጀመርም #ሳይጨርሱት አረፉ። አሁን በ (old guards) እና #አሁን ከራሱ በመውጣት# ስልጣን በጨበጠው አዲሱ ትውልድ (new breed politicians ) #አመራር መሃል ይኽ ነው እሚባል #መግባባት# እምብዛም አልታየም ።#ከነባሮቹ #ለውጡን የደገፉ ቢኖሩም# "ያልተደመሩና" አላግባብ ተገፋን እሚሉም አሉ።የሚታየው ልዩነት ሃገር ሊበትን ይችላል ሲባል ነበረ።ከ93ዓ.ም. ወዲህ አሁን የታየው የአመለካከትና የመስመር ልዩነት ባግባቡ መያዝ አለበት።  ግልጽ #የሆነ #የመተካካት ፖሊሲ# በድርጅትም ሆነ #በመንግስት #ደረጃ አለመኖሩ ነው #ሰበቡ።

Monday, December 17, 2018

የለውጥ ሃይል

"የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው "፦

ከወደቁ ወዲይ መላላጥ "ያማማቶ ነው መሪ የመረጠልን " ። ከወደቁ ወዲህ መንፈራገጥ ለመላላጥ አለ። ይህም መሪዎቹ (out of touch) ከእውነታው ጋር እንደተፋቱ እንደነበሩና አመላካች ነው ። ሌላው ባለስልጣን ደግሞ "አሜሪካ ከጅቡቲ ጦሬን አንቀሳቅሳለሁ ስላለች ነው አብይን የመረጥነው "ያሉ ባለስልጣንም አሉ ያም ሆነ ይህ ግን " የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው " አለ ያገሬ ሰው።
እውነትም እንዳሉት ዶናልድ ያማማቶ ከሆነ መሪ የመረጠላቸው ነገሮች ከእጃቸው ወጥተው ነበረ ማለት ነው። ያማማቶ በ97ቱ ምርጫ በአዲሳባ የአሜሪካ አምባሳደር የነበሩ ሲሆን ትራምፕ ሲመጡ ግን ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ትልቅ ሹመትን ይዘው 97ቱ ምርጫ ከተቃዋሚዎች ጋር አልሰራም ብሎ የነበረውን ጊዜ ጠብቀው ሰርተውለታል ማለት ነው። " አለ ያገሬ ሰው ፥ አሁን ያማማቶ አካባቢውን  በሶማልያ የUSA አምባሳደር ሆነው ተሹመዋል።  በነገር ሽንቆጥ አድርገዋል። ምን ሲሉ " አንተም እንዳይመረጥ ተቃውመህ ነበረ " ሲሉ ደግፌ ነበረ ያሉትን  አጋልጠዋል ባደባባይ።  ብራስልስ  የአምባሳዳርነት ሹመት ሰጥቶኝ እምቢ ብዬ ነው ፥ የለውጡ ደጋፊ ነኝ ሲሉ ነበረ። ለበርካታ የለውጡ እንቅስቃሴ ክሬዲቱን ሃሳብ አመንጪነቱን ለብቻው ወስዶአል ፤ እስረኞች ይፈቱ ያልኩት እኔ ነኝ ወዘተ... ፥ለችግሮቹም ሌሎቹን እህት ድርጅቶቹን ተጠያቂ አድርጎአል ። ይሁን እንጂ ከህወሀት ሰፈር በተደጋጋሚ የሚሰማው ከፌደራል መንግስቱ የወጣ በተደጋጋሚ እየታየ ያለ አቁዋም ሃገር ላይ ችግርን እንዳያመጣና ትዝብት ላይ እንዳይጥል ሃገሪቱዋን።