Sunday, April 21, 2019

Ethiopian cross offered by Haile Selassie survives Notre-Dame fire

Ethiopia confirmed that a cross offered to the Notre-Dame Cathedral in 1954 was among some of the pieces of history that survived a blaze that ravaged the church.

Emmanuel Besnier, Deputy Head of Mission at the Embassy of France in Ethiopia, confirmed on Twitter that the cross offered by His Imperial Highness Haile Selassie had since been moved to the Louvre Museum.

“We can now confirm, with great relief, that the #Ethiopian cross offered to #NotreDame cathedral in 1954 by HIH Haile Selassie has been spared from this week’s fire and is now safe at the Le Louvre museum,” he wrote.

France continues to count the cost of losses after the evening blaze. Over a half dozen African leaders sent words of commiseration shortly after the incident.

Notre-Dame embodies 850 years of history. The cathedral which is also a tourist attraction for the French capital Paris has many symbolisms for more than eight centuries it has been in existence.

Records indicate that 14 million people visit Notre-Dame de Paris every year. The cathedral is one of the most important monuments in the Christian world. Its plan is designed to reflect Paradise.

Its construction began at the beginning of the 12th century and lasted more than a hundred years. The 850th anniversary of Notre-Dame was celebrated in 2013.

Notre-Dame was spared by the two world wars and barely escaped the flames a first time during the Commune: riots when rioters set fire to several benches, but the fire was contained. ።

ሄሮዶተስ “የታሪክ አባት”—“ዘ ሂስቶሪስ” የተወልን ቅርስ ፦

ከብዙ ሺህ ዓመታት በፊት ሕይወት ምን ይመስል ነበር? ሰዎች ምን ዓይነት ባሕል ነበራቸው? አርኪኦሎጂ ይህን በተመለከተ በተወሰነ ደረጃ መልስ ሊሰጠን ቢችልም ጥያቄዎቻችንን በሙሉ ግን አይመልስልንም። በጥንት ዘመን የኖሩ ሰዎችን አስተሳሰብ ለመረዳት በዘመኑ የነበረውን ዓለም ታሪክ ያጠና የነበረ ሰው የጻፋቸውን ጽሑፎች ማየት ይረዳናል። እንዲህ ያደረገ ከ2,400 ዓመታት በፊት የኖረ አንድ ሰው ነበር። ይህ ሰው ሄሮዶተስ የሚባል ሲሆን በአምስተኛው መቶ ዘመን ዓ.ዓ. የኖረ ግሪካዊ ታሪክ ጸሐፊ ነው። ለመሆኑ የጽሑፍ ሥራው መጠሪያ ምንድን ነው? ዘ ሂስቶሪስ ይባላል።

ሄሮዶተስ በወቅቱ የተከናወኑትን ማለትም ግሪኮች ያካሄዷቸውን ጦርነቶች መንስኤ፣ በተለይ ደግሞ እሱ ልጅ እያለ በ490 እና በ480 ዓ.ዓ. ፋርሳውያን ያካሄዷቸውን ወረራዎች መንስኤ በጽሑፍ ማስፈር ጀምሮ ነበር። ዋናውን ጭብጡን ሳይለቅ፣ ፋርሳውያን ግዛታቸውን ለማስፋፋት ባደረጉት ወረራ ስለተነኩት ብሔራት ሁሉ ያገኘውን መረጃ ምንም ሳያስቀር በማስፈር ሰፋ ያለ ሐተታ አካቷል።

ከታሪክም በላይ ሄሮዶተስ ጥሩ ተሰጥኦ ያለው ታሪክ ዘጋቢ ነው። የሚጽፈውን ታሪክ ያሟላል ብሎ የሚያስበውን ጥቃቅን ጉዳይ ጭምር በመጥቀስ ዝርዝር መረጃዎችን ሳይቀር መጻፍ ይወድ ነበር። ሄሮዶተስ በነበረበት ዘመን የነገሥታት ታሪክ በተሟላ መንገድ የሰፈረባቸው መዛግብት ካለመኖራቸው አንጻር እሱ ያዘጋጀው የጽሑፍ ሥራ በጣም የሚደነቅ ነው፤ ምክንያቱም በወቅቱ እንዲህ ያሉ ሰነዶች አልነበሩም ቢባል ይቀላል።

በዚያ ዘመን፣ ሰዎች የሠሯቸውን ጀብዱዎች ሐውልት ላይ በማስቀረጽ ጉራቸውን ለመንዛት ካልሆነ በስተቀር ታሪክ መዝግቦ የማስቀመጥ ጉዳይ የሚያሳስባቸው እምብዛም አልነበሩም። ሄሮዶተስ ስለሚጽፈው ነገር መረጃ ያገኝ የነበረው ከሚያስተውላቸው ነገሮች፣ ከአፈ ታሪኮችና ሌሎች ከሚሰጡት የምሥክርነት ቃል ብቻ ነበር። ሄሮዶተስ መረጃዎችን ለማሰባሰብ ወደተለያዩ ቦታዎች ተጉዟል። ያደገው የግሪክ ቅኝ ግዛት በሆነችው በኸሊከርኔሰስ (በደቡባዊ ቱርክ የምትገኘው የአሁኗ ቦድሩም) ሲሆን አብዛኛውን የግሪክ ክፍልም አዳርሷል።

ሄሮዶተስ መረጃዎችን ለማሰባሰብ ወደተለያዩ ቦታዎች ተጉዟል

በስተ ሰሜን ወደ ጥቁር ባሕርና በአሁኗ ዩክሬን ወደምትገኘው ወደ ሲቲያ፣ በስተ ደቡብ ደግሞ ወደ ፍልስጤምና ወደ ላይኛው ግብፅ በድፍረት ተጉዟል። በስተ ምሥራቅ በኩል እስከ ባቢሎን ድረስ እንደሄደ የሚገመት ሲሆን ቀሪውን ሕይወቱን ያሳለፈው በስተ ምዕራብ በምትገኘው የግሪክ ቅኝ ግዛት በነበረችው፣ በአሁኗ ጣሊያን ደቡባዊ ክፍል ሳይሆን አይቀርም። በሄደበት ቦታ ሁሉ ሁኔታዎችን በአንክሮ የመመልከትና ሰዎችን የመጠያየቅ ልማድ ነበረው፤ በዚህ መንገድ እምነት ይጣልባቸዋል ብሎ ከሚያስባቸው ሰዎች መረጃ ያሰባስብ ነበር።
የታሪኩ ትክክለኛነት
“ዘ ሂስቶሪስ” የተባለው ጽሑፍ የፓፒረስ ቁራጭ

ዘ ሂስቶሪስ የተባለው ጽሑፍ የፓፒረስ ቁራጭ

ሄሮዶተስ የጻፈው ታሪክ ምን ያህል ትክክለኛ ነው? የጎበኛቸውን ቦታዎችና በገዛ ዓይኑ ያያቸውን ነገሮች በተመለከተ ያሰፈረው መረጃ ትክክለኛ እውቀት እንዳለው ያሳያል። እሱ የገለጻቸው አንዳንድ ልማዶች በግሪክ የማይታወቁ ነበሩ፤ ለምሳሌ በሲቲያ፣ ነገሥታት እንዴት ይቀበሩ እንደነበር ወይም በግብፅ አስከሬን እንዴት ያደርቁ እንደነበር የጻፈው ሐሳብ ከአርኪኦሎጂ ግኝቶች ጋር ይስማማል። በግብፅ ዙሪያ ያጠናቀረው መጠነ ሰፊ መረጃ “በጥንት ዘመን ስለዚህች አገር ከተጻፈው ጽሑፍ ሁሉ እጅግ የላቀ ጠቀሜታ አለው” ተብሎ ተነግሮለታል።

ይሁንና አብዛኛውን ጊዜ ሄሮዶተስ አማራጭ ስላልነበረው አስተማማኝነታቸው አጠራጣሪ የሆኑ መረጃዎችንም ለመጠቀም ተገዷል። በተጨማሪም በዘመኑ የነበሩ ሰዎች፣ አረማውያን አማልክት በሰው ልጆች ሕይወት ላይ ተጽዕኖ እንደሚያሳድሩ ያምኑ ነበር። በመሆኑም ከጻፋቸው ጽሑፎች መካከል የዘመናችን የታሪክ ምሁራን ያወጧቸውን መሥፈርቶች የሚያሟሉት ሁሉም አይደሉም። ያም ሆነ ይህ ሄሮዶተስ እውነታውን ከአፈ ታሪክ ለመለየት የሚችለውን ሁሉ አድርጓል። የተነገረውን ነገር ሁሉ አምኖ ከመቀበል ይቆጠብ እንደነበር ተናግሯል። መደምደሚያ ላይ የሚደርሰው ማስረጃዎቹን በደንብ ካጣራና ካወዳደረ በኋላ ነበር።

ዘ ሂስቶሪስ የተባለው ጽሑፉ የሄሮዶተስ የሕይወት ዘመን ሥራው ሊባል ይችላል። ሄሮዶተስ ሊያገኛቸው ከሚችላቸው መረጃዎች አንጻር ሲታይ ሥራው እጅግ የተዋጣለት ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም።

Tuesday, April 16, 2019

Ethiopia & China Relations

Current Ethio-China Relations: Only Tip of the ice ፦

Ethio-China relations dates back to the era of the Silk Road, over two millennia ago, and it is one of the most longstanding. Trade between the two countries included goods such as elephant tusks, rhinoceros horns, pearls, civet musk and ambergris. In the not-so-far past, around the middle of the 19th century, Chinese labourers built roads in Ethiopia’s highlands. Since then, the Chinese have served a significant role in building the nation’s physical infrastructure.

Today, Ethiopia and China have excellent relations in all measures, dubbed the “Comprehensive Strategic Cooperative Partnership” in the lingua franca of diplomats and international relations experts.

Ethiopia is considered an example of the success of China’s foreign policy toward Africa. The two countries are not only engaged in wide-ranging diplomatic relations but are strongly tied together through economic benefits and socio-cultural exchanges. China is the largest trader and one of the biggest providers of financial support to Ethiopia.

Chinese companies have invested billions of dollars in Ethiopia during the last two decades and created tens, if not hundreds, of thousands of job opportunities. By last year, private Chinese investment in Ethiopia hit over a quarter of a billion dollars.

And with the coming of the Belt & Road Initiative, which focuses on economic cooperation and connectivity among Asian, European and African nations, stronger economic integration with China is yet to come.

Trade relations have progressed over the last few years perhaps as a result of favourable quota and tariff rights to African countries. Of course, the balance of trade remains grossly in the Asian nation’s favour.

Ethiopia’s main export commodities to China include sesame seeds, leather products and coffee, earning the country around a quarter of a billion dollars, while China sells close to 3.8 billion worth of goods to us.

In response to this imbalance, however, China’s government has afforded special treatment to hundreds of commodities that come from Africa to reach their markets duty and quota-free. The suspension of tariffs on mainly agricultural products has been beneficial in boosting exports of African nations including those of Ethiopia.

The establishment of the China-Africa Co-operation Forum (FOCAC) in 2000 gave a substantial impetus to the comprehensive relations. In the 2018 FOCAC Beijing Summit, China announced 60 billion dollars worth of additional financing to Africa. The financing is planned to go to investment, trade facilitation, loans and development financing.

Ethiopia and China’s relations have also been expanded in terms of politics, including diplomacy. The diplomatic importance Ethiopia attachs to China can be explained in terms of the number of representatives Ethiopia has in China. Aside from an embassy in Beijing, there are consulates in Shanghai, Guangzhou and Chongqing.

In addition to historical, economic and diplomatic relations, there are more specific and practical reasons for Chinese investors to choose Ethiopia for business. Cheap economic factors of production, favourable market factors for foreign investors and improving infrastructure offer massive opportunities.

Ethiopia is strategically located with proximity to the Middle East, Europe and Asia - near to the strategic location called Bab-el-Mandab - a strait through which close to 700 billion dollars worth of commodities pass through annually.

Ethiopia also has abundant natural resources particularly in the areas of arable agricultural land, livestock, mineral resources, sources for the production of renewable energy and a massive and cheap labour force. The nation’s economy is just waiting to be tapped.

The government’s commitment in the promotion of investment is also an important factor in business decision making. Investment promotion has been high on the political agenda for some time. The sole blemish here are the three years of political unrest that has sapped the interest of those looking to invest in Ethiopia.

There are incentives for priority sectors and export-oriented investments and various online and under-construction industrial parks.

Ethiopia is also one of the fastest growing economies in the world and had the highest Foreign Direct Investment flow in Africa last year. It is privy to duty and quota-free access to the United States and European Union.

Being a signatory to the recently launched African Continental Free Trade, which is the biggest free trade agreement since the establishment of the World Trade Organisation, has not hurt either.

Soon it will be the ever-expanding infrastructure that pulls nations such as China toward Ethiopia. The newly built Addis-Djibouti electric-powered railway, hydropower projects and various industrial parks are manifestations of the expanding infrastructure.

The country has huge investment potential in renewable energy including hydro, wind and geothermal. The Grand Ethiopian Renaissance Dam, the largest hydroelectric power dam in Africa, is expected to have 6,000MW of electric capacity.

It is also crucial to note the importance of the strength of enterprises in the service sector such as Ethiopian Airlines, which has dozens of international cargo and passenger destinations. This is critically important for tourism, trade and investment. Ethiopian Airlines has destinations in Beijing, Shanghai, Guangzhou and Chengdu.

Ethiopia’s regional, continental and international relations also bode well for the nation in terms of its viability in the eyes of China. Ethiopia is a member of the World Bank-affiliated Multilateral Investment Guarantee Agency (MIGA) and is a signatory to a World Bank treaty on the settlement of investment disputes between states and nationals of other states - which is an important step toward building trust and confidence.

Ethiopia has preferential access to global markets and is one of the leading countries in engaging in projects by various institutions and inter-governmental organisations. Ethiopia is known for its obedience to international rules and regulations and observance of agreements. It is also notable that Addis Abeba is the seat of the African Union’s headquarters.

Thus, the strong and long-standing relations that date back to the Silk Road coupled with the current investment and business-friendly situation in Ethiopia are attractive qualities to many investors.

Ethiopia serves as an all-in-one destination in the African corridor for China. There are great opportunities yet to be reaped from this strategic foothold. Evidently, there is a need to boost enforcement of regulations, reduce loans and push to level the playing field with China by presenting a united front with other African nations.

By smartly engaging with China, Ethiopia can build on the relationships it already has with a nation that is soon to have the world’s leading economy.

አዲሱ የምርጫ ቦርድ አዋጅ

የምርጫ ቦርድን ከመንግሥት ተፅዕኖ የሚያላቅቅና ገለልተኝነቱን ያስጠብቃል የተባለ ረቂቅ ሕግ ቀረበ ፦።

የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ገለልተኛና ከመንግሥት ተፅዕኖ ተላቆ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ሆኖ በድጋሚ እንዲቋቋም ያስችላል የተባለ ረቂቅ ሕግ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ።

ምክር ቤቱ ጥር 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ባካሄደው ልዩ ስብሰባ ረቂቅ ሕጉን የተመለከተ ሲሆን፣ በዝርዝር እንዲታይም ለሕግ ፍትሕና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቶታል።

ረቂቅ ሕጉ በቀረበበት ወቅት በማብራሪያ አስተያየታቸውን የሰጡት በምክር ቤቱ የመንግሥት ረዳት ተጠሪ ሚኒስትር ዴኤታ መስፍን ቸርነት (አምባሳደር) ረቂቁ ምርጫ የሚያስፈጽመው ቦርድ ጠንካራ፣ ገለልተኛና ከአድልኦ ነፃ ሆኖ እንዲሠራና የቦርዱ አባላት ሙሉ ሥራቸውን በንቃትና በተቀናጀ መንገድ እንዲሠሩ የሚያስችላቸው እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

ምርጫ ቦርድን በድጋሚ ለማቋቋም የተፈለገበትንና አጠቃላይ የሕጉን መንፈስ የሚያብራራበት የረቂቅ ሕጉ መግቢያም ይኼንኑ ይገልጻል።

‹‹ዜጎች በየደረጃው በሚካሄድ ነፃ፣ ፍትሐዊና ሰላማዊ ምርጫ በመረጧቸው ተወካዮች አማካይነት ራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር ሥልጣናቸውን በተግባር እንዲያውሉ ለማድረግ ነፃ የምርጫ አስፈጻሚ አካል አስፈላጊ በመሆኑ፣ በኢትዮጵያ ዴሞክራሲን ለማጠናከር ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ከማንኛውም አካል ነፃ አድርጎ በማደራጀት ፍትሐዊ፣ ተዓማኒና ሰላማዊ ምርጫ ለማስፈጸም የሚያስችለው መዋቅር እንዲኖረው ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ›› ረቂቅ አዋጁ መሰናዳቱን ይገልጻል።

በማከልም የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላትን አመላመልና አሿሿም አሳታፊና ግልጽ በማድረግና የቦርዱን የመዋቅር፣ የሠራተኛ ቅጥርና ምደባ፣ እንዲሁም የበጀት ነፃነት በማረጋገጥ በተፎካካሪ የፖለቲካ ድርጅቶችና በመራጩ ዘንድ ያለውን ተዓማኒነትና ምርጫ የማስፈጸም አቅሙን ማሳደግ ሌላው ረቂቅ ሕጉን አስፈላጊ የሚያደርገው ጉዳይ እንደሆነ በመግቢያው ላይ ተገልጿል።

በረቂቅ ሕጉ መሠረት ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ከመንግሥትም ሆነ ከማንኛውም ሌላ አካል ተፅዕኖ ነፃ የሆነና ራሱን የቻለ፣ ተጠሪነቱም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሆናል፡፡ በሥራ ላይ ባለው አዋጅ መሠረት ዘጠኝ የነበሩትን የቦርዱ አመራር አባላት ቁጥር ወደ አምስት ዝቅ ያደረገ ሲሆን፣ ከእነዚሁ ውስጥ ሦስቱ የሙሉ ጊዜ ሠራተኛ እንደሚሆኑም በረቂቁ ተመልክቷል።

ላለፉት ሁለት አሠርት ዓመታት በላይ ቅሬታ ሲቀርብበት የቆየው የቦርድ አባላቱ አመራረጥ ጉዳይ መሆኑ ይታወቃል። በሥራ ላይ ባለው አዋጅ መሠረት የቦርድ አባላቱ አመላመል ግልጽነት የጎደለውና ዕጩዎቹ በቀጥታ በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲሾሙ የሚደረግ በመሆኑ፣ ሥልጣን የመሠረተ የፖለቲካ ድርጅት በመንግሥትነት ሥልጣኑ የቦርድ አባላትን እንደ ምርጫው በመመልመል ሥልጣኑን ሲያስቀጥልበት እንደቆየ በተደጋጋሚ ይተቻል።

የቀረበው ረቂቅ ሕግ ይኼንን ቅሬታ ከግምት በማስገባት ለቦርድ አባላት አመላመል ልዩ ትኩረት ያደረገ ይመስላል።

በረቂቅ ሕጉ መሠረት የቦርድ አባላት እንዲሆኑ የሚታጩ ግለሰቦች የሚመለመሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚያቋቁሙት ገለልተኛ ኮሚቴ ይሆናል። የዚህ ኮሚቴ አሰያየም በጠቅላይ ሚኒስትሩ ፍላጎት ላይ የተመሠረተ እንዳይሆንም፣ የኮሚቴ አባላትን ውክልና የተመለከተ ድንጋጌ አስቀምጧል።

በዚህም መሠረት ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ፣ ከኢትዮጵያ የሳይንስ አካዴሚ፣ ከኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌደሬሽን፣ ከኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት፣ ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከእያንዳንዳቸው አንድ አንድ ሰው እንዲወከል እንዲሁም ከሲቪል ማኅበራትና ከአገር ሽማግሌዎች የሚመረጡ ሦስት ሰዎች እንደሚኖሩት ተገልጿል።

ከተዘረዘሩት ተቋማት የሚወከሉት ወይም የሚመረጡት የኮሚቴ አባላት ገለልተኛነታቸውና ብቃታቸው የተረጋገጠ፣ የማንኛውም ፖለቲካ ድርጅት አባል ያልሆኑ፣ መልካም ሥነ ምግባርና ሰብዕና ያላቸው፣ የተሰጣቸውን ኃላፊነት ለመሸከም የሚያስችል ከፍተኛ የአመራር ብቃት ያላቸው ሊሆኑ እንደሚገባ ይደነግጋል።

ይህ ኮሚቴ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላት ሊሆኑ ይችላሉ ብሎ ያመነባቸውን በውድድር ላይ በመመሥረት እንደሚመለምል ተደንግጓል።

ከምልመላ መሥፈርቶቹ መካከል ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያላቸው፣ የማንኛውም ፖለቲካ ድርጅት አባል ያልሆኑ፣ ከምርጫ ጉዳዮች ጋር ተያያዥነት ባላቸው በተለይም በሕግ፣ በፖለቲካል ሳይንስ፣ በሕዝብ አስተዳደር፣ በስታትስቲክስ፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና በሌሎች ተዛማጅነት ባላቸው ዘርፎች ከፍተኛ ሙያዊ ብቃት ያላቸው መሆኑን በማረጋገጥ፣ እንዲሁም መልካም ሥነ ምግባርና ሰብዕና ያላቸው፣ ኃላፊነት ለመሸከም የሚያስችል ከፍተኛ የአመራር ብቃት፣ ብሔርና ፆታዊ ተዋጽኦን ከግምት ውስጥ በማስገባት እንደሚመለምል ይደነግጋል።

በዚህ መሠረት ከተመለመሉት ውስጥ በማወዳደር ለሹመት ከሚያስፈልገው ቁጥር እጥፍ የሚሆኑትን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደሚያቀርብ፣ ይህ ከመሆኑ አስቀድሞ ግን ኮሚቴው የመለመላቸውን የመጨረሻ ግለሰቦች ፈቃደኝነት ጠይቆ ማረጋገጥ እንዳለበት ረቂቁ ያመለክታል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዕጩ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት ስም ዝርዝርን ከኮሚቴው ከተቀበለ በኋላ ዕጩዎች በመሥፈርቱ መሠረት የተመለመሉ መሆናቸውን በተመለከተ፣ እንዲሁም በአጠቃላይ ዕጩዎቹን በተመለከተ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች ጋር ምክክር በማድረግ ተቀባይነት ከሚያገኙት አምስት ሰዎች መካከል፣ እንዳላስፈጊነቱ የቦርዱ ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ የሚሆኑትን፣ እንዲሁም የሥራ አመራር ቦርድ አባል ሊሆኑ የሚችሉትን በመለየት ዕጩዎችን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲሾሙ እንደሚያቀርብ በረቂቁ ተደንግጓል።

የቦርድ አባል ሆኖ የተሾመ ሰው ቢበዛ ሊያገለግል የሚችለው ለሁለት የምርጫ ዘመን እንደሆነ፣ ከዚህ ኃላፊነት በፈቃዱ ከለቀቀ ወይም ጊዜውን ጨርሶ ከተሰናበተ በኋላ ባሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በማንኛውም ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነት ሊሾም እንደማይችልም ይደነግጋል።

ሌላው ከፍተኛ ማሻሻያ የተደረገበት ጉዳይ የቦርድ አባል የሹመት ጊዜውን ሳይጨርስ ሊነሳ የሚችልበት ሁኔታ፣ በፖለቲካና በመንግሥት ተፅዕኖ ምክንያት እንዳይሆን ከፍተኛ ጥበቃ ያደርጋል።

በመሆኑም አንድ የቦርድ አባል በራሱ ፍላጎት የሹመት ዘመኑን ሳይጨርስ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊነሳ የሚችለው፣ በሕመም ምክንያት ተግባሩን በተገቢው ሁኔታ ማከናወን ባለመቻል፣ ግልጽ በሆነ የሥራ ችሎታ ወይም ብቃት ማነስና ከባድ የሥነ ምግባር ጉድለት መኖር ናቸው።

ከዚህ በተጨማሪ የቦርድ አባሉ የተሰጠውን ኃላፊነት በገለልተኝነት፣ በነፃነትና በቅን ልቦና እያከናወነ አለመሆኑን፣ በምርጫ የሚሳተፍ የፖለቲካ ድርጅትን ወይም የግል ዕጩን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ደግፏል፣ በሥራ አመራር ቦርድ አባልነቱ ምክንያት ባገኘው ሚስጥራዊ መረጃ ጥቅም አግኝቷል፣ ወይም ለማግኘት ሞክሯል የሚል ክስ ማንኛውም ባለድርሻ አካል በመረጃ ተንተርሶ ለፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ማቅረብ እንደሚችል በረቂቁ ተካቷል።

የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ቅሬታው እንደሚያስቀርብ ካመነበት ጉዳዩን የጠቅላይ ፍርድ ቤት አንድ ዳኛ፣ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነርና ቅሬታ የቀረበበት የቦርድ አባል በተገኘበት ተመርምሮ ውሳኔ እንደሚሰጥ ተደንግጓል።

ረቂቅ ሕጉ ለዝርዝር ዕይታ ለቋሚ ኮሚቴ የተመራ ሲሆን፣ ፓርላማው ከየካቲት ወር እረፍት ሲመለስ እንደሚያፀድቀው ይጠበቃል።

Thursday, April 11, 2019

በዕጅ ያለ ወርቅ ዕንደ መዳብ ይቆጠራል

"በእጅ ያለ ወርቅ ፤ እንደ መዳብ ይቆጠራል "

አዲሱ ጠ/ሚር ዶ/ር አብይ አህመድ ያደረጉትን ታላላቅ ነገሮችን ዘንግተህ ፖለቲከኛ ይሁኑ አክቲቪስቶች ባለየላቸው አትነዳ ጎበዝ ።ዛሬ ታዋቂ ሰዎች ሁሉ የፌስ ቡክ አካውንት ከፍተው ማስታወቂያ እየሰሩበት ባለበት ሁኔታ ሁሉም ካሑን በሑዋላ ''የፖለቲካ ተንታኝ ሆኛለሑ፥የታሪክ አዋቂ ነኝ " ብሎ ሲያምን ትክክልም ይሁኑ ስህተት መረጃዎች በግራ በቀኝ ያለማቁዋረጥ እየተለቀቁ ይገኛሉ።

ፈረንጆች ምን ይላሉ "Don't Miss the big Picture. "። ዋናውን ትልቁን ራዕይና ግብን መዘንጋት ተገቢ አይዶለም። በትናንሽ ነገር ሳይጠለፉ ዋነኛውን ግብና ሀገሪቱን ወደ ዲሞክራሲ የማሽጋገሩ ጉዞ እንዳይዘነጋ።
አጀንዳ መደበላለቅና መቅደም የሌለበት ነገር ወደፊት እየመጣ ተቸገርነ ጎበዝ። አለግዜው እሚነሳን አጀንዳ ከስሜት በጸዳ መልኩ ፤ መመከት ይበጃል። አላፊ በሆኑ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አጀንዳ ተቀባይና ለዚህም ለዚያም ምላሽን በመስጠት ውዝግብ ውስጥ የሚከት ከመሆን ይልቅ ፥አጀንዳ ቀያሽ ወይም አጀንዳ ሰጪ  #Agenda Setter መሆን የበለጠ ሊበጅ ይችላል ለመሪዎች። ሌላው ሆነ ብሎ ለፈጠረው አጀንዳ ምላሽን መስጠት አድካሚ ሊሆን ይችላል ፤ ለሁሉም ነገር ምላሽ መስጠት ኣስፈላጊ ላይሆን ይችላል።

በዲሞክራሲ ስርአት ውስጥ "የህዝብ አስተያየት" ወይም #Public Opinion ወሳኝ የሆነ ነገር ሲሆን አጀንዳ ቀያሾች ሆነ ብለው እነርሱ በሚፈልጉት መንገድ "የህዝብን አስተያየት" #Public Opinion  የመቅረጽ ዕድል አላቸው -በተለይም በዚህ በሶሻል ሚዲያ እና በኢንፎርሜሽን  በቴክኖሎጂ ዘመን ። ከሶሻል ሚዲያ ጋር  መታገል አዋጪ አይደለም ። በርካታ ሶሻል ሚዲያዎች አሉ ፥ በአንዱ ቢዘጋበት በሌላው ብቅ ይላል።
ለምሳሌ በአሜሪካ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ የህዝብን አስተያየት መቅረጽ የቻሉ ፥ በቀላሉ ምርጫዎችን የማሸነፍ እድል አላቸው ይህ በዕርግጥ የዲሞክራሲ ስርአት ባህሪ ነው።  ዛሬ ሩስያና አሜሪካ የገቡበት ውዝግብ ሩስያ ያአሜሪካን ምርጫ በማህበራዊ ሚዲያ አማካይነት ተጽእኖ አሳርፋለች #Influence አድርጋለች እሚል ነው። በአንድ ሀገር ላይ አጀንዳ የመቅረጽ ሥራ የማን ነው መሆን ያለበት።

ይህ የሽግግር ኣስተዳደር እንደመሆኑ መጠን እስከ ቀጣዩ ምርጫ መታገሥ ይበጃል።
ለማንኛውም ግን በዚህ ኣስደማሚ #Impressive ለውጥ
በርካታ የፖለቲካ እስረኞች ተፈትተዋል ፥ ጋዜጠኞችም እንደፈለጉ ሃሳባቸውንም እያንጸባረቁ ነው። ከኤርትራ ጋር የሰላም ስምምነት ተደርጎአል በዚህም ከማንም በላይ ተጠቃሚው የትግራይ ክልል ነው -እየተጠቀመም ነው ። ዲያስፖራውን ማሳተፍ #Engage ማድረግ ፥ የፖለቲካ ምሕዳሩን ማሥፋት ... ተቁዋማትን ገለልተኛ ማድረግ ...ወዘተ። ሊንኮታኮት ጫፍ ደርሶ የነበረውና ለመንግስት ሰራተኞች ደሞዝ ለመክፈል እማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሶ የነበረው የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በዶ/ር አብይ አመራር መልሶ እያንሰራራ ነው። ክብር ለሚገባው ክብር እንስጥ ጎበዝ።
ሰዎች ፍትህን ሳያገኙ ይገደሉ የነበረችባት ሀገራችን ዛሬ በኢትዮጲያ ምድር ለዚህች ሀገር ታላላቅ ሥራን ሰርተው ያለፉ እነ አክሊሉ ሀብተወልድ እንደ ጥጃ እጅና እግራቸው እየተጎተተ ያለፍርድ በሌሊት ወጥተው በተገዱለበት ሀገር ፥እንዲሁም ይህ ግፍ የተፈጸመበት ቤተ-መንግስት ታድሶ የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚ ቱሪስቶች እንዲጎበኙት እየታደሰ መሆኑ ታውቆአል። እናም ምስጋና ለሚገባው ምስጋና መስጠት ይገባል ። መጽሐፍ ሲናገር "የቄሳርን ለቄሳር ፥ የእግዝአብሄርን ለእግዝአብሄር " ይላል እኮ።

ባለዋሽንቱ ዮሐንስ አፈወርቅ

ባለዋሽንቱ ዮሃንስ አፈወርቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ተዋናይ ወጋየሁ ንጋቱ ለተረከው የደራሲ ሀዲስ ዓለማየሁ ፍቅር እስከ መቃብር ልብወለድ በተጫወቱት የማጀቢያ ሙዚቃ ተለይተው ይታወቃሉ። ቀብራቸውን በአዲስ አበባ ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ለማስፈጸም ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ የሙዚቃ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት አቶ ዳዊት ይፍሩ ለDW ተናግረዋል። አቶ ዮሃንስ በስተመጨረሻ ሕይወታቸው "በጣም ተጎድተው፤ መነጋገርም ሆነ መንቀሳቀስ አቅቷቸው" እንደነበር አቶ ዳዊት ተናግረዋል።

የሙዚቃ ባለሙያው ከአንድ አመት ገደማ በፊት በሰጡት ቃለ-መጠይቅ "ኢትዮጵያን በተለያዩ የዓለም አገሮች ዞሬ ባህሏን አስተዋውቂያለሁ። ዛሬ እኔ ምንም ነገር የሌለኝ ሰው ነኝ። የኢትዮጵያ ሕዝብ እና ኢትዮጵያ ለእኔ አንድ ቤት ቢሰጡ ይጎዳሉን?" ሲሉ ያሉበትን ኹኔታ አስረድተው ነበር። በቅርበት የሚያውቋቸው በተደጋጋሚም ያገኟቸው የአቶ ዮሃንስ ኑሮ ሳይሻሻል መቆየቱን ያስታውሳሉ።

አቶ ተስፋዬ ለማ ለኅትመት ባበቁት የኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ የተሰኘ መጽሐፍ "ትሁት፣ ሙያውን አፍቃሪ እና ተግባቢ" ሲሉ አድንቀዋቸዋል። አቶ ተስፋዬ "የኢትዮጵያ የባህል የሙዚቃ ቡድን በተዘዋወረባቸው ሀገሮች ሁሉ በሙያው ታላቅ አገልግሎት የሰጠ ግሩም ሙዚቀኛ" ሲሉ ስለ አቶ ዮሃንስ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሀገር ፍግታ በተባለ ቦታ የተወለዱት ዮሃንስ አፈወርቅ 72 አመታቸው ነበር። በትውልድ ቀያቸው ሸንበቆ ተብሎ የሚጠራውን የሙዚቃ መሳሪያ መጫወት የጀመሩት በእረኝነት ቤተሰቦቻቸውን ሲያገለግሉ
በ1955 ዓ.ም. ከትውልድ ወያቸው ወደ አዲስ አበባ ያቀኑት ዮሃንስ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በሚገኙ ጠጅ ቤቶች እየተዘዋወሩ ሙዚቃ ይጫወቱ፤ ያቅራሩ እና ይፎክሩ ይናገሩ ነበር። በሙያቸው በቀድሞው ፖሊስ ኦርኬስትራ ለሁለት አመታት ሰርተዋል። የኦርኬስትራ ኢትዮጵያ እና የሕዝብ ለሕዝብ አባልም ነበሩ።
ጥላሁን ገሠሠ፤ ታምራት ሞላ፤ ተፈራ ካሳ፤ ታደሰ አለሙ፤ ለማ ገብረሕይወት እና ሒሩት በቀለን ከመሳሰሉ ሥመ-ጥር ድምፃውያን ጋር ሰርተዋል። ከቀድሞው ትኩል ባንድ እና ሙላቱ አስታጥቄ ጋር ተጫውተዋል።
ጡረታ ከወጡ በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ ካዛንችስ መናኸሪያ አካባቢ በሚገኘው ፈንድቃ የባሕል ቤት ኢትዮ ከለር ከተባለ የሙዚቃ ባንድ ጋር ይጫወቱ ነበር። አሜሪካ፣ ጣልያን እና ፈረንሳይን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም አገሮች እየተዘዋወሩ ሙዚቃ ተጫውተዋል።👉🏾 @dwamharicbot

Tuesday, April 2, 2019

ሻንጋይ ከተማ የ5ጂ የቴሌኮም ኔትወርክን በመጠቀም ቀዳሚ ሆነች ።

#የቻይና ከተማ የሆነችው ሻንጋይ የ5ጂ የቴሌኮም #ኔትወርክ #አገልግሎት በመስጠት በአለም ቀዳሚ መሆኗን አስታወቀች፡፡

#ከተማዋ ይህን አዲስ የቴሌኮም ቴክኖሎጂ ይፋ ያደረገችው በሙከራ ደረጃ ነው ተብሏል፡፡
በዚህም ሂደት #ኔትወርኩ ከተማውን ሙሉ ለሙሉ እንዲሸፍን ለማድረግ ባለፉት #ሶስት ወራት ቴክኖሎጂውን #መሸከም የሚችሉ ጣቢያዎች መተከላቸውን ተነግሯል፡፡

#ይህም አዲስ መሰረተ ልማት ቻይና አሜሪካንና ሌሎች #ሀገሮችን በመቅደም ቀጣዮ ትውልድ የሞባይል #ኮሙኒኬሽን ለመፍጠር ምቹ ሁኔታ እንደሚያመቻች ተመልክቷል፡፡

#ቀጣዮ ትውልድ የሞባይል ቴክኖሎጂ እንደሆነ የሚነገርለት የ5ጂ የቴሌኮም #ኔትወርክ ከ4ጂ ቴክኖሎጂ ይልቅ መረጃዎችን #ከኢንተርኔት ከ10 እስከ 100 እጥፍ በሆነ ፍጥነት የማውረድ አቅም አለው፡፡

Be ware of Scribes ። ከጻሀፍት ተጠንቀቁ

And in his teaching he said, “Beware of the scribes, who like to walk around in long robes and like greetings in the marketplaces and have the best seats in the synagogues and the places of honor at feasts, who devour widows’ houses and for a pretense make long prayers. They will receive the greater condemnation.”

And he sat down opposite the treasury and watched the people putting money into the offering box. Many rich people put in large sums. And a poor widow came and put in two small copper coins, which make a penny. And he called his disciples to him and said to them, “Truly, I say to you, this poor widow has put in more than all those who are contributing to the offering box. For they all contributed out of their abundance, but she out of her poverty has put in everything she had, all she had to live on.” 

To listen the sermon PRESS THE ORANGE BUTTON! 

Download the sermon on PDF here. 

Grace to you and peace from God our Father and our Lord and Saviour Jesus Christ!

This is very unusual and also very challenging a reading. Two talks of Jesus, which seem to be dealing with totally different issues. Why would they be recorded together? Why do we have them together in our Gospel reading?

I would like to suggest one possibility about what unites them. And it is – they reveal to us God’s perspective on things. Seeing things like Jesus does. They reveal to us something, that we probably wouldn’t notice otherwise.

We will look at the first part, – Jesus’ warning against the scribes, but mostly I would like to focus on the second part, the event involving the poor widow with her tiny offering.

What comes to your mind when you hear: “Beware of the scribes!” Or maybe we first need to translate it to our today’s situation. How would that sound? Any guesses? What about: “Beware of the pastors!”

Sounds unusual, doesn’t it? But this is what Jesus essentially is saying. Of course, our situation is quite different, and probably today pastors don’t have that many opportunities to devour widows’ houses, or to be honoured in marketplaces. But the warning still stands.

People trusted the scribes. They trusted their vocation. They trusted that they are faithful and would teach them the whole council of God. Perhaps they were quite naïve in their trust.

That must be rather shocking a moment to hear Jesus saying: “Beware of them!” Even if our situation is very different, there still are many similarities. Most Christians trust their pastors.

What I have witnessed is that most Christians think highly of pastors. They trust that all pastors are faithful servants of Jesus who faithfully teach the whole council of God. That whatever they preach and practice must be good and right.

We want to trust, and perhaps sometimes we choose to be a bit naïve. Maybe because it is easier. “If pastors teach something, probably that’s how it is”. But is it so? The New Testament if full of warnings.

Jesus in the sermon on the Mount: “Beware of false prophets, who come to you in sheep’s clothing but inwardly are ravenous wolves.” (Mat 7:15) Paul: “From among your own selves will arise men speaking twisted things, to draw away the disciples after them.” (Act 20:30)

They have “the appearance of godliness but deny its power.” (2Ti 3:5) Peter: “There will be false teachers among you, who will secretly bring in destructive heresies.” (2Pe 2:1) John similarly speaks about many anti-Christs who have come out from among us…

The scary thing about all these warnings is that they are not directed to some deceivers out there in the secular world, – they all speak about false teachers among us, in the Church.

And this is profoundly true – Satan doesn’t fight in the world, he fights … in the Church. The world already belongs to him. But if he can lead astray even a single pastor and to make him teach something else than the Bible teaches, then he will likely lead away the whole congregation. It is that simple.

Sure, we want to trust our pastors. We want to believe that they all teach us the whole council of God in truth and purity. But we also need to practice the healthy thing that the people in Berea did: “They received the word with all eagerness, examining the Scriptures daily [!] to see if these things were so.” (Acts 17:11)

It is no secret that there are pastors and entire churches that have rejected the Scriptures as trustworthy message of the Holy Spirit, as the very words of the Triune God. Many have elevated their own reason, or cultural demands above the Scriptures to determine which teachings to retain and which to ignore.

Many teach “different gospel”. And none of them will come saying: “I don’t believe the Scriptures and now I want to deceive you.” No, they come in sheep’s clothing, bringing their destructive teachings secretly. Often being the most charming of all people. Sometimes perhaps doing it even unconsciously.

However, we as Lutheran Christians are in this very privileged situation. We have our Book of Concord, we have the Catechisms, on top of that we have our own Theses of Agreement, they all guide us and help us to evaluate the teachings and the teachers that we hear. Let’s use them.

Jesus Himself has invited us to abide in His Word, for this is what makes us His disciples. And His invitation comes with this wonderful promise, that by doing so we will know the truth, and the truth will set us free.

Don’t take these things lightly, our faith is always under attack. Examine what your pastors teach you, and if you have any doubts, or something is not clear, or you can’t find it in the Bible, come and ask. That is your Christian duty, and joyful one at that.

Returning to the common theme for these two speeches, – seeing things like Jesus. We may look up to our pastors like the most Christian people, but, please, evaluate us in the light of the Word. Help us to remain faithful, that our teaching would come from the Bible, pray for your pastors that we won’t embrace false teachings for that would endanger the whole congregations.

Some people may look important in our eyes but may not be so for Jesus. And some people that may look lowly and insignificant can be of great value to our Lord Jesus. Let’s examine the other story, the offering of the poor widow.

The text tells that Jesus spent quite some time watching people as they put their money in the offering box. What was He looking at? It seems that He was watching the hearts of the people who had brought their offerings.

Some gave really big sums of money. But then came this poor widow, and she put into the offering box two small copper coins. As we will learn later she gave all that she had. All of it.

What would any financial consultant say? What would any reasonable person say? That’s stupid. You don’t give money away if you need it yourself. Why would you give so much that there is nothing left for yourself?

Maybe she just wasn’t too smart? Which clearly thinking person would do that? We know how to be smart. We need to save. And store. And then to insure what we have saved and stored. So that we can be in control of our lives.

But here we have this poor widow. She does the very opposite. Almost certainly she was one of the least important people in her community. No one would notice her. No one would notice her offering. What would be there to notice? Two copper coins…

How could that matter at all?! But suddenly it mattered and mattered greatly. It mattered to Jesus. For He doesn’t look at our appearances, He looks at our hearts. And as He was watching people bringing their donations, suddenly He saw something remarkable.

So remarkable that He calls His disciples. “Come, come here to me, there is something remarkable going on, you need to see this!” Many have given a lot from their abundance, but this widow, she had given more than anyone.

“Truly, I say to you, this poor widow has put in more than all those who are contributing to the offering box. For they all contributed out of their abundance, but she out of her poverty has put in everything she had, all she had to live on.”

It is not hard to give from our abundance, from our surplus when we don’t feel it. And even that is not completely true. We may have superabundance and think that this is all mine, I have worked so hard to get it, and why would I give it to anyone… why?!

But it is much harder to give when you already are lacking. How did this widow do that? And what did Jesus find so remarkable about what she had done? Can you see what she did?

She showed with her actions how powerful the true Christian faith can be. By giving up everything she entrusted herself fully to God’s grace and care. She put her and her life in the hands of her loving Heavenly Father.

This is what the Holy Spirit is capable of doing if only we allow Him to transform our hearts. He creates in us this wonderful faith that trusts that God is our loving Father, this faith that is not afraid to do His will, even if it means letting go control over our lives.

Such faith, true Christian faith has the immense power to transform the world even if it manifests through people whom we may hold as nothing, who are the least in the eyes of this world. Through ordinary people like us.

As we reflect on what the widow did, we may not get it. We may not like it. We may not consider it prudent. But Jesus singled her out from among all the many givers on that day as someone truly remarkable.

Our God can use those who are the least significant and powerless among His children to achieve something grand and magnificent. Ask, how did this poor widow by giving away her two copper coins transform the world?

The poor lady did this little thing. From the depth of her big heart. And Jesus saw it. And then Jesus revealed to His disciples what she had done. And now her self-sacrificial act of faith is recorded in the Gospels.

Now this event has been read, reflected on, and retold again and again already for two thousand years all around the world. What this poor widow did, and we don’t even know her name, I am sure we will learn it one day, on that day…

… but what she did has encouraged and inspired millions and millions of her brothers and sisters in Christ to open their hearts and to follow her example, bursting out in such generosity that seems foolishness in the eyes of this world.

Together with Jesus, she has transformed the world. With two copper coins and very trusting heart. We can’t even imagine what an impact her tiny offering had made for the sake of Gospel. How many have been able to hear the Gospel and to receive the gift of eternal life thanks to her generosity!

Jesus taught us that “when you give … do not let your left hand know what your right hand is doing, so that your giving may be in secret. And your Father who sees in secret will reward you.” (Mat 6:3-4)

I have been blessed to be inspired by your quiet, your secret generosity. I have been blessed to find out just a few glimpses of what you have done in secret. And I know that there is so much more, so, so much more of this secret generosity, where no one else, but you know what you right hand has done.

Jesus sees it, and He can use our gifts, and together with Him we too can transform the world. And I know that you don’t do it looking for the reward. For we already have received our reward by being made members of God’s own family. This is just an expression of our gratitude. But still, your Father who sees in secret will reward you. Again.

Remember, Jesus doesn’t look at our appearance. He doesn’t pay attention to people who may seem important and honourable in this world. He doesn’t even look at the size of our donations. He sees our hearts.

I pray today that the Holy Spirit helps us and makes us generous, foolishly generous, so that Jesus could look at our hearts and say: “Truly, truly I say to you, these people have done some remarkable things. Their reward will be great in heavens.”

Amen.

ባለቅኔ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድኅን (1929 -1998 ዓ.ም)

ባለቅኔ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድኅን
(1929 -1998 ዓ.ም)

"የማይነጋ ህልም ሳልም
የማይድን በሽታ ሳክም
የማያድግ ችግኝ ሳርም
የሰው ሕይወት ስከረክም
እኔ ለኔ ኖሬ አላውቅም"

"የዛሬ 57 ዓመት 1943 ዓ.ም ጃንሆይ የመጀመሪያ ቴአትሬን የዳኒስዮስ ዳኝነትን አምቦ ትምህርት ቤት አዳራሽ አይተው ስሜ በአዲስ ዘመንና በኢትዮዽያን ሄራልድ "ወጣት ደራሲ" ከተባለ ጀምሮ ጋዜጠኞች የሕይወት ታሪኬን እንዳስለፈለፉኝ ነው። ስለሕይወቴና ስለስራዎቼ አጫጭር ሐተታዎች ከፃፉት ከክቡር አሐዱ ሳቦሬ፥ ከብርሃኑ ዘሪሁን፥ከተገኘ የተሻወርቅ ከዻውሎስ ኞኞ ከከፈለ ማሞ፥ ከፍቅረ ማርያም ይፍሩ፥ከሙሉጌታ ሉሌ፥ከስዩም ወልዴ፥ከአጥናፍ ሰገድ ይልማ በተለየና ዘርዘር ባለመልኩ በአሉ ግርማ "የፀጋዬ ዝምታ" በሚል ርዕስ መነን መጽሔት ላይ፥ ማዕረጉ በዛብህ "የቦዳ አቦ የስለት ልጅ" በሚል ርእስ ከእንግሊዘኛው "መስከረም መፅሔት ላይ፥ ሪቻርድ ፓንክረስት "ፀጋዬ" በሚል ርእስ በእንግሊዘኛው "selamta" ላይ፥ አሳምነው ገ/ወልድና ነጋሽ ገ/ማርያም በኢትዮዽያ ሬዲዮና በኢትዮዽያ ቴሌቪዥን ላይ የፃፉትንና የተረኩት ጎላ ብለው ይታወሱኛል። -- ከዚህ ይልቅ ከሕይወት ታሪኬ ውስጥ ለኔ በጣም ጎልተው የሚታዩኝን፥ ሞቼ የተነሳሁባቸውን ዓይነት ልዩ ትዝታዎቼን ለመነሻ ያህል ልጥቀስላችሁ።
" እኔ የስለት ልጅ ነኝ። የስለት ልጅ ደሞ እኔ ባላምንበትም ትክዝተኛና ሕልመኛ፥ ሰበበኛና ሞገደኛ ነው ይባላል። ፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ ቁሴ ዲነግዴ በተወለዱበት ቦዳ አቦ ከአሰቦ በስተደቡብ ሜጫ ገጠር መንደር ነው እኔም የተወለድኩት 1929 ዓ.ም። አባቴ "ፀጌ፥ቁሴ" ይሉኝ ነበር ቁሴ ማለት በኦሮምኛ "ትክዝያለ" ወይም "ትክዝተኛ" ማለት ነው። እናቴ እኔን እንድትወልድ የተሳለችለትና ክርስትናም የተነሳሁበት ቦዳ ደረባ አቦ ቤተክርስቲያንን የተከሉት ሀብተጊዮርጊስ ናቸው። እና የመጀመሪያው የማይረሳና ትዝታዬ ፥ገና የሁለት ወር ጨቅላ ሁኜ አባቴ ከማይጨው ጦር ሜዳ ሳይመለሱ፥ ቤታችንን ባንዳ አቃጥሎት እናቴ በርራ እሳቱ መሀል ገብታ እንዴት እንዳወጣችኝ ታላቅ እህቴ ወ/ሮ አስካለ ገ/መድኅን ትንሽ ልጅ ሆና "የቦዳ አቦ ተአምር" እያለች ደጋግማ ያጫወተችኝ ታሪክ ነው።
"ሁለተኛው የዛሬ 27 ዓመት 1973 ስኳር በሽታ ዳያቤቲስ በድንገት ጥሎኝ አምስት ቀን ሙሉ "ኮማ" ውስጥ ገብቼ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ICU አጣዳፊ ጣዕር ህክምና ክንፍ ተኝቼ ጥቁር አንበሳ ተብሎ በሆለታ ልጆች መታሰቢያነት እንዲሰየም ለደርግ መንግሥት ጥናት ያቀረብነው አለቃዬ ክቡር ተክለፃዲቅ መኩሪያና እኔ ነን ፥ የነፕሮፌሰር ዕደማርያምና ጀማል፥ በነዶክተር ብሩ፥ባዩ፥ ገብረህይወትና መስፍን ልዩ ጥረት ከመንቃቴ በፊት፥ ስለስለትና ስለእሳት ስለምላጭና ስለብሽሽት፥ ስለሞትና ከሞት በኋላ በህልሜ ያየሁትንና በእንቅልፍ ልቤ የተናገርኩትን ታሪክ ነው።
"ሦስተኛው የዛሬ ዘጠኝ ዓመት 1991 ዓ.ም ሀዋርድ ዩኒቨርስቲ Ethiopia Foot Print of Time ኢትዮዽያ የጊዜ እግር አሻራ የተባለውን ሁለተኛ ቅፅ የእንግሊዘኛ መጸሐፌን ከዩስተን ቴሶሬ ጋር ያዘጋጀነውን የመጀመሪያውን ቅፅ ሀዋርድ ዩኒቨርሲቲ በፊልም ቀርፆታል አጠናቅሬ፥ ሁለተኛውንም በፊልም እንዳስቀርፅ ጋብዞኝ አሜሪካ እንደደረስኩ በቤተሰቤ ግፊት ደንገተኛ ምርመራ ተመርምሬ ኩላሊትህ ፈንድቷል ተብዬ ብሽሽቴን በተቀደድኩበት እኩለ ሌሊት የግማሽ እውንና የግማሽ ህልም እይታዬ ታሪክ ነው።
"ጎልተው ይታዩኛል የምላቸው እነዚህ ሦስት ትዝታዎች፥ በሕይወቴ ከእሳት የተረፍኩበት ሰዓት ጀምሬ ሌሊትና ቀን ስጮህ ብሽሽቴ አብጦ በሁለተኛው ቀን ወ/ሮ ስመኝ የሚባሉ ማህበርተኛ የነበሩ፥ የሴትና ወንድ ሕፃናትን ብልት ገራዥና የተለምዶ መድኃኒት አዋቂ መበለት ከሩቅ ቦዳ ዳርቻ ተጠርተው ደርሰው ብሽሽቴን በምላጭ በጥተው ነው አሉ ዝም ያሰኙኝ።
ገና በዘጠኝ አመቱ የተወነ፥ በ13 ዓመቱ ተኩሉ ድንቅ የተሰኘ ተውኔቱን የደረሰው በ26 ዓመቱ የአፍሪካ አንድነት አህጉራዊ መዝሙር ሥነግጥም ደርሶ ዕፁብ የተሰኘው በ29 ዓመቱ የሀገር የአማተራዊ ሽልማቶችን የተጎናፀፈው ፀጋዬ ገ/መድኅን በኢትዮዽያ፥ በአፍሪካና በዓለም ሥነጽሑፍ ህዋ ላይ - በጥበባት ሞገድ እንደ " አውሎ ሐሳብ " ተዥጎድጉዶ የካቲት 18 ቀን በምድረ አሜሪካ በ69 ዓመቱ፥ አፀደሥጋው አረፈ በሚወዳትና በተሟገተላት ውድ ሀገሩ አርፏል።
ደራሲው ሥራዎች
1. እሳት ወይ አበባ(ግጥምና ቅኔ)
2. የዳኒሲዩስ ዳኝነት(ተውኔት)
3. በልግ(ተውኔት)
4. የደም አዝመራ(ተውኔት)
5. እኔም እኮ ሰው ነኝ(ተውኔት)
6. የከርሞ ሰው(ተውኔት)
7. የእሾህ አክሊል(ተውኔት)
8. ክራር ሲከር(ተውኔት)
9. አስቀያሚ ልጃገረድ(ተውኔት)
10. እኝ ብዬ መጣሁ(ተውኔት)
11. ቴዎድሮስ(ተውኔት)
12. ምኒልክ(ተውኔት)
13. ጴጥሮስ ያቺን ሰአት(ተውኔት)
14. ዘርዓይ ደረስ(ተውኔት)
15. ጆሮ ገድፍ(ተውኔት)
16. ሀሁ በስድስት ወር(ተውኔት)
17. እናት ዓለም ጠኑ(ተውኔት)
18. መልእክተ ወዛደር(ተውኔት)
19. አቡጊዳ ቀይሶ(ተውኔት)
20. ጋሞ(ተውኔት)
21. ሀሁ ወይም ፐፑ(ተውኔት)
22. ቴራቲረኞች [ የምፀት ኮሜዲ፥ አልታየም ] (ተውኔት)
23. ዐፅም በየገጹ (ተውኔት)
24. ሰቆቃወ ዼጥሮስ(ተውኔት)
25. ትንሣኤ ሰንደቅ ዓላማ(ተውኔት)
26. የመቅደላ ስንብት(ተውኔት)
27. ጥላሁን ግዛው(ተውኔት)
28. ዐፅምና ፈለጉ(ተውኔት)

ምንጭ:ብርሀነመስቀል ደጀኔ 2000ዓ.ም ብራና.ማ.ቤ ካሌንደር።

insurance in Ethiopia

በመድን ዘርፉ የተደራሽነትና የአዳዲስ አገልግሎቶች ጥያቄ

የኢትዮጵያ የገንዘብ ተቋማት አጠቃላይ አቅም ከሰሃራ በታች አገሮች አንፃር ሲታይ ብዙ እንደሚቀረው ሲነገር ሲተነተን ቆይቷል፡፡ ዘርፉ ለአገር በቀል ኩባንያዎች ብቻ ክፍት በመደረጉ፣ ከውጭ ለሚመጣበት ውድድር ያልተገባ ከለላ እንደተሰጠው የሚከራከሩ አካላት፣ በተደራሽነቱ ረገድም ዝቅተኛ አፈጻጸም የሚታይበት እንደሆነ ይናገራሉ፡፡

የዘርፉ ባለሙዎችም የተደራሽነቱን ውስንነት ይስማሙበታል፡፡ በባንክም ሆነ በኢንሹራንስ ዘርፉ ያሉት የአገልግሎት ዓይነቶች በጣት የሚቆጠሩ መሆናቸውም ውድድር አልባ መሆኑ የፈጠረው የገበያ መዛባት ተጠቃሚው ማግኘት የሚገባውን አገልግሎት አሳጥቶታል፡፡ በመሆኑም ለዘርፉ መሻሻል ብዙ ለውጥ እንደሚያስፈልግ ይመከራል፡፡ ይዘከራል፡፡