Friday, December 21, 2018

ህገ መንግስታዊ ማሻሻያ በኢትዮጲያ

እንድ የህግ ምሁር #ህገ መንግስታዊ አጣሪ ፍርድ ቤት ይቁዋቁዋም ሲሉ ፥ ህገ-መንግስት አጣሪው የፌዴሬሽን ም/ቤት መሆኑ የህግ አተረጉዋጎም ላይ ችግርን እንደፈጠረ መረዳት ይቻላል።
አስፈጻሚው ይህን ከባድ ህግን የመተርጎምን ስልጣን በ#ህገ_መንግስታዊ #ፍ/ቤት አማካይነት ለነጻ #ዳኞች መስጠት #ስላልፈለገ ቀስ ብለን መጀመርያ አጣሪ ፍ/ቤት ይቁዋቁዋም እሚለው ሃሳብ ዞሮ ዞሮ አሁንም የፌ/ም/ቤት የመጨረሻው ስልጣን #ከም/ቤቱ እጅ አይወጣም ይኽም #ህገ መንግስቱን ማሻሻልን እሚጠይቅ ነው።
#አቶ_ ሌንጮ ለ#Nahoo_ TV በሰጡት ቃለ ምልልስ #ህገ- መንግስቱን የ84ዓ.ም ቱን ቻርተር ማለታቸው ነው ያረቀቅነው እኔ መለስና "ህወህት ሻእብያና ኦነግ ሆነን "ነው  ብለዋል :: ይህ #ህገ-መንግስት #አማራው" አይወክለኝም፥አገር አልባ አድርጎኛል "  ሲል ትግራይ ክልል ደግሞ እስቲ "ከህገ መግስቱ አንድ አንቀጽ ይነካና" እያለ ያሳስባል። ለዚህ አይነተኛ ምሳሌ የሚሆነው በማንንነትና የአስተዳደራዊ ድንበር ኮሚሽን ይቁዋቁዋም ተብሎ በጠ /ሚ/ሩ ሲወሰንና በፓርላማ ሲጸድቅ የህውሃት አክቲቭስቶች #daniel-birhaneን ጨምሮ አምርረው ሲቃወሙ በአማራ ክልል በተደረጉ እንድ ሰልፍ ደግሞ #ህገ-መንግስቱ# ይህንን የድንበርንና የማንነት ጥያቄን ሊፈታው ስለማይችል# "ፖለቲካዊ_ መፍትሄ _ያስፈልገዋል " ብሎ #ህዝብ ሰልፍ ነው የወጣው።
ወደ 3 ሚሊየን የሚጠጉ ፤  #internally_displaced ወይም የሃገር ውስጥ ተፈናቃይ #ህዝብ ያለ #ሲሆን ለዚህም አንዱ ምክንያት# የፌደራል አከላለሉ #ያለጥናት መካሄዱና #የአማራና #የኦሮሚያ_ ክልሎችን ሆን ተብሎ ለማጥበብ የተደረገ ነው ብለው እሚተቹት አሉ።ለምሳሌ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል #ካማራና ኦሮሚያ ክልሎች ተቀንሶ አለአግባብ ሰፊ እንዲሆንና #የአጎራባች #ክልሎችን #ግዛት አላግባብ #እንዲጠቀልል ተደርጎአል።
ይህም በፈንታው እንደ #እስራኤል ዙሪያዬን ተከብብልአለሁ የሚል የ( #seige mentality) በህወህስት ዘንድ እንዲደጠር አድርጎአል።# ዶ/ር_ ደብረጽዮንም ሁለት የተምታታ #መልእክትን ባንድ #በኩል ወጣቱ ለምናደርግለት ጥሪ #ይዘጋጅ ብሌልሳ በክክል ደግሞ #ከፌደራል መንግስቱ ጋር በጋራ እንሰራለን የሚሉ ንግግሮችን #አድርገዋል።

No comments:

Post a Comment