Friday, December 21, 2018

joseph cabkla

ካቢላ በመጨረሻም እጅ ሰጡ ። የቀድሞዋ ዛተር የእድሁንዋ DRC #president በመሆን አባታቸው ሲገደሉ ካባታቸው ስልጣን በመረከብ በ29 አመታቸው ወደ ስልጣን የመጡት ካቢላ መካሄድ የነበረበትን ምርጫን አራዝመው ስልጣንን የሙጥኝ ብለው ቆይተዋው ነበረ አሁን ግን እ.ኤ.አ በ2019 ምርጫውን በማድረግ ስልጣን ለማስረከብ መወሰናቸውን ተናግረዋል።
በማእድን ሀብቱዋ እጅግ ሃብታም የሆነችውና የቆዳ ስፋትዋም #ትልቅ ሲሆን ፥ ይህችው ሃገር #ጆሴፍ ካቢላ ካባታቸው የወረሱትን ስልጣን ወደ 18 አመታት ያኽል ቆይተውበታል የበዛ ሃብትም አካብተውበታል ለራሳቸውና ለቤተሰቦቻቸው እስክ 6 ቢሊየን ዶላር ይገመታል -የራሳቸውና የቤተሰባቸው ሃብት። በብዙ ቢዝነስም በሃገሪቱ ተሳታፊዎች ናቸው እርሳቸውም ሆኑ ቤተሰቦቻቸው።በቀድሞው #ሞቡዩ ሴሴሴኮ በርካታ #ቢሊየን ዶላር የተመዘበረችው የቀድሞዋ ዛየር ያሁነና #DRC ሰላም ከራቃትና ብጥብጥ መመለስ ከጀመረች ቆየች። የኦቦላ ወረርሽኝም ሌላው ፈተናዋ ነው።
DRC #የኮባልትሽየአለም 90 በመቶ ምንጭ ስትሆን የቆዳ ስፋትዋም በአፍሪካ ትላልቅ ከሚባሉ አገራት አንዱዋ ነች።

No comments:

Post a Comment