Monday, November 26, 2018

አንድ ጥያቄ አለኝ ጉዋዶች

አንድ ጥያቄ አለኝ ጉዋዶች ?

"ለራሱ ኑሮ የሌለው.... አገሩን እሚወድ ... " ብሎ ጌታቸው አሰፍ ልጌች ረዳ ቢከራከርለትም በኤል ቲቭ ቀርቦ ኮ/ል መንግስቱ " እውን አሁን ደርግ አለ ? "እንኩዋን ሰው ልገድል  " ትንኝ አልገደልኩም " ሲሉ ሙድ ተይዞባቸው ነበረ። ጌች የመግረፊያ ማእክሎቹንና ስውር እስር ቤቶችን በእርሱ እውቅና አይደሉም የተሰሩት ወይስ እርሱም አያውቃቸውም ማለቱ ነው።

No comments:

Post a Comment