Tuesday, July 2, 2019

የ ኢራን -አሜሪካን ውዝግብ ዚቅ

የኢራን አብዮት 40ኛ አመት ፥

ሻሁ የዘመናት አንፀባሪቂ ጀንበራቸዉ በ38ኛዉ ዓመት ከምዕራብ አድማስ ጥግ መድረሷን የተረዱት መሠለ።ጥር 1979 «ለዕረፍት» በሚል ሰበብ ጓዛቸዉን ጠቅልለዉ ከቴሕራን ዉልቅ አሉ።በወሩ የአመፁ በተለይ እስልምናን እንደ ርዕዮተ ዓለም አንግበዉ የሚታገሉ ወገኖችን--- ይመሩ የነበሩት ታላቁ አያቱላሕ ሩሆላሕ ኾሚኒ ከ16 ዘመን ስደት በኋላ ቴሕራን ገቡ ።

እስራኤል እንደ ሐገር ከተመሰረተች ከ1948 ጀምሮ የፀናዉ የመካከለኛዉ ምሥራቅ ፖለቲካዊ ሥርዓት ባዲስ ጎዳና ይሾር ገባ።ከ1917 (ዘመኑ በሙሉ እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር ነዉ) ጀምሮ ዓለምን በኮሚንስት-ካፒታሊስት እሁለት ገምሶ የሚያናክሰዉ ርዕዮተ-ዓለም፣ እስላምን-ከአብዮት የቀየጠ ሰወስተኛ አስተሳሰብ ታከለበት።የካፒታሊስቱ ቁንጮ የዓለም ልዕለ-ኃይል ዩናይትድ ስቴትስ ሐብታም ታማኝ፣ታዛዥ ጥብቅ ወዳጅዋን አጣች።የፋርሶች የ2500 ዘመን ንጉሳዊ አገዛዝ ተገረሠሠ።

የዩናይትድ ስቴትስና የብሪታንያ ሰላዮች ከአንድ ዓመት በላይ ያሴሩ፣ያቀነባበሩ፣በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር የረጩበት የመፈንቅለ መንግስት ሴራ በድል ተጠናቀቀ።ዘመቻ አጃክስ ብለዉት ነበር። በ1951 በኢራን ሕዝብ የተመረጡት ጠቅላይ ሚንስትር መሐመድ ሞሳደጊ ከስልጣን ተወገዱ።የለንደን ዋሽግተን ታማኝ አገልጋይ ንጉስ መሐመድ ሬዛ ፓሕላቪ ሥልጣኑን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠሩ።

ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ሲታገሉ የነበሩት ኢራኖች በጅምር ዴሞክራሲያዊ ሥርዓታቸዉ ቅጭት አንገታቸዉን ሲደፉ፣ ለለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ፅናት እንደሚታገሉ ጧት ማታ የሚደሰኩረት የለንደን-ዋሽግተን መሪዎች በሴራቸዉ ድል ይቦርቁ ገቡ።ደስታ-ፌስታዉ ወዳጅነቱን አጠንክሮ የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝደንት ቴሕራንን እንዲጎበኙ ምክንያት ሆኖ ነበር።

«ፕሬዝደንቱ ቴሕራን ሲገቡ ከሩብ ሚሊዮን የሚበልጥ ሕዝብ አቀባበል አድርጎላቸዋል።ለዚሕ ታሪካዊ ጉብኝት ሻሕ ፓሕላቪ ንጉሳዊዉ ቤተ-መንግስት ዉስጥ ልዩ አቀባበልና ለፕሬዝደንቱ ስጦታ አቅርበዉላቸዋል።»

ታሕሳስ 1959።

በርግጥም 1977፣ 1952 ወይም 53 ወይም 59 አልነበረም።ፕሬዝደንት ጂሚ ካርተርም አይዘናወርን አይደሉም።ካርተር በ1977 ማብቂያ ወደ ቴሕራን የተጓዙት ግን አይዘናወር በ1953 ከዙፋናቸዉ ከተከሏቸዉ፣ በ1959 ቴሕራን ድረስ ተጉዘዉ ከጎበኟቸዉ ከንጉሰ-ነገስት መሐመድ ሬዛ ፓሕላቪ ጋር የ1978ን አዲስ ዓመት ዋዜማን ለማክበር ነዉ።

ካርተር እንደ ልዕለ ኃያል ሐገር መሪ ቴሕራን ቤተ-መንግሥት ዉስጥ ሲንበሻበሹ በድፍን ኢራን፣  ዉስጥ ዉስጡን የሚንተከተከዉን ሕዝባዊ ብሶትና ቁጣ ያወቁት አይመስሉም።የዓለምን እንቅስቃሴ እያጮለገ ሰዓት-በሰዓት

ለመሪዎች ያቀርባል የሚባለዉ CIAም ሆነ ተባባሪዎቹ የብሪታንያዉ MI6 ወይም የእስራኤሉ ሞሳድ ለአሜሪካ መሪ የሰጡት መረጃ አልነበረም።ከነበረም ሰዉዬዉ ይፋ ማድረግ አልፈለጉም።

የፈለጉት ንጉሰ ነገስት መሐመድ ሬዛ ፓሕላቪ ለ37 ዘመን ረግጠዉ የገዟት ኢራን «የሰላም ደሴት» እንደሆነች ማወደስ ነበር።«ኢራን በሻህ ታላቅ አመራር ምክንያት፣ በዓለም እጅግ ከሚታወከዉ አካባቢ አንዱ በሆነዉ አካባቢ የመረጋጋት ደሴት ናት።ይሕ ሊሆን የቻለዉ፣ ግርማዊ ሆይ፣ በእርስዎ አመራርና ሕዝብዎ በሚሰጥዎ ክብር፣ አድናቆትና ፍቅር ምክንያት ነዉ።»

ካርተር ያንቆለጰሷቸዉ መሐመድ ሬዛ ፓሕላቪ የኢራን ንጉሰነገስ ናቸዉ።ሻሐንሻሕ፣ የአርያን ነገድ ብርሐን ናቸዉ።የኢራን ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ናቸዉ።የኢራን ዘመናይ ሥርዓት መሥራች ናቸዉ።በ1979 በኢራን የአሜሪካ ኤምባሲ የፖለቲካ ጉዳይ ኃላፊ የነበሩት ማይክል ሜኪንኮ እንዳሉት ደግሞ ለአሜሪካኖችም ታማኝ አጋልጋይ ናቸዉ።«እሳቸዉ በኢራን የኛ ሰዉ ናቸዉ።የሳቸዉ ኢራን የኛ ሐገር ናት።ኢራን የነዳጅ ምንጫችን ናት።ኢራን የጦር መሳሪያ ደንበኛችን ናት።ኢራን በራስዋ መንገድ ከሶቭየት ሕብረት ጥቃት የምትከላከለን ናት።»

ሰዬዉ ለታማኞቻቸዉና ለሚታመኑላቸዉ በርግጥም ሁሉም ናቸዉ።ለአብዛኛዉ ኢራናዊ ግን ረጋጭ፣ጨቋኝ፣ ጨካኝ ናቸዉ።የ37 ዘመኑ ጭቆና ያንገሸገሸዉ ሕዝብ የአሜሪካዉ ፕሬዝደንት ቴሕራንን ከጎበኙ ከጥቂት ወራት በኋላ የተደበቀ ቁጣ ተቃዉሞዉን ባደባባይ ይዘርገፈዉ ገባ።

ካርተር የመካከለኛዉ ምሥራቅ «የሠላም ደሴት» ያሏት ጥንታዊት ሐገር በአመፅ፣ ሁከት፣ ግድያ ተተረማሰች።ኮሚንስቶች፣ዴሞክራቶች፣ብሔረተኞች፣ እስላማዉያን ባንድ አብረዉ የመሩት ሕዝብ የአሜሪካኖች ጥይት፣የአሜሪካ-እስራኤል-ብሪታንያ የስለላ መረብ፣ የአረቦች ገንዘብ አልበገረዉም።«ሞት ለሻሕ»ን ይፈክር ያዘ።

ሻሁ የዘመናት አንፀባሪቂ ጀንበራቸዉ በ38ኛዉ ዓመት ከምዕራብ አድማስ ጥግ መድረሷን የተረዱት መሠለ።ጥር 1979 «ለዕረፍት» በሚል ሰበብ ጓዛቸዉን ጠቅልለዉ ከቴሕራን ዉልቅ አሉ።በወሩ የአመፁ በተለይ እስልምናን እንደ ርዕዮተ ዓለም አንግበዉ የሚታገሉ ወገኖችን መጀመሪያ ኢራቅ ኋላ ፈረንሳይ ሆነዉ ይመሩና ያስተባብሩ የነበሩት ታላቁ አያቱላሕ ሩሆላሕ ኾሚኒ ከ16 ዘመን ስደት በኋላ ቴሕራን ገቡ።የካቲት 1 1979።

«ኢማሙ ገና ወደ ፈረንሳይ ከመሰደዳቸዉ ወይም አብዮቱ መልክና ቅርፅ ከመያዙ በፊት የሐገሪቱ መሪ መሆናቸዉ ሐቅ ነዉ።ምን ማለት ነዉ ሕዝብ እሳቸዉን ከተከተለ፣የሚሉትን ከሰማና ገቢር ካደረገ ወደድንም ጠላንም እሳቸዉ መሪ ናቸዉ።»

ከኮሚኒ ተከታዮች አንዱ።

በርግጥም የኢራን ሕዝብ እንደ

ታላቅ መሪ በደማቅ ስርዓት ተቀበላቸዉ።የሚሉትንም ገቢር ያደርግ ገባ።የሻሁን አገዛዝ ጥላቻ ብቻ ባንድ አብረዉ የነበሩት ኮሚንስቶች፣ዴሞክራቶችና ብሔረተኞች በእስላማዉኑ ተራ በተራ እየተደፈለቁ ተበታተኑ።ኾሚኑ ቴሕራን በገቡ በአስረኛዉ ቀን የኢራን አብዮት ድል በይፋ ታወጀ።የካቲት 1979።ዛሬ 40 ዓመቱ።

ከወር በኋላ በተደረገዉ ሕዝበ ዉሳኔ የአምስት ሺሕ ዘመን ባለታሪኳ፣የፋርሶች ስልጣኔ መሠረትዋ፣ የነዳጅ ዘይት ሐብታሚቱ ሐገር ከ2500 ዘመን በላይ የፀናባትን ንጉሳዊ አገዛዝ በይፋ አስወግዳ እስላማዊት ሪፐብሊክ ሆነች።የመካከለኛዉ ምሥራቅ የፖለቲካ አጥኚ ፕሮፌሰር ዓሊ አንሳሪ እንደሚሉት የኢራን አብዮት በጣሙን የመካከለኛዉ ምሥራቅን በመጠኑም የዓለም ፖለቲካዊ ሥርዓትን ለዉጦታል።

«እስላማዊዉ አብዮት በዓለም ላይ ያስከተለዉ ተፅዕኖ ከፍተኛ ነዉ።መካከለኛዉ ምሥራቅን ቀይሮታል።የዩናይትድ ስቴትስና የምዕራባዉያንን ቁልፍ ተባባሪ አስወግዷል።ከዚያ ጊዜ በኋላ የመካከለኛዉ ምሥራቅን እንቅስቃሴ በሙሉ እየነካ ነዉ።»

በርግጥም የአረብ-እስራኤል ጦርነት-ከአረብ እስራኤል ይልቅ የኢራን እስራኤል ጦርነት ዓይነት መልክ ይዟል።የሊባኖስ፣የሶሪያ፤የኢራቅ፣ የሳዑዲ አረቢያ የባሕሬን፣ አሁን ደግሞ የየመን ጦርነት፣ፖለቲካዊ ዉዝግብ፣የስልጣን ሽኩቻ ይሁን ሕዝባዊ አመፅ ባንድ ወይም በሌላ መልኩ የእራን እጅ አለበት።

ዩናይትድ ስቴትስ ለረጅም ጊዜ ጥቅሟ «አደገኛ» የምትለዉን አብዮት ለመቀልበስ ገና ከጅምሩ መሞክሯ አልቀረም።የቀድሞ ታማኟን መደገፍ ቀዳሚዉ ነበር።ይሁንና ሐገር አልባዉን ንጉስ አንዴ በሕክምና ሌላ ጊዜ በሰብአዊነት ሰበብ ከሆስፒታል-ሆቴል ስታመላልስ ከ1953ቱ መፈንቅለ መንግስት ጀምሮ አሜሪካ ላይ ያቄመዉ የኢራን ሕዝብ በተለይም ታሪኩን የሰማዉን ወጣት ለበቀል ከማነሳሳት በስተቀር ለዋሽንግተንም ለስደተኛዉ ንጉስም የተከረዉ የለም። 

ሕዳር 4 1979።አሜሪካ ላይ ያቄሙት የኢራን ወጣቶች በቴሕራን የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲን ወረሩ።«በመስኮቴ በኩል ወደ ዉጪ ስመለከት የኾሚንን ፎቶ ግራፍ ያነገቡ ወጣቶች ኤምባሲዉ አጥር ላይ ሲንጠላጠሉ አየሁ።ያ ዕለት ለኔ በጣም አስፈሪ ቀን ነዉ።»

የያኔዉ የኤምባሲዉ ባልደረባ ባሪይ ሮዘን።ወጣቶቹ 52 አሜሪካዉያንን አገቱ።የአጋች-ታጋች አስለቃቂዎች ድራማ ከ444 ቀናት በኋላ አብቅቷል።ሁሉም ታጋቾች ተለቀዋል።መዘዙ ግን ዛሬም በአርባ-ዓመቱ ቴሕራንና ዋሽግተኖችን እንዳወዛገበ ነዉ።

የኢራን አብዮት ከፈነዳ ወዲሕ ዩናይትድ ስቴትስ 6 ፕሬዝደንት ቀያይራለች።የኢራንን እስላማዊ አብዮተኞች ለማጥፋት ያልዛተ ፕሬዝደንት የለም።የኢራን እስላማዊ አብዮተኞችም «ትልቋ ሰይጣን» የሚሏትን አሜሪካንን ያለወገዙ «ሞት ለአሜካን»ን ያልፈከሩ-ያላስፈከሩበት ጊዜ የለም።

ኢራን ድብቅ የኑክሌር መርሐ-ግብር እንዳለት ከታወቀ ወዲሕ ደግሞ የሁለቱ መንግስታት ዉዝግብ

መልኩን ቀይሮ ኑክሌር ቦምብ-የመስራት አለማስራት ባሕሪ ይዟል።ዉዝግቡን በድርድር ለመፍታት የሞከሩት፣ከአዉሮጳና ከቻይና ኃያላን መንግስታት ጋር ተባብረዉ ከኢራን ጋር የተስማሙት ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ነበሩ።ኦባማ በትራምፕ ሲተኩ ግን የነበረዉ ሁሉ እንዳልነበር ሆነ።

«ዩናይትድ ስቴትስ ከኢራን ጋር የተደረገዉን ስምምነት ማፍረሷን ዛሬ አዉጃለሁ።ከጥቂት ጊዜ በኋላ በኢራን ላይ ተጥሎ የነበረዉን ማዕቀብ ዳግም የሚያፀና ፕሬዝደንታዊ ትዕዛዝ እፈርማለሁ።በጣም ከፍተኛ ደረጃ ያለዉን ምጣኔ ሐብታዊ ማዕቀብ ገቢር እናደርጋለን።»

ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ግንቦት 2018።ማዕቀቡም ዳግም ተጣለ።ዉግዘት፣ፉከራ፤ሽኩቻ፣ የእጅ አዙር ዉጊያዉም ከየመን-እስከ ፍልስጤም፣ ከሶሪያ እስከ ሊባኖስ ቀጠለ።

የቴሕራን መሪዎች እንደሚሉት በአሜሪካ-እስራኤሎች የሥለላ መረጃ፣ ከሶሪያ በስተቀር በአረቦች ገንዘብ የተደገፈዉን የኢራቅን ጦር ስምንት ዓመት ተዋግተዉ ድል አድርገዋል።ዩናይትድ ስቴትስ ኢራቅን ወርራ የባግዳድ ቤተ-መንግሥትን ለቴሕራን ወዳጆች ለማስረከብ ተገድዳለች።

የዩናይትድ ስቴትስ የቅርብ ወዳጅ ሳዑዲ አረቢያ የምትመራቸዉ የዓረብ መንግስታት በኢራን የሚደገፉ የየመን አማፂያን ለማጥፋት ያዘመቱት ጦር የመን ዉስጥ ይዳክራል።አራተኛ ዓመቱ።በኢራንና ሩሲያ የሚደገፉትን የሶሪያዉን ፕሬዝደንት በሽር አል-አሰድን ለማስወገድ ዩናይትድ ስቴትስ የምትመራቸዉ 29 መንግሥታት በቀጥታም፣በተዘዋዋሪም፣በዲፕላሚስም፣በገንዘብም፣ በጦርም መዋጋት ከጀመሩ-ስምንት አመታቸዉ። እስካሁን አሸናፊ ካለ በሽር አል-አሰድ ናቸዉ። አሜሪካ በትራምፕ ዘመን #Cripling የሚያሽመደምድ ያለችውን ማእቀብ ኢራን ላይ ጥላለች።

ህሩይ ወልደ ስላሴ

የዛሬው የታላላቅ ሰዎች ዝግጅታችን እውቁን የአማርኛ ስነጽሁፍ አባት ህሩይ ወልደ ስላሴን ይዘክራል፡፡

ባሕር ዳር፡ ህዳር 30 / 2009 ዓ.ም (አብመድ) ህሩይ ወ/ስላሴ ከአባታቸው አቶ ወልደ ስላሴ እና ከእናታቸው አመተ ማርያም ዜና ግንቦት 1 1871 ዓ ም የተወለዱ ሲሆን በአባታቸው በኩል መርሃ ቤቴ በእናታቸው ወገን ደግሞ መንዝ ናቸው ፡፡
የቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ የሆኑት አባታቸው ልጃቸውን ለማስተማር ቆርጠው በመነሳታቸው ህሩይን በሰባት አመታቸው እንዲማሩ አቅራቢያቸው ወደሚገኝ ቤተክርስቲያን ላኳቸው ፡፡
በቀለም አያያዛቸው በመምህራቸው ደብተራ ስነ ጊዮርጊስ አድናቆትን ያተረፉት ህሩይ በሁለት አመት ውስጥ የግእዝ ትምህርትን አቀላጥፈው መናገር ሲችሉ የፊደል አጣጣልን ግን ዘግይተው ነው የተለማመዱት ፡፡

የህሩይን ምጡቅ ችሎታ የተረዱት አባታቸው የተሻለ ትምህርት እንዲማሩ እድሜያቸው አስር ዓመት ሲሆን መድሃኒ አለም ወደተባለ የአብነት ትምህርት ቤት በመላክ ለልጃቸው መማር ትልቁን ሚና ተጫውተዋል፡፡
በጊዜ ሂደትም ህሩይ ውዳሴ ማርያምን እና ሌሎችንም የቅዳሴ መጻህፍት በማጥናት የዲቁና እና የቅስና ማእረግን አግኝተዋል፡፡
ህሩይ በዕውቀት እንዲታነጹ ጉልህ እገዛ ያደረጉላቸው አባታቸው በ53 አመታቸው በሞት ሲለይዋቸው ህሩይ ገና የ13 አመት ታዳጊ ነበሩ ፡፡

ህሩይ በአባታቸው ሞት ቢደናገጡም ትምህርታቸውን በጀመሩበት ትምህርት ቤት አጠናክረው በመቀጠል ከቀለሙ ጎን ለጎን ወደእርሻው ፊታቸውን በማዞር የተዋጣላቸው አርሶአደር ሆኑ፡፡
በግብርናውም ዘርፍ ተጠቃሚ በመሆን ብዙ የቀንድ ከብት እና ፈረሶች ማርባት ችለዋል ፤ምንም እንኳ ጥሩ የፈረስ ጋላቢ ባይወጣቸውም ፡፡
የህሩይ የስነ ጽሁፍ ዕውቀት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመምጣቱ የሰላሌ አገረ ገዥ የደጃዝማች በሻህ የግል ጸሃፊ እስከ መሆን ደርሰዋል ፡፡
በጸሃፊነት ብዙም ሳይቆዩ የንጉስ ሃይለስላሴ አባት የራስ መኮንን ጸሃፊ ሆነው አገልግለዋል ፡፡
በኋላም ወደ ሸዋ - አድአ በርጋ በመጓዝ ለቀኝ አዝማች መቁረጭ በግብር መዝጋቢነት ተቀጥረው ሰርተዋል ፡፡
በዚህም ስፍራ ተወዳጅነት በማትረፋቸው ከአሰሪያቸው ‹ የሆነው ፍሬ ›የሚል ስያሜን አግኝተዋል ፡፡

ህሩይ ለአጭር ጊዜም ቢሆን ይህ ስማቸው በመግነኑ የተነሳ በርካታ መኳንንቶች ለማሰኮብለል ጥረት ቢያደርጉም ህሩይ ግን በቀላሉ የሚደለሉ አልሆኑም ፡፡
የቀኝ አዝማች መቁረጭ እና የህሩይ መለያየት ቁርጥ የሆነው የጣሊያንን ወረራ ለመመከት ዳግማዊ ዓጼ ምኒልክ በ1887 ዓ.ም የክተት አዋጅ ባሳወጁበት ወቅት ነው ፡፡
አዋጁን ተከትለው ቀኝ አዝማቹ ጠላትን ለመፋለም ወደጦር ግንባር በመዝመታቸው የስራ ግንኙነታቸው ተቋረጠ ፡፡
ህሩይ በጣሊያን ወረራ ወቅት ከጽህፈት ስራቸው በመነጠል ለተወሰነ ጊዜ በትውልድ ቀያቸው ቆይተዋል ፡፡

ከጦርነቱ በኋላ ህሩይ የመጽሃፍ ቅዱስ ጥናት በእንጦጦ ኪዳነምህርት አከናውነዋል ፡፡
የህሩይ የስነ ጽሁፍ ስራ እየናኘ በመምጣቱ የዳግማዊ ምኒልክ የግል ታሪክ ጸሃፊ የሆኑት ጸሃፌ ትዕዛዝ ገብረ ስላሴ አስጠርተዋቸው ከተወያዩ በኋላ አንድ ቁና እህል ወይም 5 ኪሎ ግራም እህል በወር እየተሰጣቸው ለመስራት ወሰኑ ፡፡

በሁለት አመት ቆይታቸው ህሩይ 27 ያህል መጽሃፍትን በማጥናት መተርጎም ችለዋል፡፡
ይህን እንዳጠናቀቀቁ ከዳግማዊ ምኒልክ አራት ያህል ሽልማቶችን ከአንድ የእጅ ሰአት ጋር ተሸልመዋል ፡፡
ህሩይ የተለያዩ የስነጽሁፍ መጻህፍትን እና ፍትሃ ነገስት የተባለውን ታሪካዊ መጽሃፍ አጥንተዋል ፡፡
ቤተሰብ ለመመስረት የተነሱት ህሩይ የጸሃፈ ትዕዛዝ ገብረስላሴን ልጅ እንዲያገቡ ቢታጭላቸውም በድህነታቸው ምክንያት ሳይሳካላቸው ቀርቷል፡፡
ይሁን እንጂ ሃሳባቸውን ለማሳካት ወደ ቀዬአቸው ደን አቦ በመመለስ ሚስት ሲያፈላልጉ ከቆዩ በኋላ ግንቦት 17 1895 ዓ.ም. ጎጆ ወጡ፡፡

ህሩይ ሚስታቸው ባተሌ የቤት እመቤት ከሚባሉት ተርታ በመሆናቸው ለስኬታቸው ቁልፍ ሆነዋል ፡፡
በ1882 ዓ ም. በኢትዮጵያ ድርቅ ተከስቶ በርካታ እንሰሳት በማለቃቸው ንጉስ ምኒልክ ከፈረንሳይ ሃገር የእንሰሳት ዶክተሮችን ለማስመጣት ወሰኑ ፡፡
ሆኖም ወደፈረንሳይ ተጉዞ ለመደራደር ብቃት ያላቸው ህሩይ መሆናቸውን ወልደ ጻድቅ የተባሉ የቤተመንግስት ሰው በመጠቆማቸው እንዲሰሩ ግዳጅ ተሰጥቷቸው ወደ ፈረንሳይ አቅንተዋል ፡፡
እዚያም የተሰጣቸውን አደራ በብቃት ለመወጣት ቡድኑን አስተባብረው ተልዕኳቸውን አሳክተዋል ፡፡
በ1890 ዓ.ም. ህሩይ ወርሃዊ ደመወዛቸው ወደ 10 ብር ከፍ ብሎላቸው የተጣለባቸውን የስራ ሃላፊነት በተሻለ መንገድ ወደ መስራት ተሸጋገሩ ፡፡

ቀጣዩን ክፍል ሳምንት እናቀርብላችኋለን

ለህብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!!
የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት

የህግና አዋጅ ቁጥጥር ከደህንነት አንጻር

# የደሕንነት አዋጅ ቁ 804/2005 ★★★★★★
የፌድራል ዓቃቢ ሕግ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ይፋ ሲያደርግ ፥የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ያፀደቀውና ሐምሌ 16/2005 ዓ.ም በነጋሪት ጋዜጣ “የብሔራዊ መረጃና ደኀንነት አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም የተደነገገው” አዋጅ ቁጥር 804/2005 ስለሕግ ከለላና ስላለመገደድ (Immunity and Non–compellability) በሚያትተው አንቀፅ 20(1) ሥር፡– “ማንኛውም የአገልግሎት #ኃላፊ ወይም ሰራተኛ #ከስራ_ሲሰናበት ወይም ወደ ሌላ ቦታ ስራ ሲዘዋወር በአገልግሎት ተመድቦ በሚሰራበት ወቅት ከተልዕኮው ጋር ተያይዞ ስላወቃቸው መረጃዎች ወይም በእጁ ስለገቡ ሰነዶች ለፍርድ ቤት ወይም አጣሪ ኮሚቴ ወይም ለሌላ አካል እንዲገልጽ ወይም እንዲያቀርብ አይገደድም’ ሲል ያትታል። በዚህ መሰረት የፌድራል ዓቃቢ ሕግ ለፍርድ ቢያቀርባቸውና የአዋጁን አንቀፅ ጠቅሰው #መረጃ_አልሰጥም ቢሉ #ዓቃቢ_ ሕግ በምን መስፈርት ጥፋተኛ ናቸው ወይም ጥፋተኛ አይደሉም የሚል ውሳኔ ሊያሳልፍ ይቻለዋል? የሰራተኛው ተጠሪነት ለ#ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሆኑ የቀድሞው ጠቅላይ ሚ/ር  ስራቸውን በአግባቡ ባለመምራታቸው ተጠያቂ ሊሆኑ አይገባምን? …ወዘተረፈ ** አንድ አዋጅ ሲወጣ ከህገ መንግስቱ ጋር መጣረስ የለበትም ነገርር ግብ ግን ከፍተኛው ተስልጣን አካል የህዝብ ተወካዮች ም /ቤት ስለሆነ ይህ ያወጣው ህግ ማለትም በህገ መንግስቱ መሰረት ሰብአዊ መብትን የጣሰ ይቅርታ ወይም ምህረት አይርረግለትም ሥለሚል ይህ የደህንነት መስርያ ቤትን እሚምመለከት አዋጅ ከህገ መንግስቱ ጋር ይጣረስ አይጣረስ ያየው የለም። ለሰብአዊ መብት ጥሰት መንስኤ የሆነው የጸረ_ሽብር አዋጁም ከህገ_መንግስቱ አንጻር የፈተሸው የለም። “ማንኛውም የአገልግሎት #ኃላፊ ወይም ሰራተኛ #ከስራ_ሲሰናበት ወይም ወደ ሌላ ቦታ ስራ ሲዘዋወር በአገልግሎት ተመድቦ በሚሰራበት ወቅት ከተልዕኮው ጋር ተያይዞ ስላወቃቸው መረጃዎች ወይም በእጁ ስለገቡ ሰነዶች ለፍርድ ቤት ወይም አጣሪ ኮሚቴ ወይም ለሌላ አካል እንዲገልጽ ወይም እንዲያቀርብ አይገደድም’ ሲል ያትታል።" ይህ ማለት ለህዝብ ተወካዮች ም /ቤት በተቁዋቁዋመ ኮሚቴ ፊትም ጭምር ያወቀውን መረጃ እንዲሰጥ አይገደድም። የደህንነት ተቁዋሙ የአስፈጻሚው አካል እንደመሆኑ ተጠሪነቱ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ነው። ከም /ቤቱ እሚደበቅ ሚስጥርም ሊኖር አይገባውም። ለተወካዮች ም / ቤት ሪፖርት ሢያቀርብም አልተሰማም። ይህ የደህንነት መ/ቤትን በአግባቡ መቆጣጠር አለመቻል አሜሪካኖችን ጭምር የደህንነት ተቁዋማቶቻቸውን መጀመርያ ሲያቁዋቁሙ አጋጥሞአቸው በሁዋላ ጠንካራ ለምርቆጣጠር የሚያስችላቸውን አውጥተው ፈትተውታል። ይህም ባለስልጣናት አዋጁ ይፈቅድልናል የፈለግነውን መስራት እንችላለን በሚል ሊያደፋፍር ይችላል። የፌዴሬሽን ም / ቤትም በበኩሉ ህግን ተርጉዋሚ እንጂ አንድ ህግ ወይም ደንብም ሆነ እዋጅን ህገ መንግስታዊ ነው ወይንስ አይደለም ብሎ የመፈተሽ ስልጣን የለውም። ይህም የህግ ክፍተት በቅርቡ ስለ ፍትህ ስርአቱ በተደረገ ውይይት የህገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት ሊኖር እንደሚገባና ተነስቶአል። ህገ መንግስቱን እሚጻረር ህግም ሆነ አዋጅ እንዳይወጣ ሊያደርግ ይችላል።

Thursday, May 2, 2019

ሲግመንድ ፍሮይድ

ስለ ሳይኮሎጂ ሳስብ ተሎ ወደ አእምሮየ የሚመጣልኝ ታላቁ የቬንያ ሰው ሲግመንድ ፍሮይድ ነው። ፍሮይድ በሃያኛው ክፍለ ዘመን በአእምሮ ጥናት (Mind) ላይ ተፅእኖ ፈጣሪና አነጋጋሪ ከነበሩ ምሁራን አንዱ ነው። ይህ የሳይኮአናሊሲስ ጠቢብ እሱ ከነበረበት ዘመን ቀድሞ የሄደ ወይም የተሻገረ (transcend) ነው ። ሳይኮአናሊቲክ ቴራፒ የሚባል በንግግር የሚደረግ የአእምሮ ህክምና ይዞ ብቅ ሲል ብዙዎችን አስገርሟል ። ከማስገረሙም በላይ ብዙ ተከታዮች አፍርተዋል ። አብዛኛዎቹ የሳይኮሎጂ ሙሁራን የፍሮይድን ሀሳብ ሳይጠቅሱ ወይም እንደ ማጣቀሻነት ሳይጠቀሙ ማለፍ የተለመደ አይደለም።

ከሁሉም በላይ ድንቅ የተባለለት የፍሮይድ ሀሳቦች የወቅቱን የስነ ልቦና ሳይንስ ሳይቀር ተፅእኖ በመፍጠር ላይ የሚገኝ በመሆኑ ነው ። ሌሎች የስነ ልቦና ተማራማሪዎች የሆነ ጥናትና ምርምር በሚያካሂዱበት ግዜ እንኳን ሳይቀር መሰረት የሚጥሉት በፍሮይድ ፅንስ ሃሳብ ነው።

ፍሮይድ በመሠረቱ ስለ ሰው ልጅ ሲገልፅ በአጭሩ እንዲህ ይላል " የሰው ልጆች ባህሪ የሚወሰነው በ Irrational force, unconscious motive, biological and instinctual drive ነው ፤ ይህንን ደግሞ ባሉት የ Psychosexual ደረጃዎች ቀስ በቀስ ያድጋል። ዋናው የፍሮይድና ተከታዮቹ የስነልቦና ማጠንጠኛ ዘዴ "Instinct " ነው። እዚህ ላይ ፍሮይድ አክሎም የሰው ልጅ የመጨረሻ ግብ ደስታን ማግኘት ነው ይላል ። According to Freud, all humans "strive after happiness; they want to become happy and remain so"

ሲግመንድ ፍሮይድ ስለሰው ልጅ ሰብእና የተረዳበት ከታካሚዎቹ ባገኘው ተመክሮ ፣ ከራሱ የህልም ትንታኔ፣ ካነበባቸው ብዙ መፅሐፍትና ካደረገው ጥልቅ ጥናትና ምርምር ነው።

የፍሮይድ በንግግር የሚደረግ የአእምሮ ህክምና ዘዴ ግብ to uncover repressed memories through free association and dream analysis " የታመቀ ትዝታን ማከም ብለው የሚቀራረብ ትርጉም ይኖረዋል ።" the therapy works by transforming what is unconscious in to what is conscious. እዚህ ላይ ሌላው ግቡ ኢጎ እንዲጠነክር በማድረግ ከሱፐር ኢጎ ጥገኝነት ነፃ ማውጣት ነው።

ሳይኮኣናሊታክ ፔራፒ ከሌሎች በንግግር የሚደረጉ የአእምሮ ህክምናዎች በተለየ መልኩ ውስብስብ ነው። ረዘም ያለ ስልጠና ይፈልጋል በስልጠናው ወቅት ሰልጣኙ የአናሊሲሱ አንዱ አካል ነው። ሳይኮኣናሊታክ ፔራፒ የሚሰለጥን ሰው ለራሱም አናላይዝ ይደረጋል። ☺

Sunday, April 21, 2019

ሄሮዶተስ “የታሪክ አባት”—“ዘ ሂስቶሪስ” የተወልን ቅርስ ፦

ከብዙ ሺህ ዓመታት በፊት ሕይወት ምን ይመስል ነበር? ሰዎች ምን ዓይነት ባሕል ነበራቸው? አርኪኦሎጂ ይህን በተመለከተ በተወሰነ ደረጃ መልስ ሊሰጠን ቢችልም ጥያቄዎቻችንን በሙሉ ግን አይመልስልንም። በጥንት ዘመን የኖሩ ሰዎችን አስተሳሰብ ለመረዳት በዘመኑ የነበረውን ዓለም ታሪክ ያጠና የነበረ ሰው የጻፋቸውን ጽሑፎች ማየት ይረዳናል። እንዲህ ያደረገ ከ2,400 ዓመታት በፊት የኖረ አንድ ሰው ነበር። ይህ ሰው ሄሮዶተስ የሚባል ሲሆን በአምስተኛው መቶ ዘመን ዓ.ዓ. የኖረ ግሪካዊ ታሪክ ጸሐፊ ነው። ለመሆኑ የጽሑፍ ሥራው መጠሪያ ምንድን ነው? ዘ ሂስቶሪስ ይባላል።

ሄሮዶተስ በወቅቱ የተከናወኑትን ማለትም ግሪኮች ያካሄዷቸውን ጦርነቶች መንስኤ፣ በተለይ ደግሞ እሱ ልጅ እያለ በ490 እና በ480 ዓ.ዓ. ፋርሳውያን ያካሄዷቸውን ወረራዎች መንስኤ በጽሑፍ ማስፈር ጀምሮ ነበር። ዋናውን ጭብጡን ሳይለቅ፣ ፋርሳውያን ግዛታቸውን ለማስፋፋት ባደረጉት ወረራ ስለተነኩት ብሔራት ሁሉ ያገኘውን መረጃ ምንም ሳያስቀር በማስፈር ሰፋ ያለ ሐተታ አካቷል።

ከታሪክም በላይ ሄሮዶተስ ጥሩ ተሰጥኦ ያለው ታሪክ ዘጋቢ ነው። የሚጽፈውን ታሪክ ያሟላል ብሎ የሚያስበውን ጥቃቅን ጉዳይ ጭምር በመጥቀስ ዝርዝር መረጃዎችን ሳይቀር መጻፍ ይወድ ነበር። ሄሮዶተስ በነበረበት ዘመን የነገሥታት ታሪክ በተሟላ መንገድ የሰፈረባቸው መዛግብት ካለመኖራቸው አንጻር እሱ ያዘጋጀው የጽሑፍ ሥራ በጣም የሚደነቅ ነው፤ ምክንያቱም በወቅቱ እንዲህ ያሉ ሰነዶች አልነበሩም ቢባል ይቀላል።

በዚያ ዘመን፣ ሰዎች የሠሯቸውን ጀብዱዎች ሐውልት ላይ በማስቀረጽ ጉራቸውን ለመንዛት ካልሆነ በስተቀር ታሪክ መዝግቦ የማስቀመጥ ጉዳይ የሚያሳስባቸው እምብዛም አልነበሩም። ሄሮዶተስ ስለሚጽፈው ነገር መረጃ ያገኝ የነበረው ከሚያስተውላቸው ነገሮች፣ ከአፈ ታሪኮችና ሌሎች ከሚሰጡት የምሥክርነት ቃል ብቻ ነበር። ሄሮዶተስ መረጃዎችን ለማሰባሰብ ወደተለያዩ ቦታዎች ተጉዟል። ያደገው የግሪክ ቅኝ ግዛት በሆነችው በኸሊከርኔሰስ (በደቡባዊ ቱርክ የምትገኘው የአሁኗ ቦድሩም) ሲሆን አብዛኛውን የግሪክ ክፍልም አዳርሷል።

ሄሮዶተስ መረጃዎችን ለማሰባሰብ ወደተለያዩ ቦታዎች ተጉዟል

በስተ ሰሜን ወደ ጥቁር ባሕርና በአሁኗ ዩክሬን ወደምትገኘው ወደ ሲቲያ፣ በስተ ደቡብ ደግሞ ወደ ፍልስጤምና ወደ ላይኛው ግብፅ በድፍረት ተጉዟል። በስተ ምሥራቅ በኩል እስከ ባቢሎን ድረስ እንደሄደ የሚገመት ሲሆን ቀሪውን ሕይወቱን ያሳለፈው በስተ ምዕራብ በምትገኘው የግሪክ ቅኝ ግዛት በነበረችው፣ በአሁኗ ጣሊያን ደቡባዊ ክፍል ሳይሆን አይቀርም። በሄደበት ቦታ ሁሉ ሁኔታዎችን በአንክሮ የመመልከትና ሰዎችን የመጠያየቅ ልማድ ነበረው፤ በዚህ መንገድ እምነት ይጣልባቸዋል ብሎ ከሚያስባቸው ሰዎች መረጃ ያሰባስብ ነበር።
የታሪኩ ትክክለኛነት
“ዘ ሂስቶሪስ” የተባለው ጽሑፍ የፓፒረስ ቁራጭ

ዘ ሂስቶሪስ የተባለው ጽሑፍ የፓፒረስ ቁራጭ

ሄሮዶተስ የጻፈው ታሪክ ምን ያህል ትክክለኛ ነው? የጎበኛቸውን ቦታዎችና በገዛ ዓይኑ ያያቸውን ነገሮች በተመለከተ ያሰፈረው መረጃ ትክክለኛ እውቀት እንዳለው ያሳያል። እሱ የገለጻቸው አንዳንድ ልማዶች በግሪክ የማይታወቁ ነበሩ፤ ለምሳሌ በሲቲያ፣ ነገሥታት እንዴት ይቀበሩ እንደነበር ወይም በግብፅ አስከሬን እንዴት ያደርቁ እንደነበር የጻፈው ሐሳብ ከአርኪኦሎጂ ግኝቶች ጋር ይስማማል። በግብፅ ዙሪያ ያጠናቀረው መጠነ ሰፊ መረጃ “በጥንት ዘመን ስለዚህች አገር ከተጻፈው ጽሑፍ ሁሉ እጅግ የላቀ ጠቀሜታ አለው” ተብሎ ተነግሮለታል።

ይሁንና አብዛኛውን ጊዜ ሄሮዶተስ አማራጭ ስላልነበረው አስተማማኝነታቸው አጠራጣሪ የሆኑ መረጃዎችንም ለመጠቀም ተገዷል። በተጨማሪም በዘመኑ የነበሩ ሰዎች፣ አረማውያን አማልክት በሰው ልጆች ሕይወት ላይ ተጽዕኖ እንደሚያሳድሩ ያምኑ ነበር። በመሆኑም ከጻፋቸው ጽሑፎች መካከል የዘመናችን የታሪክ ምሁራን ያወጧቸውን መሥፈርቶች የሚያሟሉት ሁሉም አይደሉም። ያም ሆነ ይህ ሄሮዶተስ እውነታውን ከአፈ ታሪክ ለመለየት የሚችለውን ሁሉ አድርጓል። የተነገረውን ነገር ሁሉ አምኖ ከመቀበል ይቆጠብ እንደነበር ተናግሯል። መደምደሚያ ላይ የሚደርሰው ማስረጃዎቹን በደንብ ካጣራና ካወዳደረ በኋላ ነበር።

ዘ ሂስቶሪስ የተባለው ጽሑፉ የሄሮዶተስ የሕይወት ዘመን ሥራው ሊባል ይችላል። ሄሮዶተስ ሊያገኛቸው ከሚችላቸው መረጃዎች አንጻር ሲታይ ሥራው እጅግ የተዋጣለት ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም።

Tuesday, April 16, 2019

Ethiopia & China Relations

Current Ethio-China Relations: Only Tip of the ice ፦

Ethio-China relations dates back to the era of the Silk Road, over two millennia ago, and it is one of the most longstanding. Trade between the two countries included goods such as elephant tusks, rhinoceros horns, pearls, civet musk and ambergris. In the not-so-far past, around the middle of the 19th century, Chinese labourers built roads in Ethiopia’s highlands. Since then, the Chinese have served a significant role in building the nation’s physical infrastructure.

Today, Ethiopia and China have excellent relations in all measures, dubbed the “Comprehensive Strategic Cooperative Partnership” in the lingua franca of diplomats and international relations experts.

Ethiopia is considered an example of the success of China’s foreign policy toward Africa. The two countries are not only engaged in wide-ranging diplomatic relations but are strongly tied together through economic benefits and socio-cultural exchanges. China is the largest trader and one of the biggest providers of financial support to Ethiopia.

Chinese companies have invested billions of dollars in Ethiopia during the last two decades and created tens, if not hundreds, of thousands of job opportunities. By last year, private Chinese investment in Ethiopia hit over a quarter of a billion dollars.

And with the coming of the Belt & Road Initiative, which focuses on economic cooperation and connectivity among Asian, European and African nations, stronger economic integration with China is yet to come.

Trade relations have progressed over the last few years perhaps as a result of favourable quota and tariff rights to African countries. Of course, the balance of trade remains grossly in the Asian nation’s favour.

Ethiopia’s main export commodities to China include sesame seeds, leather products and coffee, earning the country around a quarter of a billion dollars, while China sells close to 3.8 billion worth of goods to us.

In response to this imbalance, however, China’s government has afforded special treatment to hundreds of commodities that come from Africa to reach their markets duty and quota-free. The suspension of tariffs on mainly agricultural products has been beneficial in boosting exports of African nations including those of Ethiopia.

The establishment of the China-Africa Co-operation Forum (FOCAC) in 2000 gave a substantial impetus to the comprehensive relations. In the 2018 FOCAC Beijing Summit, China announced 60 billion dollars worth of additional financing to Africa. The financing is planned to go to investment, trade facilitation, loans and development financing.

Ethiopia and China’s relations have also been expanded in terms of politics, including diplomacy. The diplomatic importance Ethiopia attachs to China can be explained in terms of the number of representatives Ethiopia has in China. Aside from an embassy in Beijing, there are consulates in Shanghai, Guangzhou and Chongqing.

In addition to historical, economic and diplomatic relations, there are more specific and practical reasons for Chinese investors to choose Ethiopia for business. Cheap economic factors of production, favourable market factors for foreign investors and improving infrastructure offer massive opportunities.

Ethiopia is strategically located with proximity to the Middle East, Europe and Asia - near to the strategic location called Bab-el-Mandab - a strait through which close to 700 billion dollars worth of commodities pass through annually.

Ethiopia also has abundant natural resources particularly in the areas of arable agricultural land, livestock, mineral resources, sources for the production of renewable energy and a massive and cheap labour force. The nation’s economy is just waiting to be tapped.

The government’s commitment in the promotion of investment is also an important factor in business decision making. Investment promotion has been high on the political agenda for some time. The sole blemish here are the three years of political unrest that has sapped the interest of those looking to invest in Ethiopia.

There are incentives for priority sectors and export-oriented investments and various online and under-construction industrial parks.

Ethiopia is also one of the fastest growing economies in the world and had the highest Foreign Direct Investment flow in Africa last year. It is privy to duty and quota-free access to the United States and European Union.

Being a signatory to the recently launched African Continental Free Trade, which is the biggest free trade agreement since the establishment of the World Trade Organisation, has not hurt either.

Soon it will be the ever-expanding infrastructure that pulls nations such as China toward Ethiopia. The newly built Addis-Djibouti electric-powered railway, hydropower projects and various industrial parks are manifestations of the expanding infrastructure.

The country has huge investment potential in renewable energy including hydro, wind and geothermal. The Grand Ethiopian Renaissance Dam, the largest hydroelectric power dam in Africa, is expected to have 6,000MW of electric capacity.

It is also crucial to note the importance of the strength of enterprises in the service sector such as Ethiopian Airlines, which has dozens of international cargo and passenger destinations. This is critically important for tourism, trade and investment. Ethiopian Airlines has destinations in Beijing, Shanghai, Guangzhou and Chengdu.

Ethiopia’s regional, continental and international relations also bode well for the nation in terms of its viability in the eyes of China. Ethiopia is a member of the World Bank-affiliated Multilateral Investment Guarantee Agency (MIGA) and is a signatory to a World Bank treaty on the settlement of investment disputes between states and nationals of other states - which is an important step toward building trust and confidence.

Ethiopia has preferential access to global markets and is one of the leading countries in engaging in projects by various institutions and inter-governmental organisations. Ethiopia is known for its obedience to international rules and regulations and observance of agreements. It is also notable that Addis Abeba is the seat of the African Union’s headquarters.

Thus, the strong and long-standing relations that date back to the Silk Road coupled with the current investment and business-friendly situation in Ethiopia are attractive qualities to many investors.

Ethiopia serves as an all-in-one destination in the African corridor for China. There are great opportunities yet to be reaped from this strategic foothold. Evidently, there is a need to boost enforcement of regulations, reduce loans and push to level the playing field with China by presenting a united front with other African nations.

By smartly engaging with China, Ethiopia can build on the relationships it already has with a nation that is soon to have the world’s leading economy.

Thursday, April 11, 2019

ባለዋሽንቱ ዮሐንስ አፈወርቅ

ባለዋሽንቱ ዮሃንስ አፈወርቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ተዋናይ ወጋየሁ ንጋቱ ለተረከው የደራሲ ሀዲስ ዓለማየሁ ፍቅር እስከ መቃብር ልብወለድ በተጫወቱት የማጀቢያ ሙዚቃ ተለይተው ይታወቃሉ። ቀብራቸውን በአዲስ አበባ ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ለማስፈጸም ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ የሙዚቃ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት አቶ ዳዊት ይፍሩ ለDW ተናግረዋል። አቶ ዮሃንስ በስተመጨረሻ ሕይወታቸው "በጣም ተጎድተው፤ መነጋገርም ሆነ መንቀሳቀስ አቅቷቸው" እንደነበር አቶ ዳዊት ተናግረዋል።

የሙዚቃ ባለሙያው ከአንድ አመት ገደማ በፊት በሰጡት ቃለ-መጠይቅ "ኢትዮጵያን በተለያዩ የዓለም አገሮች ዞሬ ባህሏን አስተዋውቂያለሁ። ዛሬ እኔ ምንም ነገር የሌለኝ ሰው ነኝ። የኢትዮጵያ ሕዝብ እና ኢትዮጵያ ለእኔ አንድ ቤት ቢሰጡ ይጎዳሉን?" ሲሉ ያሉበትን ኹኔታ አስረድተው ነበር። በቅርበት የሚያውቋቸው በተደጋጋሚም ያገኟቸው የአቶ ዮሃንስ ኑሮ ሳይሻሻል መቆየቱን ያስታውሳሉ።

አቶ ተስፋዬ ለማ ለኅትመት ባበቁት የኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ የተሰኘ መጽሐፍ "ትሁት፣ ሙያውን አፍቃሪ እና ተግባቢ" ሲሉ አድንቀዋቸዋል። አቶ ተስፋዬ "የኢትዮጵያ የባህል የሙዚቃ ቡድን በተዘዋወረባቸው ሀገሮች ሁሉ በሙያው ታላቅ አገልግሎት የሰጠ ግሩም ሙዚቀኛ" ሲሉ ስለ አቶ ዮሃንስ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሀገር ፍግታ በተባለ ቦታ የተወለዱት ዮሃንስ አፈወርቅ 72 አመታቸው ነበር። በትውልድ ቀያቸው ሸንበቆ ተብሎ የሚጠራውን የሙዚቃ መሳሪያ መጫወት የጀመሩት በእረኝነት ቤተሰቦቻቸውን ሲያገለግሉ
በ1955 ዓ.ም. ከትውልድ ወያቸው ወደ አዲስ አበባ ያቀኑት ዮሃንስ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በሚገኙ ጠጅ ቤቶች እየተዘዋወሩ ሙዚቃ ይጫወቱ፤ ያቅራሩ እና ይፎክሩ ይናገሩ ነበር። በሙያቸው በቀድሞው ፖሊስ ኦርኬስትራ ለሁለት አመታት ሰርተዋል። የኦርኬስትራ ኢትዮጵያ እና የሕዝብ ለሕዝብ አባልም ነበሩ።
ጥላሁን ገሠሠ፤ ታምራት ሞላ፤ ተፈራ ካሳ፤ ታደሰ አለሙ፤ ለማ ገብረሕይወት እና ሒሩት በቀለን ከመሳሰሉ ሥመ-ጥር ድምፃውያን ጋር ሰርተዋል። ከቀድሞው ትኩል ባንድ እና ሙላቱ አስታጥቄ ጋር ተጫውተዋል።
ጡረታ ከወጡ በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ ካዛንችስ መናኸሪያ አካባቢ በሚገኘው ፈንድቃ የባሕል ቤት ኢትዮ ከለር ከተባለ የሙዚቃ ባንድ ጋር ይጫወቱ ነበር። አሜሪካ፣ ጣልያን እና ፈረንሳይን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም አገሮች እየተዘዋወሩ ሙዚቃ ተጫውተዋል።👉🏾 @dwamharicbot

Tuesday, April 2, 2019

ሻንጋይ ከተማ የ5ጂ የቴሌኮም ኔትወርክን በመጠቀም ቀዳሚ ሆነች ።

#የቻይና ከተማ የሆነችው ሻንጋይ የ5ጂ የቴሌኮም #ኔትወርክ #አገልግሎት በመስጠት በአለም ቀዳሚ መሆኗን አስታወቀች፡፡

#ከተማዋ ይህን አዲስ የቴሌኮም ቴክኖሎጂ ይፋ ያደረገችው በሙከራ ደረጃ ነው ተብሏል፡፡
በዚህም ሂደት #ኔትወርኩ ከተማውን ሙሉ ለሙሉ እንዲሸፍን ለማድረግ ባለፉት #ሶስት ወራት ቴክኖሎጂውን #መሸከም የሚችሉ ጣቢያዎች መተከላቸውን ተነግሯል፡፡

#ይህም አዲስ መሰረተ ልማት ቻይና አሜሪካንና ሌሎች #ሀገሮችን በመቅደም ቀጣዮ ትውልድ የሞባይል #ኮሙኒኬሽን ለመፍጠር ምቹ ሁኔታ እንደሚያመቻች ተመልክቷል፡፡

#ቀጣዮ ትውልድ የሞባይል ቴክኖሎጂ እንደሆነ የሚነገርለት የ5ጂ የቴሌኮም #ኔትወርክ ከ4ጂ ቴክኖሎጂ ይልቅ መረጃዎችን #ከኢንተርኔት ከ10 እስከ 100 እጥፍ በሆነ ፍጥነት የማውረድ አቅም አለው፡፡

Be ware of Scribes ። ከጻሀፍት ተጠንቀቁ

And in his teaching he said, “Beware of the scribes, who like to walk around in long robes and like greetings in the marketplaces and have the best seats in the synagogues and the places of honor at feasts, who devour widows’ houses and for a pretense make long prayers. They will receive the greater condemnation.”

And he sat down opposite the treasury and watched the people putting money into the offering box. Many rich people put in large sums. And a poor widow came and put in two small copper coins, which make a penny. And he called his disciples to him and said to them, “Truly, I say to you, this poor widow has put in more than all those who are contributing to the offering box. For they all contributed out of their abundance, but she out of her poverty has put in everything she had, all she had to live on.” 

To listen the sermon PRESS THE ORANGE BUTTON! 

Download the sermon on PDF here. 

Grace to you and peace from God our Father and our Lord and Saviour Jesus Christ!

This is very unusual and also very challenging a reading. Two talks of Jesus, which seem to be dealing with totally different issues. Why would they be recorded together? Why do we have them together in our Gospel reading?

I would like to suggest one possibility about what unites them. And it is – they reveal to us God’s perspective on things. Seeing things like Jesus does. They reveal to us something, that we probably wouldn’t notice otherwise.

We will look at the first part, – Jesus’ warning against the scribes, but mostly I would like to focus on the second part, the event involving the poor widow with her tiny offering.

What comes to your mind when you hear: “Beware of the scribes!” Or maybe we first need to translate it to our today’s situation. How would that sound? Any guesses? What about: “Beware of the pastors!”

Sounds unusual, doesn’t it? But this is what Jesus essentially is saying. Of course, our situation is quite different, and probably today pastors don’t have that many opportunities to devour widows’ houses, or to be honoured in marketplaces. But the warning still stands.

People trusted the scribes. They trusted their vocation. They trusted that they are faithful and would teach them the whole council of God. Perhaps they were quite naïve in their trust.

That must be rather shocking a moment to hear Jesus saying: “Beware of them!” Even if our situation is very different, there still are many similarities. Most Christians trust their pastors.

What I have witnessed is that most Christians think highly of pastors. They trust that all pastors are faithful servants of Jesus who faithfully teach the whole council of God. That whatever they preach and practice must be good and right.

We want to trust, and perhaps sometimes we choose to be a bit naïve. Maybe because it is easier. “If pastors teach something, probably that’s how it is”. But is it so? The New Testament if full of warnings.

Jesus in the sermon on the Mount: “Beware of false prophets, who come to you in sheep’s clothing but inwardly are ravenous wolves.” (Mat 7:15) Paul: “From among your own selves will arise men speaking twisted things, to draw away the disciples after them.” (Act 20:30)

They have “the appearance of godliness but deny its power.” (2Ti 3:5) Peter: “There will be false teachers among you, who will secretly bring in destructive heresies.” (2Pe 2:1) John similarly speaks about many anti-Christs who have come out from among us…

The scary thing about all these warnings is that they are not directed to some deceivers out there in the secular world, – they all speak about false teachers among us, in the Church.

And this is profoundly true – Satan doesn’t fight in the world, he fights … in the Church. The world already belongs to him. But if he can lead astray even a single pastor and to make him teach something else than the Bible teaches, then he will likely lead away the whole congregation. It is that simple.

Sure, we want to trust our pastors. We want to believe that they all teach us the whole council of God in truth and purity. But we also need to practice the healthy thing that the people in Berea did: “They received the word with all eagerness, examining the Scriptures daily [!] to see if these things were so.” (Acts 17:11)

It is no secret that there are pastors and entire churches that have rejected the Scriptures as trustworthy message of the Holy Spirit, as the very words of the Triune God. Many have elevated their own reason, or cultural demands above the Scriptures to determine which teachings to retain and which to ignore.

Many teach “different gospel”. And none of them will come saying: “I don’t believe the Scriptures and now I want to deceive you.” No, they come in sheep’s clothing, bringing their destructive teachings secretly. Often being the most charming of all people. Sometimes perhaps doing it even unconsciously.

However, we as Lutheran Christians are in this very privileged situation. We have our Book of Concord, we have the Catechisms, on top of that we have our own Theses of Agreement, they all guide us and help us to evaluate the teachings and the teachers that we hear. Let’s use them.

Jesus Himself has invited us to abide in His Word, for this is what makes us His disciples. And His invitation comes with this wonderful promise, that by doing so we will know the truth, and the truth will set us free.

Don’t take these things lightly, our faith is always under attack. Examine what your pastors teach you, and if you have any doubts, or something is not clear, or you can’t find it in the Bible, come and ask. That is your Christian duty, and joyful one at that.

Returning to the common theme for these two speeches, – seeing things like Jesus. We may look up to our pastors like the most Christian people, but, please, evaluate us in the light of the Word. Help us to remain faithful, that our teaching would come from the Bible, pray for your pastors that we won’t embrace false teachings for that would endanger the whole congregations.

Some people may look important in our eyes but may not be so for Jesus. And some people that may look lowly and insignificant can be of great value to our Lord Jesus. Let’s examine the other story, the offering of the poor widow.

The text tells that Jesus spent quite some time watching people as they put their money in the offering box. What was He looking at? It seems that He was watching the hearts of the people who had brought their offerings.

Some gave really big sums of money. But then came this poor widow, and she put into the offering box two small copper coins. As we will learn later she gave all that she had. All of it.

What would any financial consultant say? What would any reasonable person say? That’s stupid. You don’t give money away if you need it yourself. Why would you give so much that there is nothing left for yourself?

Maybe she just wasn’t too smart? Which clearly thinking person would do that? We know how to be smart. We need to save. And store. And then to insure what we have saved and stored. So that we can be in control of our lives.

But here we have this poor widow. She does the very opposite. Almost certainly she was one of the least important people in her community. No one would notice her. No one would notice her offering. What would be there to notice? Two copper coins…

How could that matter at all?! But suddenly it mattered and mattered greatly. It mattered to Jesus. For He doesn’t look at our appearances, He looks at our hearts. And as He was watching people bringing their donations, suddenly He saw something remarkable.

So remarkable that He calls His disciples. “Come, come here to me, there is something remarkable going on, you need to see this!” Many have given a lot from their abundance, but this widow, she had given more than anyone.

“Truly, I say to you, this poor widow has put in more than all those who are contributing to the offering box. For they all contributed out of their abundance, but she out of her poverty has put in everything she had, all she had to live on.”

It is not hard to give from our abundance, from our surplus when we don’t feel it. And even that is not completely true. We may have superabundance and think that this is all mine, I have worked so hard to get it, and why would I give it to anyone… why?!

But it is much harder to give when you already are lacking. How did this widow do that? And what did Jesus find so remarkable about what she had done? Can you see what she did?

She showed with her actions how powerful the true Christian faith can be. By giving up everything she entrusted herself fully to God’s grace and care. She put her and her life in the hands of her loving Heavenly Father.

This is what the Holy Spirit is capable of doing if only we allow Him to transform our hearts. He creates in us this wonderful faith that trusts that God is our loving Father, this faith that is not afraid to do His will, even if it means letting go control over our lives.

Such faith, true Christian faith has the immense power to transform the world even if it manifests through people whom we may hold as nothing, who are the least in the eyes of this world. Through ordinary people like us.

As we reflect on what the widow did, we may not get it. We may not like it. We may not consider it prudent. But Jesus singled her out from among all the many givers on that day as someone truly remarkable.

Our God can use those who are the least significant and powerless among His children to achieve something grand and magnificent. Ask, how did this poor widow by giving away her two copper coins transform the world?

The poor lady did this little thing. From the depth of her big heart. And Jesus saw it. And then Jesus revealed to His disciples what she had done. And now her self-sacrificial act of faith is recorded in the Gospels.

Now this event has been read, reflected on, and retold again and again already for two thousand years all around the world. What this poor widow did, and we don’t even know her name, I am sure we will learn it one day, on that day…

… but what she did has encouraged and inspired millions and millions of her brothers and sisters in Christ to open their hearts and to follow her example, bursting out in such generosity that seems foolishness in the eyes of this world.

Together with Jesus, she has transformed the world. With two copper coins and very trusting heart. We can’t even imagine what an impact her tiny offering had made for the sake of Gospel. How many have been able to hear the Gospel and to receive the gift of eternal life thanks to her generosity!

Jesus taught us that “when you give … do not let your left hand know what your right hand is doing, so that your giving may be in secret. And your Father who sees in secret will reward you.” (Mat 6:3-4)

I have been blessed to be inspired by your quiet, your secret generosity. I have been blessed to find out just a few glimpses of what you have done in secret. And I know that there is so much more, so, so much more of this secret generosity, where no one else, but you know what you right hand has done.

Jesus sees it, and He can use our gifts, and together with Him we too can transform the world. And I know that you don’t do it looking for the reward. For we already have received our reward by being made members of God’s own family. This is just an expression of our gratitude. But still, your Father who sees in secret will reward you. Again.

Remember, Jesus doesn’t look at our appearance. He doesn’t pay attention to people who may seem important and honourable in this world. He doesn’t even look at the size of our donations. He sees our hearts.

I pray today that the Holy Spirit helps us and makes us generous, foolishly generous, so that Jesus could look at our hearts and say: “Truly, truly I say to you, these people have done some remarkable things. Their reward will be great in heavens.”

Amen.