Monday, January 21, 2019

የኣጼ።ምንሊክና የፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ታሪክ

#አጼ #(እምዬ) #ምኒልክ እና ፊት አውራሪ #ሀብተ_ጊዮርጊስ ዲነግዴ እጅግ የልብ ወዳጅ ሲሆኑ እንዲሁም ለዘመናዊቱዋ #ኢትዮጵያ ጉልህ አስተዋጽኦ ያደረጉም ናቸው።
#እምዬ ምኒልክ በአንዱ ወገን እምዬ የሚል የእናትነት ስያሜ #ሲሰጣቸው በሌላው ሲቀጥል ደግሞ የነጭ ወራሪን ከባህረ ነጋሽ (ኤርትራ) ጨርሰው ማስወጣት ነበረባቸው ይላሉ። #አጼ ምኒሊክ #አባታቸው# ከሞቱ ቡኃላ #አጼ ቴዎድሮስ #ተማርከው በ11 ዓመታቸው ተወስደው በቴዎድሮስ ቤተ መንግስት ለተወሰነ ዓመታት #ከቆዩ ቡኃላ #ሸሽተው ወደ #ሸዋ ገብተው በአባታቸው #ሃይለ #መለኮት #ዙፋን ነግሰዋል። ሙሉ ለሙሉ ኢትዮጵያን ማስተዳደር ከጀመሩ ቡኃላም #ለዘመናዊቱዋ #ኢትዮጵያ መሠረት ጥለዋል ። #የነጭ ወራሪንም #ዋጋውን ሰጥተው አባረዉታል። 
#ሀብተ ጊዮርጊስ #ዲነግዴ #በጦረኝነታቸው ወደር #ከሌላቸው ወድ ኢትዮጵያዊ ጀግኞች መካከል ናቸው። #በአድዋ #የጦርነት ውሎ በርከት ያለ ሰራዊት ይዘው #ጉልህ #የጀግንነት ተጋድሎ አድርገዋል።# ሀብተ ጊዮርጊስ በፍርድ አዋቂነታቸው ስማቸውም #ሀብቴ አባ መላ ይሉዋቸዋል። አባ #መላ #አጼ (እምዬ) ምኒልክ ካረፉ ቡኃላ የስልጣን #ሽኩቻ እንዳይነሳ በማለት አገሪቱዋ በማረጋጋት #ትልቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል።

የአጼው እና የአባ መላ ሞት አስገራሚ የሚያደርግው #ነገር ቢኖር #እምዬ በ1906ዓም ታህሳስ 03 ቀን #እለተ አርብ በስድሳ #ዘጠኝ (69) #አመታቸው አረፉ ።# እምዬ ባረፉ በ13ኛው ዓመት #ታህሳስ 03 /1919ዓም# ሀብተ #ጊዮርጊስ #ዲነግዴ #አረፉ ።
ሌላው ደግሞ #ሞታቸውን# አስገራሚ የሚያደርገው #ሁለቱም #በዕለተ #አርብ ማረፋቸው ነው። አባ መላ ሞቴን# በጌታዬ በምኒልክ ቀን አድርግልኝ ብለው #መጸለያቸውና #ያሉትም መሆኑ #አስዳናቂ ነው።

No comments:

Post a Comment