Tuesday, July 3, 2018

dr abey change in Eprdf, ethiopia



‹‹በለውጥባቡሩያልተሳፈረኢህአዴግ ፤ የኢህአዴግአባልነኝማለትአይችልም››
ዶ/ር አቢይአህመድ
እስካሁን ድረስ ለውጡን በጠቅላይ ሚ/ር ዶ/ር አቢይ አህመድ ወደ ስልጣን መምጣትንተከትሎምበርካታበጎየለውጥጅምሮችንእያየንሲሆንለሃገሪቱናበተስፋመቁረጥውስጥበመሆንስደትንየሙጥኝብሎለነበረውለአዲሱትውልድተስፋንየሚያጭርነው፡፡በርካታነባርአመራሮችበትግሉዘመንጭምርየነበሩስልጣንበቃኝእያሉመሰናበታቸውይበልየሚያሰኝሲሆንከደህንነቱምከመከላከያውናእንዲሁምከፓርቲውጭምርጉምቱዎቹናበህዝብዘንድተወዳጅያልነበሩቱናበሙስናዋነኛተጠርጣሪየነበሩወንበሩንትተናልማለታቸውለብዙሃኑየሃገሬሰውመልካምዜናነው ምራትየለማቲምየሚባለውናኦህዴድውስጥየተፈጠረውቡድንበድፍረትወደመድረኩበመምጣትለውጡንየመራሲሆንብአዴንምየኦህዴድንያህልአይሁንበአማራክልልፕሬዝደንትበገዱአንዳርጋቸውየሚመራውብአዴንቡድንምበክልሉህዝብዘንድድጋፍንያገኘሲሆንየለውጡንአስፈላጊነትየተረዳሲሆንደህዴንምውሎአድሮየለውጥሂደቱንመቀላቀሉአይቀርም ፡፡ለውጡንመደገፋቸውበጥርጣሬሲታዩየነበሩትና ፤ከለውጡባቡርእየተንጠባጠቡያሉትየቀድሞአመራሮችመካከልየደኢህዴንዋና ሊ/መንበርየነበሩትአቶሽፈራውሽጉጤናምክትላቸውከሊቀመንበርነታቸውመልቀቃቸውለዚህጠቋሚነው ፡፡በአንጻሩመጀመሪያበመሪነትኦህዴድቀጥሎምበድፍረትየለውጡአካልሆነውሆነውተገኝተዋልየብአዴንአመራሮችበባህርዳሩህዝባዊሰልፍያደረጉትንግግርለዚህማሳያነው ፡፡
አቶ ለማ መገርሳ ‹‹የለውጡን ሂደት በመደገፍ የኢትዮጲያን ህዳሴ እናስቀጥል ›› ሲሉ በህወሃት በኩል  ግን እስካሁን ድረስ የለውጡ አካል ነኝ ሲል አልተሰማም ፡ አመራሮቹም ሆነ ሚዲያዎቹ ለውጠን እንደግፋለንሲሉ አልተሰማም ይህ ነገር በጤና ነው ወይ ብለው አንዳንድ ሰዎች ይጥይቃሉ ፡፡ ህወሃት ቀድሞም ሁሉም ካልተሰጠኝ በሚል አኩራነቱ የሚታወቅ ድርጅት ሲሆን በአቶ መለስም ዘመን ቢሆን በፌደራል መንግስቱ ለድርጅቴ ተገቢው ስልጣን ውክልና አልተሰጠውም በሚል ተወካይ ላኩ ሲባል ተወካይ አልክም በማለት አቶ መለስንም ጭንቅላታቸውን ሲያዞር የነበረ ድርጅት ነው ፡፡ አንዳንድ የቀድሞ የፌደራል አመራሮችም የቀድሞውን የኢንሳ ስራ አስኪያጅ የነበሩት ዶ/ር ተክለብርሃን ጭምር በዶ/ ር አቢይ የለውጥ እንቅስቃሴ ጥርጣያቸውን በሚዲያ ሲገልፁ ተሰምቷል፡፡
ይህ ጉዳይ ማለትም ኢኤንንና ቲቪ ትግራይ ያሉ ሚዲያዎች የሰኔ 16ቱን ድጋፍ ሰልፍ አለመዘገባቸው ኢኤንን የተባለውን ቲቪ ጣቢያ እስከመዘጋት ያደረሰ ከባድ ዋጋን አስከፍሏል፡፡ የህወሃት የለውጡን ከልብ አለመደገፍ አንድም ከፌደራል መንግስቱ ጉዳዮች ራሱን እያገለለ እንዲሄድ ሲያደርግ ደኢህዴን ጭምር አመራሮቹን በመለወጥ የለውጥ ሂደቱ ተሳታፊ እየሆነ ባለበት ሁኔታ ወይ እንደሌሎቹ የአመራር ለውጥ ማድረግ አለበት ፤ አለበለዝያ ግን ከፌደራል መንግስቱ የተለየ አቋምን መያዝ በረጅም ግዜ ለድርጅቱ አዋጭ መሆኑ አጠራጣሪ ነው ፡፡ 
በጠቅላይሚኒስትሩአበረታችየለውጥእንቅስቃሴበመነሳትከወደአሜሪካወደኢትዮጲያየውጭምንዛሬእንዳይገባ ሲደረግ የነበረው ዘመቻ መቆሙ በዜና ማሰራጫዎችተሰምቷል፡፡ ከዚህም በላይእነዳንኤልብርሃነናአላመራውየተባለውየኢኤንኤንጋዜጠኛውድሮስግንቦት 7 ጥይትተኩሶያውቃልእንዴ?››ቢሉምግንቦት 7 የትጥቅትግሉንማቆሙንምአስታውቋል ፡፡በውጭያሉኢትዮጲያውያንም‹‹ለዛፉናለግድግዳውእስኪገርመውድረስ››በተቃውሞሲናወጡየነበሩኢምባሲዎችደጃፎችአሁንበድጋፍሰልፍተጨናንቀዋል፡፡በባህርዳርየተካሄደውደማቅናታላቅህዝባዊሰልፍለጠ/ሚሩናለለውጥሃይሎችከፍተኛየሞራልስንቅእንደሚሆንይጠበቃል ፡፡ጠ/ሚሩከወጣቱዘንድያገኙትድጋፍከፍተኛሲሆንበአመፅተወጥሮለነበረውኢህአዴግምጭምርየመተንፈሻግዜንሰጥቶታል፡፡ይህንንፋታገዢውፓርቲውስጥያሉለውጥንየማይፈልጉሃይላትመልሰውእሚጠናከሩበትናከእጃቸውየወጣውንስልጣንበመልሰውበማስገባትእሚነሳሳሱበትናጊዜየሚገዙበትእንዳይሆንከጠ/ሚሩናበዙሪያቸውካሉቅንአመራሮችመዘናጋትንማስወገድያሻል፡፡
ነገርግንይህንለውጥወደኋላእንዳይመለስናእንዲቀጥልየሚፈልገውህዝብእጅግብዙሲሆንጠቅላይሚኒስትሩምወደኋላእንዳይመለስየማድረግተግባርይጠብቃቸዋል፡፡በቅርቡበአፋርሰመራተገኝተውባደረጉትንግግር‹‹የጀመርነውንነገርወደኋላየሚቀለብንስማንኛውምነገርለመሸከምዝግጁአይደለንም፤ ኢህአዴግውስጥለውጥመጥቷል፤ ተሃድሶመጥቷል ፤ 90  በመቶበላይአባልየለውጥጉዞውስጥገብቶየገባነውንቃልለመተግበርህዝባችንንይቅርታጠይቀን ፤ መካስአለብንበሚልእየተንቀሳቀስንነው…ቀድሞየነበረውጭንቀትእንዳይመለስየሚከፈለውዋጋይከፈላል…..የኢትዮጲያህልውናአደጋውስጥየሚያስገባሰላምየሚያሳጣንናጭንቀትውስጥየሚከተንሰላምየሚነሳንናእናቶችልጆቻቸውወጥተውቤትእስከሚገቡድረስእሚጨነቁባትኢትዮጲያዳግምእንዳትመለስዋጋይከፈላል፤ ጠንክረንእንወጣለንብለንተስፋእናደርጋለን››ሲሉእንዲሁም‹‹በለውጥባቡሩያልተሳፈረየኢህአዴግአባልነኝማለትአይችልም….90 በመቶየሚሆነውየኢህአዴግአባልምበለውጡባቡርየተሳፈረመሆኑን››አረጋግጠዋል ም/ጠ/ሚርደመቀመኮንንበበኩላቸውበባህርዳሩሰልፍላይሲናገሩለውጡ‹‹ወደኋላመመለስንሳይሆንማዝገምንአይታገስም…ለውጡበማይቀለበስበትደረጃደርሷልበፍጥነትእንስተካከላለን››ብለዋል፡፡
ይሁንናሁሉምየኢህአዴግአባላቶችበተለይምበቀደመውዘመንያሻቸውንያደርጉ ፤ እንዲሁምተጠቃሚየነበሩናበሙስናውየተነካኩቱበቀላሉየአዲሱን ጠ/ሚ/ር አስተዳደርይቀበላሉማለትአስቸጋሪነው ፡፡ጠ/ሚሩበርካታፈተናዎችንመወጣትየሚጠብቃቸውሲሆንድርጅታቸውአባላትይህንንየለውጥሂደትየማይደግፉትከሆነስራቸውንያከብድባቸዋልለምሳሌበየአካባቢውበተፈጠረግጭትየተፈናቀሉኢትዮጲያውንበሚሊዮንየሚቆጠሩመሆናቸውንየዓለምዓቀፍናየሃገራችንየሰብአዊተቆርቋሪድርጅቶችበሃገርውስጥበርካታዜጎቻቸውከተፈናቀሉባቸውየኣለምሃገራትአንዷሃገራችንመሆኗንአስታውቀውሚዲያዎችምይህንንበሰፊውዘግበዋል፡፡ ዶ/ር አቢይከተመረጡወዲህኢህአዴግሁለተኛዙርድርጅታዊማጥራትየሚጠብቀውይመስላል፤ በዚህምለውጡንያልደገፉትተለይተውየሚታወቁበትይሆናል፡፡
ለውጡየሰዎችናየአመራሮችብቻሳይሆንየህግጋትማሻሻያናለውጦችንይጨምራል ፤ ይሁንናግንአሁንምድረስመለቀቅየነበረባውሰዎችእንዳልተለቀቁ፤ እንዲሁምበቂሊንጦናበሌሎችማረሚያቤትየሚገኙእስረኞችበቃሊቲእስርቤትውስጥጨምሮከፍተኛድብደባእንደተፈፀመባቸውእንደሚገኙኢቢሲንጨምሮየተለያዩሚዲያዎችእየዘገቡየሚገኙሲሆንይህየፍትህስርአትበፍጥነትመስተካከልእንዳለበትናየህግማሻሻያዎችንጨምሮበተለይምአፋኝየሆኑትየሸብርህጉናየመንግስታዊያልሆኑድርጅቶች ፤ የፕሬስህጉበፍጥነትእንዲሻሻሉናየፍትህስርአቱመልሶ እንዲዋቀርየሰብአዊመብትድርጅቶችእየጎተጎቱሲሆንየህግንክፍተትእያወቁበመጠቀምየቀደሙትአስተዳሮችአገዛዛችንንያጠነክርልናልቢሉምጭራሽበመንግስትላይያለውአመኔታእንዲሸረሽርበማድረግስርአቶቹንአዳክሟልእንጂውሎአድሮአልጠቀማቸውም ፡፡የእነኚህህጎችመሻሻልየተሰደዱጋዜጠኞችወደሃገርቤትእንዲመለሱ፤ እናየሰብአዊመብትእንዲከበርበእጅጉየሚረዳስለሆነ ጠ/ሚሩህጎቹንለማሻሻልቅድሚያመስጠትይገባቸዋል፡፡ጠ/ሚሩለፍትህስርአቱየሚያሻሽልአንድኮሚሽንመቋቋሙናስራመጀመሩየተገለፀሲሆንጉዳዩግንፍጥነትንየሚጠይቅበመሆኑቅድሚያየሚሰጣቸውንህግጋትንበቶሎማሻሻልእንደሚገባየሰብዓዊመብትድርጅቶችእያሳሰቡይገኛሉ ፡፡ አስገራሚውነገርኢህአዴግምሆነደርግክፉኛየሚተቿቸውንጉሰነገስቱያወጧቸውንህግጋትከዋነውየወንጀለኛመቅጫህጉንከማሻሻልበስተቀርክፍተቶችያሉበትንየወንጀለኛመቅጫስነስርአትህጉንሳያሻሽሉሲሰሩባቸውየቆዩናአሁንምእየተሰራበትያለውየፍትሃብሄርህጉናየወንጀለኛመቅጫየስነስርአትህግጋትተጠቃሾችናቸው፤ እንዲሁምአስፈላጊናአንገብጋቢየሆኑህግጋትምሳይወጡሰፊየህግክፍተትበመፈጠሩምክንያትለሙስናናለመልካምአስተዳደርመታጣትመንስኤሆኗል፡፡የህግማሻሻያዎችንማድረግይዋልይደርየማይባልናጠ/ሚሩበህግተመስርተውእንዲሰሩናየህዝብንጥያቄበተለይምየመልካምአስተዳደርችግርንበቶሎእንዲመልሱ ፤እንዲሁምለውጥንየሚቃወሙየውስጥሃይሎችንበተግባርለማሳመንናተጨማሪየህዝብድጋፍንለማግኘትያስችላቸዋል ፡፡
ራሳቸው ዶ/ር አቢይለፓርላማውባቀረቡትሪፖርትመሰረት ‹‹የማሰርእንጂ፤የመፍታትህግየለንም›› ሲሉእውነቱንተናግረዋል ፤ በወንጀለኛመቅጫህጉመሰረትአንድሰውከተፈረደበትወንጀልነጻሆኖቢገኝእንኳንያላጠፋውንጥፋትጥፋተኛነኝብሎይቅርታጠይቆሊፈታይችልይሆናልእንጂቅጣቱንሳይጨርስከእስርቤትሊወጣአይችልም፤ የዳኝነትስርአቱየዳኝነትክለሳየማያደርግናበስህተትየተሰጠንፍርድደግሞየሚያይበትአሰራርየሌለውመሆኑነው ፡፡
ከዚህበመነሳትአፋኝየሆኑህግጋት ፤ እንዲሁምበአጠቃላይየፍትህስርአቱበጃንሆይግዜ በ50ዎቹ ከወጣውናበርካታክፍተቶችካሉበትከወንጀለኛመቅጫስነስርአቱጀምሮከዛሬነገይሻላልቢባልምበአቶሃይለማርያምግዜይሻሻላልቢባልምሳይሻሻልቆይቷል፤ የንግድህጉምበንግድምክርቤቶችይሻሻላልበሚልበጉጉትይጠበቅየነበረቢሆንምሳይሻሻልቀርቷልየፍትህስርአቱበህግክፍተትብቻሳይሆንእስከማረሚያቤትየእስረኞችአያያዝ ፤ የአቃቤህግክስአመሰራረት ፤ ይቅርታናምህረትአሰጣጥናበህግአተረጓጎምድረስሰፊየህግክፍተትእንዲፈጠርያደረጉትእነኚሑየወንጀለኛመቅጫየስነስርአትህግ፤የሽብርህጉናሌሎችምየተዛቡህግጋትመሆናቸውንበርካታየህግባለሙያዎችእየተናገሩይገኛሉ ፡፡ የምህረትአዋጅበፍጥነትመፅደቁመልካምሲሆንነገርግንበህብረተሰቡከዛሬነገይሻሻላሉበሚልየሚጠበቁትንከላይየተጠቀሱትንጊዜሳይሰጡማሻሻልተገቢነው፡፡

No comments:

Post a Comment