Tuesday, May 22, 2018

የፖሊሲማሻሻያንየማድረግአስፈላጊነትናየመንግስትዝግጁአለመሆን

የሃገራችንን ምጣኔ ሃብት በተከታታይ አመታት እድገትን እያስመዘገበ የቀጠለ ሲሆን ኢኮኖሚውአሁንባለበትሁኔታእድገቱንለማስቀጠልግንየምጣኔሃብትናማሻሻያንማድረግይጠበቅበታል ፡፡አንድምጣኔ - ሃብት አንድ የእድገትደረጃላይሲደርስከዚያእድገትጋርእሚመጣጠንየፖሊሲማሻሻያዎችንይፈልጋል ፡፡ ለምሳሌቻይናኢኮኖሚዋ እያደገና እየዘመነ (ማቹር) ሲደርግተከታታይየሆኑማሻሻያዎችንእያደረገችትገኛለች ፡፡በተለይምየፋይናንሱ ዘርፍ የዚህ አይነት ማሻሻያዎችን የሚፈልግ ሲሆን እስከ ቴሌኮም ዘርፉ ድረስ የዚህን ዓይነትማሻሻያዎችካልተደረጉለትቀጣዩየኢኮኖሚእድገትባለበትየመቆምባህሪንያሳያል ፡፡ከዚህም በተጨማሪ ከውጭ የሚመጣቀጥተኛኢንቨስትመንትእያደገመሄድአለበትእንደኢትዮጲያላለበርከትያለየውጭምንዛሪንየሚያስገኝአቅምንገናያልፈጠረ ኢኮኖሚየውጭባለሃብቶችበኢኮኖሚውውስጥበሰፊውተሳትፎማድረጋቸውአስፈላጊነው ፡፡
        በሌላበኩልደግሞመንግስትበጣምወሳኝከሆኑትዘርፎችውጭያሉትወደግልመዛወርያባቸውሲሆንበአብዛኛውበመንግስትስር የሚገኙት የልማት ድርጅቶች የግል ባለሃብቶች እጅ ሆነው ሊቀጥሉ የሚችሉ ናቸው፤ እነኚህን ድርጅቶች ወደ ግል ማዛወር አንድ አማራጭ ሲሆን፤ ነገር ግን ኢህአዴግ መራሹ መንግስትመጀመሪያካደረጋቸውለውጦችወዲህለቀቅየለየኢኮኖሚማሻሻያንለማድረግተነሳሽነትንሲያሳይአይታይም ፡፡ ኢህአዴግ በጣም የሚያደንቃትቻይናበርካታደፋርየሆኑማሻሻያዎችንእያደረገችሲሆንበተለይምበፋይናንስእናበቴሌውዘርፍቀላልየማይባሉለውጦችንአድርጋለችበዚህምየዓለምየንግድድርጅትአባልለመሆንየቻለችሲሆንበዚህምእጅግተጠቃሚሆናለች ፤በኢንዱስትሪምርቶቿሰፊየሆነየዓለምገበያንለመቆጣጠርበቅታለች ፡፡ ገዢውፓርቲኢህአዴግግንዓለምየንግድድርጅትአባልለመሆንየሚያስፈልገውንምጣኔሃብታዊማሻሻያዎችንለማድረግምንያህልፈቃደኛእንደሆነአይታውቅም ፡፡
በተለይምግልፅነትንለመፍጠርሲባልእንደአክስዮንገበያየመሳሰሉትንለመክፈትናካፒታልንእንዲሁምየቦንድገበያንበመክፈትእዚሁካለየሃገርውስጥየፋይናንስምንጭለማሰባሰብእድልንየሚፈጥርየነበረቢሆንምበሃገርውስጥኩባንያዎችስራዎቻቸውንለማስፋፋትየሚያስፈልጋቸውንካፒታልበቀላሉለማሰባሰብያለውንእድልአጥብቦታል ፡፡ለፋይናንስአቅርቦት በውጭ ብድር ላይ ሙሉ ለሙሉ ከመመስረት ይልቅ የሃገር ውስጥ ፋይናንስን ለማሰባሰብ  እድልን ይፈጥር የነበረ ቢሆንም በዚህ ዘርፍ ይህ ነው የሚባል ለውጥ ሳይደረግ ቀርቷል ፡፡ የውጭ ባለሃብቶችም በቀላሉወደሃገሪቱኢንቨስትአድርገውበሚፈልጉበት ወቅት ገንዘባቸውን መልሰው እሚያወጡበት እድልአለመኖሩናያለአክስዮንገበያበቀጥተኛኢንቨስትመንትብቻእንዲሳተፉመፈለጉበተለይምበኤክስፖርትዘርፍንለማሳደግበሚያስችልመልኩበሚፈለገውደረጃየውጭባለሃብቶችንበማምጣትአልተቻለም ፡፡
        መንግስትበትላልቅየመሰረተልማትግንባታዎችመሳተፉመልካምቢሆንምእነኚህፕሮጀክቶችእንደመሆናቸውበረጅምግዜግንየኢኮኖሚውንመሪነትመያዝያለበትየግሉዘርፍነውፕሮጀክቶችየስራግዜውያቸውንሲጨርሱየሚጠናቀቁእንደመሆናቸውመጠንከፍተኛየመንግስትወጪንማውጣትብቻኢኮኖሚውንለመምራትአዳጋችሲሆንእንደዚሁምለእነኚህትላልቅፕሮጀክቶችየሚያስፈልገውንገንዘብለማሟላትሃገሪቱንእዳውስጥየመንግስትንእዳእያናረውየሚሄድእንደመሆኑኢኮኖሚውንለመምራትየግሉክፍለኢኮኖሚየበለጠሚናንመጫወትያለበትስርአትመዘርጋትአለበት ፡፡ትላልቅፕሮጀክቶችለኢትዮጲያአስፈላጊመሆኑየታወቀሲሆንኢኮኖሚውንበማነቃቃትበኩልከፍተኛሚናንእንዳለውማንምየሚረዳውነው ፡፡
በምእራቡአለምየኢኮኖሚመቀዛቀዝበሚኖርበትወቅትምጣኔሃብቱንለማነቃቃትመንግስትትላልቅፕሮጀክቶችንበመስራትበዚያውምኢኮኖሚውንበማነቃቃትየስራእድልንበመፍጠር፤ገንዘብእንዲሽከረከርናወዲውምከገቡነበትሪሴሽንለመውጣትየሚጠቀሙበትየኬኒዥያንምጣኔሃብትአዋቂዎችየሚመክሩትና በ1930ዎቹ በሩዝቬልትእንዲሁም በ2008 ዓ.ምበነበረውየአሜሪካንሪሰሽንበኦባማአስተዳደደርዘመንተግባራዊየተደረገነው ፡፡በትላልቅፕሮጀክቶችእድገትንማስደገፍየራሱየሆኑጠንካራጎኖችያሉትንያህልድክመትምአለውአንዱከላይእንደጠቀስኩትፕሮጀክቶቹየሚጠይቁትግዙፍፋይናንስማሰባሰብራሱንየቻለፈተናሲሆንበብድርቢገኝእንኳንጋብካልተደረገሃገርንበአጭርግዜውስጥግዙፍእዳውስጥሊከትየሚችልነው ፡፡በሌላበኩልደግሞፕሮጀክቶቹበትክክልከተጠናቀቁለረጅምግዜሃገርንሊጠቅሙየሚችሉመሂናቸውጠንካራጎናቸውነው ፡፡
በተለይምየዋጋግሽበትበሚንበርበትወቅትትላልቅፕሮጀክቶችከፍተኛወጪየሚወጣባቸውእንደመሆናቸውመጠንየዋጋግሽበትንየማባባስናየውጭምንዛሪእጥረትንበማባባስበኩልሚናሊኖራቸውይችላል ፡፡ትላልቅፕሮጀክቶችመንግስታትንበህዝብእንዲወደዱራሳቸውንየሚያሳዩበትእድልንየሚሰጥነው ፡፡ ነገርግንከትላልቅፕሮጀክቶችባሻገርግንምጣኔሃብታዊማሻሻያዎችንበማድረግየበለጠዘላቂእድገትንማፋጠንየሚቻልበትየፖሊሲእድልአለ ፡፡
ምንምእንኳንከወጪንግድገቢአስፈላጊውየዶላርገቢይገኛልተብሎቢታሰብምይህንማሳካትአልተቻለም ፡፡ ከወጪንግድየሚገኘው 3 ቢሊየንዶላርብቻሲሆንነገርግንየሃገሪቱየውጭምንዛሪፍላጎት 16 ቢሊየንዶላርመድረሱአሳሳቢሲሆንበዚህመሃከል ያለው የ13 ቢሊየንዶላርክፍተትንፍላጎትንለመሙላትየወጪንግዱብቻውንሊያሟላውእንዳልቻለመረዳትይቻላል ፡፡ከሌሎችሃገራትልምድእንደምንረዳውየውጭምንዛሪእጥረትለመቅረፍበወጪንግድብቻመተማመንበቂስላልሆነበተለያዩዘርፎችአስተማማኝናቀጥተኛናቋሚየሆነየውጪኢንቨስትመንትመሳብአስፈላጊነው፤ በእርግጥይህኢንቨስትመንትበኢንዱስትሪውዘርፍእንዲሆንናየወጪንግድንእሚያጠናክርመሆንይጠበቅበታል፤ ነገርግንበበቂሁኔታመሳብአለመቻሉየወጭንግዱንበሚፈለገውደረጃላለማሳደግእንቅፋትሆኗል ፡፡ 
ግሽበትንበተመለከተየዋጋውድነትንለመቆጣጠርናብሎምዋጋዎችንለመቀነስያለውበርካታአማራጮችያሉቢሆንምአይኤምኤፍባወጣው መግለጫየኢትየጰዮጲያየውጭእዳ ጫናወደከፍተኛደረጃመድረሱንናይህምመሰረታዊሸቀጦችንወደሃገርውስጥለማስገባት እንደ ስንዴ ፤ ስኳርና ዘይት የመሳሰሉትንለማቅረብአስቸጋሪሁኔታንእንደፈጠረ ተገልጸዋል፡፡ አይኤምኤፍ በበኩሉ ባወጣውመግለጫኢትዮጲያንናታንዛንያንበከባድየእዳጫናውስጥእየገቡእንዳሉአስጠንቅቋል ፡፡
የውጭምንዛሪእጥረትመፈጠርየዋጋግሽበትንበማባባስአሉታዊአስተዋፅኦንአድርጓል ፡፡ይህምየፖሊሲማሻሻያንማድረግአስፈላጊሆኖተግኝቷል ፡፡ነገር ግን በዚህዘርፍፖሊሲአውጪዎችምንያህልዝግጁ ናቸው የሚል አግባብነትያለው ጥያቄ ቢነሳ ተገቢ ነው ፡፡ በፋይናንስ ዘርፍ በተለይም ማሻሻያዎችን ደፈር ብሎ ማድረግ አስፈላጊሲሆንየፋይናንስዘርፉንለውጭባንኮችናየፋይናንስተቋማትበመጠኑከፈትማድረግ አንዱ አማራጭ መሆኑን በርካታ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች እየተናገሩ ይገኛሉ ፡፡ለውጭ ባንኮች ዘርፉ ዝም ተብሎ ባንዴ የሚከፈት ሳይሆን ቀስ በቀስ ለቀቅ እየተደገረገ የሚከፈት ነው ፡፡ ለምሳሌ ቻይና የውጭ ባንኮች ወደ ሃገሯ እንዲገቡ ስትፈቅድ በጀመሪያ ከሃገር ውስጥ ባንክ በጋር የጋራ ሽርክናን በመፍጠር እንጂ የውጭ ባንኩ ብቻውን ሊገባ አይችልም ፡፡ ቀስ በቀስ ግን ቻይና የውጭ ባንኮች ብቻቸውን ወደ ፋይናንስ ዘርፉ እንዲገቡ ፈቅደዋል ፤ በዚህም የምእራባውያንን ድጋፍ አግኝተውበታል ፡፡ በርግጥ የቻይና ሞዴል ሙሉ ለሙሉ ከኢትዮጲያ ጋር ተመሳሳይነውማለትአይደለም፡፡ ቻይናየፋይናንስዘርፍንበሰፊውመክፈትየጀመረችው የፕሬዝዳንት ትራምፕ ወደ ስልጣን ሲመጡ ከቻይና ጋር ያለውን የንግድ ጉድለት አስተካክላለሁ ስላሉ ኢኮኖሚዋን ዝግ አደረገች እንዳትባል ከፈት ማድረግጀምራለች ፤ነገርግንትራምፕበዚህሳይወሰኑበቻይናየአልሙኒየምናበብረትምርቶችላይማእቀብንጥያለሁብለዋል፡፡ነገርግንቻይናየቴሌኮምእናየፋይናንስዘርፏንክፍትማድረጓየዓለምየንገድድርጅትአነባል እንድትሆንና በንግድ እንድትበለፅግና ከፍተኛየውጭምንዛሬ በገቢን በማግኘት መልሳ ለአሜሪካ አበዳሪለመሆንአብቅቷታል ፡፡ ይህ እድል አሁን ቀጥሎ ተጠቃሚይሆናሉ፤ ተብለውየሚጠበቁትእንደኢትዮጲያያሉትየአፍሪካአገራት ናቸው ፡፡ከዚህ ለመረዳት የሚቻለው ስልታዊ በሆነ መንገድ ኢኮኖሚን ክፍት ማድረግ የበለጠ ተጠቃሚ እንደሚያደርግነው ፡፡በዚህ ዘርፍ ለዘብያለናአሁንካለውወቅታዊከሆነውእንቅቃሴአንጻርበተግባርየሚሰራንፖሊሲመከተልአማራጭመሆኑን ማስተዋልያስፈልጋል ፡፡


Sunday, April 29, 2018

eprdf , abey justice ethiopia

ፀሃፊው በስሜነህ ተረፈ
የፍትህ ስርአቱ ትኩረትን ይሻል
            መልካም አስተዳር ለማስፈን ዋነኛ መሳሪያ ከሆኑት ተቋማት መሃከል ፍርድ ቤቶች ዋነኞቹ ቢሆኑም ነገር ግን ህብረተሰቡ በሚጠበቅባቸው ደረጃ ላይ አለመሆናቸው የፍትህ አሰጣጡ ያለበትን ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ አድርሶታል ፤ ፍርድ ቤቶች ተገቢውን ፍትህ ለመስጠት ዝግጁ አለመሆናቸው በአሁኑ ሰአት በፍርድ ቤቶች አካባቢ የሚታየው የስነ ምግባር ውድቀት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ማንም ፍርድ ቤት የሚመላለስ ሰው በቀላሉ የሚያስተውለው ሆኗል ፡፡ በከተማችን በሚገኙት ፍርድ ቤቶች አካባቢ የመዝገቦች መብዛት ፤ የቀጠሮ መርዘምና መደጋገም እንዲሁም የአቅም ማነስና በአጭሩ መቅጨት የሚቻሉ ጉዳዮች አለአግባብ ማንዛዛትና በዜጎች ንብረት መበላሸትና ውድመት እንዲደርስ ማድረግ ፤ የውሳኔዎች ጥራት መጓደል ፤ በተራዘመ ቀጠሮ ንብረቶች በማይገባው ተከራካሪ እጅ ለረጅም አመታት ያለ ውሳኔ መቆየት ፤ አርዝሞ በመቅጠር ማቆየት አንደኛው ወገን ማግኘት የማይገባውን ጥቅም እንዲያገኝ ማድረግና ሌላውን ወገን ተጎጂ ማደርግ አድሎአዊ አሰራር፤ እንደዚሁም የስነ ስርአት ህጎቹ የሚያዙዋቸውን አንቀፆችን አለመጠቀም እና ነገሩን ማሳጠር ሲቻል ነገር ግን ችላ ብሎ በማለፍ ጉዳዩን የሚጓትት አካሄድን መከተል የሚታዩ ጉልህ ጉድለቶች ይሆናሉ
            በአሁኑ ወቅት አንድ ዳኛ በፈለገው ቀን እያስረዘመ ቀጠሮን የሚሰጥ ሲሆን ነገር ግን ያለውሳኔ ለሚያጓትተው ጉዳይ ምንም ተጠያቂነት የለበትም ፡፡ ጠ / ፍ ቤቱ የጉዳዮች አስተዳደር መመርያ ማለትም የመዝገቦች አቀጣጠር መመርያ ይወጣል ቢባልም ወጥቶ ስራ ላይ አልዋለም ፡፡ የፍርድ ቤት ውሳኔ መጓተት ከሃገር ኢኮኖሚ ላይ ውድመትን እያስከተለ ሲሆን ፤ በስር ፍርድ ቤት አመራሮች ዘንድ የሚስተዋለው የስነ ምግባር ችግር በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የበላይ ሃላፊዎች ዘንድ ግንዛቤው ጨርሶ አለመኖር ፤ እንደዚሁም ዳኞችን ከኋላ በስልክ ይታዘዛሉ የሚልም የባለጉዳዮች ጥርጣሬ ያለ ሲሆን በፍትህ ስርአቱ ላይ ከምንግዜውም የወረደ የህዝብ አመኔታ መኖሩ ግን ወዴት እየሄድን ነው ያሰኛል ፡፡ ለዜጎች ፍትህ ያሰፍናል ተብሎ የሚታመንበት ተቋም ዜጎች ፍትህን እንዳያገኙ ዋነኛ ባላጋራ ሆኖ መነሳቱ አሳሳቢ ነው ፡፡ በፍ / ቤቶች ለፍትህ ቆመዋል የሚባሉ ተቋማት እንደመሆናቸው የሚታየው የተበላሸ አሰራር በብዙዎች የአስፈጻሚ መቤቶች እምብዛም የተለመደ አይደለም ፤ ይህም በመንግስት ላይ የአመኔታ እንዲሸረሸርና ህብረተሰቡ የትም ሄጄ መብቴን በትክክለኛው መንገድ ማስከበር አልችም የሚለው አስተሳሰብ በተለይም በወጣቱ ዘንድ ተስፋ መቁረጥን ሲፈጥር ወደ አመፅና ግርግር አገሪቷን ጨምሯል ፡፡  
            ከህዝብ ቅሬታዎችን የመቀበልና መፍትሄ የመስጠት ስልጣን በአዋጅ የተሰጠው የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ቢሆንም ጉባኤው ከህዝብ ለሚቀርቡለት ጥያቄዎ በይፋ ምላሽን ሲሰጥ አይታይም ፤ የዳኝነት በደሎች ፤ አድልኦ የመሳሰሉት ባለጉዳዮች ሲያጋጥሟቸው ለጉባኤው ያቀርባሉ ቢባልም ጉባኤው በወር አንዴ ብቻ የሚሰበሰብ ሲሆን አባላቶቹም በርካታ በሌላ መ / ቤቶች ውስጥ ስራ ያላቸው ስለሆነ ዋነኛው ስራቸው አይደለም፡፡ በሃገሪቱ በሞላ የሚቀርቡለትን ጉዳዮችን የሚመለከተው ጉባኤው በወር አንዴ ብቻ መሰብሰቡ በቂ ነው ወይ ሊባል ይችላል ፡፡፡
            በተለይም በፍርድ ቤት ንብረትን ማስለቀቅ በጣም ከባድ ከመሆኑም በላይ ለኪራይ ሰብሳቢነት በርን የከፈተ ሲሆን የመንግስትን ትኩረት የሚሻበት ደረጃ ላይ ደርሷል፤ ያለቀውን ጉዳይ አስከ ሰበር ችሎት ድረስ ያስቀርባል በማለት በተደጋጋሚ አፈጻጸም በማገድ በተደጋጋሚ በማከራከር ጉዳዮችን በማርዘም በባለጉዳዮች ላይ ይሄ ሃገራችን ነው ውይ ብለው እስከሚጠራጠሩ ድረስ ግፍ እየተፈፀመ ይገኛል  ፡፡ የንግድ ቤቶች አከራዮች እዚህ ላይ ጠንቀቅ እንዲሉ ምክሬን እሰጣለሁ በአሁኑ ወቅት የንግድ ቤት ጉዳይ ወደ ፍርድ ቤት ከገባ ቀላል የአከራይ ተከራይ ጉዳይ ቢሆንም እንኳን አመታትን ሳይፈጁ በቀላሉ ቤቶቹ የማይለቀቁ ሲሆን የመዝገብ ቤት ፀሃፊዎች ጭምር መዝገቡንና ባለጉዳዩን እንዲለዩት የሚደረግ ሲሆን ከፍተኛ ጉቦ የሚረጭበት ክርክር እንደሆነ በጠበቆች ጭምር በይፋ ይነገራል ፤ በመንግስት ደጋፊዎች በሆኑ ዘንድ ሳይቀር የዚህ አይነት ክርክሮችን ለመርታት ደህና ገንዘብ እንደሚያስፈልግ በይፋ እየተነገረ ይገኛል ፡፡
            በአንድ ወቅት አንድ የህግ ባለሙያ በጋዜጣ ላይ ከሰጡት መግለጫ እንደሰማሁት የዳኞች ሹመት ግልፅ አለመሆንና በጣም ወጣቶች መሆን በራሱ ችግር እንዳለው ሲለግፁ ሁሉም ደካማ ናቸው ባይባልም ነገር ግን የእድሜ ገደብ ቢንስ ወደ 30 አመት ከፍ ቢል ከእድሜ ተሞክሮ የተሻለ ዳኝነት ለመስጠት የሚስችል ሲሆን ባለጉዳዮች ሊያፍሩባቸው የሚችሉ ግለ ጉዳዮች ለምሳሌ የባልና የሚስት የውስጥ ገመና አይነት ክርክሮችን ለመረዳት እድሜ ያበሰለው ሰው ይመረጣል ተብሎ ይታሰባል ፡፡ የትምህርት ዝግጅት ብቻ ሳይሆን የዳኝነት ስራ በባህሪው የእድሜ ተሞክሮ የሚፈልግ ስለሆነ ነው ፡፡  
            ከዚህ ጋር ተያይዞ የዳኞች ደሞዝና ጥቅማጥቅም በመንግስት ጭማሪ እንዲደረግና ይህንንም ለማድረግ የበጀት እጥረት እንዳለ የጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ዳኜ መላኩ በሚዲያ የገለፁ ሲሆን ጠቅላይ ፍ / ቤቱ የራሱ ቦታ እንደተሰጠው ተሰምቷል የቢሮ እጥረቱን የሚቀርፍለት ሲሆን የዚህ እነኚህ ጅምሮች የሚበረታቱ ናቸው ፡፡ ጠቅላዩ ፍርድ ቤቱ በኮምፒተር መረጃዎችን የመያዝ ፤ መዝገብ የመክፈትና ክፍያዎችን የመፈፀም በተመለከት ማሻሻሉ ፤ በበርካታ መስኮቶች ባለጉዳዮች ያለወረፋ ማስተናገድ መጀመሩ መልካም ቢሆንም  ነገር ግን አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎች አለመውጣታቸው በራሱ ችግርን እንደፈጠረ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሃላፊዎች በሚዲያ የተናገሩ ሲሆን አንድ ጉዳይ ወደ ይግባኝ ሲሄድ ያስቀርባል ወይስ አያስቀርብም የሚለው ግልፅ የሆነ መመሪያ አለመኖሩ በራሱ ችግርን እንደፈጠረ የስር ፍርድ ቤት በትክክል የፈረዳቸው ማለቅና መቆም ሲገባቸው ያስቀርባል ተብለው ውሳኔዎቹም ላይቀየሩ ነገር ግን የዜጎች ንብረት አፈጻጸም ታግዶ አለአግባብ እንደሚንከራተቱ ይታያል ፤ አንዳንዴ ደግሞ ሊያስቀርቡ የማይገቡ ሆነው ነገር ግን በአድላዊ አሰራር አፈጻጸማቸው ታግዶ ይቆይ ለሰበር ይቅረብ ተብለው ፣ ትክክለኛ የሆነው የስር ፍርድ ቤት ውሳኔዎች በግፍ ሲሻሩ ይስተዋላል ፤ ሌላ ግዜ ግልፅ ያልሆኑና የተምታቱ ውሳኔዎችን የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ሲሰጥ ይታያል ፡፡ ይሁንና የሰበር ችሎት የመጨረሻው ይግባኝ ሰሚ ፍ/ ቤት ነው እንጂ ህገ መንግስታዊ ፍ / ቤት አለመሆኑ የሚታወቅ ፤ ነገር ግን በተደጋጋሚ ሰበር ችሎት እንደ ህገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት ሆኖ ሲሰራም ይስተዋላል ፡፡ የፌ/ጠ/ ፍ/ ቤት ሰበር ችሎት ለስር ፍ / ቤት አስገዳጅ የሆኑ ሃያ በላይ ቅፆችን ያሳተመ ሲሆን ይህም የሚያሳየው በተለይም የፍትሃ ብሄር ህጉ ውስጥ በርካታ ግልፅ ያልሆኑ ነገሮች ስላሉ እነዛ ሰበር ችሎቱ አንዳንድ ግዜም እንደ ህግ አውጭ ፓርላማ ስራን እየሰራ ነው ማለት ይቻላል ነገር ግን ሰበር ችሎቱ በአንድ ወቅት የያዘውን ኣቋም በሌላ ግዜ መለወጥ መቻሉ ነው ከህግ አውጭው የሚለው ፤ ከዚህ ይልቅ ግን ሰበር አስገዳጅ የህግ ትርጉም የዚህን ያህል መዝገቦች መብዛታቸው በራሱ ህጉ መፈተሸና መሻሻል እንዳለበት አመላካች ነው ፤ ህጎቹ ግልፅ ቢሆኑ ኖሮ የዚህን ያህል የበዙ ጉዳዮች አስገዳጅ የህግ ትርጉም ባልተሰጠባቸው ነበረ ፡፡  
            ይህ ብቻ አይደለም ህግን የመተርጎም እንደ ህገ መንግስታዊ ፍ / ቤት ሆኖ ስልጣን የተሰጠው ለፌዴሬሽን ም/ ቤት መሆኑ በራሱ ለህግ አተረጓጎም ችግርን ፈጥሯል ፤ ፌ/ ም ቤት ራሱ የአስፈጻሚው የገዢው ፓርቲ አካል ሆኖ መልሶ ከፍ / ቤቶች በላይ ህግ ተርጓሚ መሆኑ ህገ መንግስታዊ ትርጉም ያስፈልጋቸዋል የሚባሉ ጉዳዮች ወደ ም/ቤቱ የሚሄዱ ሲሆን የህግ አውጭውን ፤ የአስፈጻሚውንና የህግ ተርጓሚ የመንግስት አካላት ስራን የሚያደበላልቅ ነው ፡፡ ከዚህም አልፎ በቅርቡ ስራውን የጀመረው የህገ መንግስታዊ አጣሪ ኮሚሽን የተባለው ተቋም ስራ መጀመሩ መልካም ሲሆን በርካታ የህግ ክፍተቶች ባሉት የፍትህ ስርአቱ ፍርደ ገምድል ውሳኔ ተወስኖባቸው አጣሪ ኮሚሽኑ ያስተካከላቸው እንዳሉ ይታወቃል ፤ ይሁንና ይህ ተቋም የበላይ ሃላፊዎቹ ፍርዱን የፈረደው ተቋም የጠ/ፍ / ቤት ሃላፊዎች መሆናቸው ራሱ ፍርድን የሰጠው ሰው መልሶ ቅሬታውን የሚያየው መሆኑ አሁንም የአጣሪ ኮሚሽኑን ነጻነቱንና ተጠያቂነት አጠያያቂ ያደርገዋል ፡፡ 
            ለመልካም አስተዳደር መጠናከር ዋነኛው የፍትህ ስርአቱን መፈተሸና የዳኝነት ስርአቱን በተደጋጋሚ ማሻሻል አስፈላጊ ቢሆንም በከፍተኛ የመንግስት አካላት ሳይቀር ተገቢውን ትኩረት አላገኘም ፡፡ አንዳንዶቹ ህጎች ከወጡ ረጅም አመታት ያለፋቸውና ለአሁኑ ዘመን እንዲያሰሩ በሚገባ መሻሻል የነበረባቸው ቢሆንም ሳይሻሻሉ ለበርካታ አስርት አመታት የዘለቁ እንዲሁም ከህገ መንግስቱ በላይ እድሜ ያላቸውና በስራ ላይ ካለው ህገ መንግስት ጭምር ጋር የሚጣረሱ ሆነው ሳለ ነገር አሁንም እየተሰራባቸው ነው ለምሳሌ ከ60 አመታት በፊት የወጣው የፍትሃ ብሄር ህጉ በርካታ ክፍተቶች ያሉበትና ጉዳዮች በቀላሉ እንዲቋጩ የሚያደርግ ካለመሆኑም በላይ ዜጎች በቀላሉ በፖሊስ ሊያልቁ የሚችሉና የሚታወቁ ነገሮች ላይ አመታት በይግባኝ እንዲጓተቱ የሚያደርግና ለዳኛው ከሚሰጠው ሰፊ ስልጣን አንጻር ለኪራይ ሰብሳቢነት በርን የከፈተ ነው ፡፡ የንግድ ህጉም ቢሆን የቆየ ሲሆንም እሱንም ለማሻሻል ስራ እየተሰራ እንደሆነ በጠቅላይ አቃቤ ህግ የተገለፀ ቢሆንም ተሻሽሎ አልወጣም፡፡ አሁን ሃገሪቱ ካለችበት ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት አንጻር ህጎች ከዘመኑ ጋር መሄድ የሚጠበቅባቸው ቢሆንም ነገር ይህ ሲሆን አይታይም ፡፡
            ፍትህ ስርአቱ የሚወስናቸው ውሳኔዎች በሃገሪቱ የፖለቲካ ጉዞ ላይ መልካምም ሆነ አሉታዊ ተፅእኖ ያለው ሲሆን ቀጥተኛ የፖለቲካ አስተዳደሩን ህልውና በበጎም ይሁን በመጥፎ ይወስናል ፡፡ በሃይለስላሴ ግዜ በ1953 ዓ.ም. ተሞክሮ በከሸፈው የጄኔራል መንግስቱ ንዋይ መፈንቅለ መንግስት ወቅት ጄኔራሉ ለምን መፈንቅለ መንግስት ሊያካሂዱ እንደተነሳሱ ፍ / ቤት ቀርበው በተናገሩት ንግግግር ላይ ህዝቡ በትክል ዳኝነትን እንደማያገኝ እስከ 20 እና 25 አመት ድረስ ፍርድ ቤት ሲመላለስ እንደሚኖር እንደዚሁም በንብረት፤ በመሬት ክርክሮች አስርት አመታትን በሚፈጅ የፍርድ ቤት ሙግት ቤተሰብ እንደሚፈራርስ፤ ልጆች እንደሚበታተኑ እንደዚሁም ለንብረቱ ሲባል በተከራካሪው ወገን ላይ እስከ መገደልና ንብረቱን በህግ ማስመለስ በሚያቅተው ወቅት በሰውየው ህይወት ጭምር አደጋ እንደሚጋረጥ ፤ ይህ ሁሉ ሲሆን መቁዋጫ በሌለው የአመታት ሙግት ህዝቡ ሲሰቃይ ማየታቸውንና ንጉሰ ነገስቱም ለማሻሻል ጥረት አለማድረጋቸውን ነገር ግን ህብረተሰቡ ለህግ በነበረው አክብሮት ግን ለአመታት ይመላለስ እንደነበረ ተናግረዋል ፡፡ የዙፋን ችሎት ተብሎ ዛሬ እንዳለው የሰበር ችሎት የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ችሎቱ ላይ ይቀመጡ የነበሩት ራሳቸው ንጉሰ ነገስቱ ስለነበሩ እርሳቸው ካለባቸው የመንግስት ስራ ጫና የተነሳ ጉዳዩ ዙፋን ችሎት ደረጃ ለመድረስ አመታትን ይፈጅ እንደነበረ መገመት ይቻላል፤ እንደዚሁም ንጉሰ ነገስቱ አስፈጻሚው አካል ሆነው መልሰው ህግ ተርጓሚ ዳኛ መሆናቸው ራሱ የህግ ጥያቄን ሊያስነሳ ይችላል ፡፡ የፍትህ በወቅቱ አለመስፈን የቤተሰብ ብሎም የህብረተሰቡ ሰላም እንደሚያናጋ አሁን በቅርቡ በሃገራችን ያየናቸው አስፈሪ የህዝብ ተወቃውሞ እንቅስቃሴዎች አስረጂዎች ናቸው ፡፡     
            በየትም ሃገር እንደሚደረገው ሁሉ አንድ የፍትህ ስርአት ውስጡ ችግሮች ካሉበት መሻሻል እንዳለበት የታወቀ ሲሆን መንግስታት የህዝብን ጥያቄዎችንና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮችን ለመመለስ በፍትህ ስርአታቸው ላይ ትኩረትን በማድረግ በየጊዜው አዳዲስ ህጎችን በማውጣ ህጎቻቸውን በተደጋጋሚ ሲያሻሽሉ የምንሰማ ቢሆንም በሃራችን ግን አንድ ህግ አላሰራ ማለቱና መሻሻል እንደሚያስፈልገው እየታወቀ ሳይሻሻል ለረጅም ጊዜ እንዲሰራበት በማድረግ ብዙ ችግርን ከፈጠረ በሁዋላ ወደ ማሻሻል ሲገባ ይስተዋላል ፡፡ አንድ መንግስት ስራው አስተዳደር ብቻ ሳይሆን ጥናት እያደረገ ነባሮቹን ማሻሻልና አዲስ ህጎችን ማውጣት ነው በተለይም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋነኛው ስራው ህጎቹን ማውጣት ለህግ ተርጓሚው አሻሚ ያልሆኑ ህጎችን መደንገግ ነው ፡፡ ጭራሽ ህችን ካለማውጣት ደግሞ አንድ ህግ ወጥቶ ተሰርቶበት በስራ ሂደት ያለው ድከመት ታይቶ ማሻሻል የበለጠ ተመራጭ ነው ፡፡ እኛ ግን ህግን ለማውጣትም ሆነ ለማሻሻል የምንፈራ እንመስላልን ፤ ምናልባት በመንግስት በኩል እነኚህ ነጻነትን የሚገድቡ ህጎች በቀደሙት መንግስታት ዘመን የወጡ ስለሆነ ነገር ግን ባሻሽላቸው ስልጣኔን የተወሰነው ይቀንስብኛል የሚል ስጋት ሊኖረው ይችላል ብለን ብናስብ እንኩዋን ፤ አሁን ባለው በሃራችን ተጨባጭ ሁኔታ ለመንግስት ስጋት የሚሆነው የመልካም አስተዳር አለመስፈን ስለሆነ የበለጠ ዋጋን እንደሚያስከፍል መረዳት ይቻላል ፡፡ እንደውም መንግስት አሁን ካለው አሳሳቢ ከሆነው የሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ በመነሳት ህዝቡ ፈጣን ምላሽንና መሻሻልን የሚጠብቅ በመሆኑ  የህግ ክፍተት ያለባቸውን ህግጋት በባትሪ  ብርሃን እየፈለገ ማሻሻል ያለበት ወሳኝ ወቅት ላይ እንገኛለን ፡፡
            ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ ክፍተት ያለባቸውን ህጎች እንደሚያሻሽሉ ፤ እንደዚሁም በተደጋጋሚ የህዝብ ቅሬታ የሚቀርብባቸውን የመንግስት መስሪያ ቤት ሃላፊዎችን እንደ የአመራር ለውጥ እንደሚያደርጉ መግለጻቸው የሚታወስ ሲሆን ፍርድ ቤቶች ዋነኛ የህዝብ ቅሬታ ማእከል ከሆኑ ቆየት ብሏል ፤ እንደዚሁም ብሄራዊ ባንክ ቅሬታ የሚቀርብበት ቢሆንም እነኚህ ሁለት ወሳኝ ተቋማት በጠቅላይ ሚ/ሩ የመጀመሪያ ሹመት የአመራር ለውጥ ሳይደረግባቸው ቀርተዋል፡፡
            አንድ ሰሞን ዋነኛ የህግ ክፍተት ከሚታይባቸው ዘርፎች አንዱ የሆነው የአከራይ ተከራይ ፤ የሪል ስቴትና የቤቶች ግዢና መግዛትን የሚመለከት ህግ ይወጣል ቢባልም ሊወጣ ጫፍ ደርሶ ሲያበቃ በማይታወቅ ምክንያት ህጉ ሳይወጣ ቀርቷል ፡፡ መንግስት ለዜጎች ለአመታት ደክመው የሰሯቸውን ቤቶች ንብረት ለድርድር የማይቀርብ የህግ ከለላና ጥበቃ ማድረግ አለበት ፡፡ አሁን በስራ ላይ ያለው የፍትሃ ብሄር ህግ ይህንን ለማድረግ የሚያስችል ካለመሆኑም በላይ አንድ አይነት አለመግባባት ቢፈጠር የዜጎች ውል የመዋዋል መብትንና ከውል የሚመነጭ መብታቸውን ለማስከበር ፤ እንደዚሁም ግዴታዎችን ለማስፈጸም አስቸጋሪና የተንዛዛ የአመታት የፍርድ ቤት ምልልስን የሚፈጥር ነው ፡፡ ለምሳሌ አንድ ሰው ኮንዶሚኒየም ቤት ቢገዛና ከሻጩ ጋር አለመግባባት ቢፈጠር ነገሩን ለማስተካከል ወደ ህግ ክርክር ከሄደ ውሳኔ ለማግኘት አመታትን የሚወስድ ነው ፡፡ ይህ አዋጅ ለዚህ አይነት ጉዳዮች ፍቱን መድሃኒት ሊሆን የሚችል የነበረ ሲሆን መዘግየቱ ግን ተገቢ አለመሆኑን መረዳት ይቻላል ፤ ይህን በመፍራት ብዙዎች ከመግዛትና መሸጥ ሲታቀቡ ታይቷል ፡፡  በነባሩ የፍትሃ ብሄር ህግ መሰረት አንድ ሰው ተከራይ ሆኖ የሰው ቤት ገብቶ ነገር ግን ካርታና ሰነድ ለውጦ የቤት ባለቤት የሚሆንበት ሰፊ የህግ ክፍተት ያለ ሲሆን እንደዚሁም የሪል ስቴት ኩባንያዎች ቤቶችን ለማስራት ከደንበኞቻቸው ገንዘብን ከሰበሰቡ በሁዋላ አንዳንዶቹ እጅግ ዘግይተው ቤቱን ሰርተው የሚያስረክቡ ሲሆን አንዳንዶቹ ደግሞ ጭራሽ ገንዘቡን በማበባከን ቤት ገዢዎችን በነጻ እንዲወጡ ያደረጉ እንዳሉ በሚዲያ የምንሰማው ጉዳይ ነው ፡፡ በነባሩ የፍትሃ ብሄር ህግ ሪል እስቴት የሚባለው ቃሉ ራሱ የማይታወቅ ሲሆን በአንድ የሪል ስቴት ቤት ገዢና ሻጭ መሃከል አለመግባባት ቢፈጠር በተለይ ቤት ሰርቼ አስረክባለሁ ብሎ ገንዘብ የተከፈለው አካል ተጠያቂ የሚሆንበት የህግ አሰራርም ሆነ የህግ ማእቀፍ ወይም መመሪያም ሆነ አዋጅ የለም ፡፡ በአንድ የሪል ስቴት ኩባንያና በደንበኞቹ መሃከል በተፈጠረ አለመግባባት ላይ አንዱ ደንበኛ ወደ ፍርድ ቤት መሄድ የለብንም ሲል ተሰምቷል ይህም ሪል እስቴት ግልፅ የሆነ አዋጅ ስለሌውና በፍትህ ስርአቱ ላይ አመኔታ ባለመኖሩ ንብረቱ በአፈጻጸም ታግዶ በይግባኝ ለአስር አመታት ሊቀጥል ስለሚችል ባለው ፍራቻ ነው ፤እነዚህ ከብዙ በጥቂቱ ያሉ የህግ ክፍተቶች ናቸው ፡፡

            ነገር ግን ለዚህ ሁሊ መፍትሄ ሊሆን ይችል የነበረው የሪል ስቴት አዋጅን ማውጣት ቢሆንም አዋጁ እንደገና እንዲስተካከል በሚል ሳይወጣ ቀርቷል ፡፡ የቀድሞው ጠቅላይ ሚ/ር መልካም አስተዳርን ለማስፈን ጥረት አድርገው የነበረ ቢሆንም ነገር ግን በፍትህ ስርአቱ ላይ ትኩረትን አለማድረጋቸው ሳይሳካላቸው እንዲቀር ምክንያት ሆኗል ፡፡ ከዚህ ቀደም በአቶ ለማ መገርሳ የተመራው ኦህዴድ በኦሮሚያ ክልል የፍትህ ስርአቱን መልሶ ያዋቀረ ሲሆን ይህም በፌደራል ቢደገም መልካም ነው ማለት ይቻላል ፡፡ የአሁኑ አዲሱ ጠቅላይ ሚ/ ር የህግ ክፍተቶችን በመድፍን ወደ ስራ በመግባት እንደዚሁም መቼም ቢሆን ከፍትህ ስርአቱ ላይ አይናቸውን መንቀል የለባቸውም ፤ ለቀድሞው ጠ / ሚር አስተዳደር አለመሳካትና የህዝብ ቅሬታ ምንጮች በመሆን ፍ / ቤቶች ዋነኛ አሉታዊ አውዳሚ ሚናን መጫወታቸው የአደባባይ ሚስጥር ነው ፡፡

የፍህ ስርአቱ ሲፈተሽ justice & legal system ethiooia

ፀሃፊው በስሜነህ ተረፈ
የፍትህ ስርአቱ ትኩረትን ይሻል
            መልካም አስተዳር ለማስፈን ዋነኛ መሳሪያ ከሆኑት ተቋማት መሃከል ፍርድ ቤቶች ዋነኞቹ ቢሆኑም ነገር ግን ህብረተሰቡ በሚጠበቅባቸው ደረጃ ላይ አለመሆናቸው የፍትህ አሰጣጡ ያለበትን ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ አድርሶታል ፤ ፍርድ ቤቶች ተገቢውን ፍትህ ለመስጠት ዝግጁ አለመሆናቸው በአሁኑ ሰአት በፍርድ ቤቶች አካባቢ የሚታየው የስነ ምግባር ውድቀት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ማንም ፍርድ ቤት የሚመላለስ ሰው በቀላሉ የሚያስተውለው ሆኗል ፡፡ በከተማችን በሚገኙት ፍርድ ቤቶች አካባቢ የመዝገቦች መብዛት ፤ የቀጠሮ መርዘምና መደጋገም እንዲሁም የአቅም ማነስና በአጭሩ መቅጨት የሚቻሉ ጉዳዮች አለአግባብ ማንዛዛትና በዜጎች ንብረት መበላሸትና ውድመት እንዲደርስ ማድረግ ፤ የውሳኔዎች ጥራት መጓደል ፤ በተራዘመ ቀጠሮ ንብረቶች በማይገባው ተከራካሪ እጅ ለረጅም አመታት ያለ ውሳኔ መቆየት ፤ አርዝሞ በመቅጠር ማቆየት አንደኛው ወገን ማግኘት የማይገባውን ጥቅም እንዲያገኝ ማድረግና ሌላውን ወገን ተጎጂ ማደርግ አድሎአዊ አሰራር፤ እንደዚሁም የስነ ስርአት ህጎቹ የሚያዙዋቸውን አንቀፆችን አለመጠቀም እና ነገሩን ማሳጠር ሲቻል ነገር ግን ችላ ብሎ በማለፍ ጉዳዩን የሚጓትት አካሄድን መከተል የሚታዩ ጉልህ ጉድለቶች ይሆናሉ
            በአሁኑ ወቅት አንድ ዳኛ በፈለገው ቀን እያስረዘመ ቀጠሮን የሚሰጥ ሲሆን ነገር ግን ያለውሳኔ ለሚያጓትተው ጉዳይ ምንም ተጠያቂነት የለበትም ፡፡ ጠ / ፍ ቤቱ የጉዳዮች አስተዳደር መመርያ ማለትም የመዝገቦች አቀጣጠር መመርያ ይወጣል ቢባልም ወጥቶ ስራ ላይ አልዋለም ፡፡ የፍርድ ቤት ውሳኔ መጓተት ከሃገር ኢኮኖሚ ላይ ውድመትን እያስከተለ ሲሆን ፤ በስር ፍርድ ቤት አመራሮች ዘንድ የሚስተዋለው የስነ ምግባር ችግር በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የበላይ ሃላፊዎች ዘንድ ግንዛቤው ጨርሶ አለመኖር ፤ እንደዚሁም ዳኞችን ከኋላ በስልክ ይታዘዛሉ የሚልም የባለጉዳዮች ጥርጣሬ ያለ ሲሆን በፍትህ ስርአቱ ላይ ከምንግዜውም የወረደ የህዝብ አመኔታ መኖሩ ግን ወዴት እየሄድን ነው ያሰኛል ፡፡ ለዜጎች ፍትህ ያሰፍናል ተብሎ የሚታመንበት ተቋም ዜጎች ፍትህን እንዳያገኙ ዋነኛ ባላጋራ ሆኖ መነሳቱ አሳሳቢ ነው ፡፡ በፍ / ቤቶች ለፍትህ ቆመዋል የሚባሉ ተቋማት እንደመሆናቸው የሚታየው የተበላሸ አሰራር በብዙዎች የአስፈጻሚ መቤቶች እምብዛም የተለመደ አይደለም ፤ ይህም በመንግስት ላይ የአመኔታ እንዲሸረሸርና ህብረተሰቡ የትም ሄጄ መብቴን በትክክለኛው መንገድ ማስከበር አልችም የሚለው አስተሳሰብ በተለይም በወጣቱ ዘንድ ተስፋ መቁረጥን ሲፈጥር ወደ አመፅና ግርግር አገሪቷን ጨምሯል ፡፡  
            ከህዝብ ቅሬታዎችን የመቀበልና መፍትሄ የመስጠት ስልጣን በአዋጅ የተሰጠው የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ቢሆንም ጉባኤው ከህዝብ ለሚቀርቡለት ጥያቄዎ በይፋ ምላሽን ሲሰጥ አይታይም ፤ የዳኝነት በደሎች ፤ አድልኦ የመሳሰሉት ባለጉዳዮች ሲያጋጥሟቸው ለጉባኤው ያቀርባሉ ቢባልም ጉባኤው በወር አንዴ ብቻ የሚሰበሰብ ሲሆን አባላቶቹም በርካታ በሌላ መ / ቤቶች ውስጥ ስራ ያላቸው ስለሆነ ዋነኛው ስራቸው አይደለም፡፡ በሃገሪቱ በሞላ የሚቀርቡለትን ጉዳዮችን የሚመለከተው ጉባኤው በወር አንዴ ብቻ መሰብሰቡ በቂ ነው ወይ ሊባል ይችላል ፡፡፡
            በተለይም በፍርድ ቤት ንብረትን ማስለቀቅ በጣም ከባድ ከመሆኑም በላይ ለኪራይ ሰብሳቢነት በርን የከፈተ ሲሆን የመንግስትን ትኩረት የሚሻበት ደረጃ ላይ ደርሷል፤ ያለቀውን ጉዳይ አስከ ሰበር ችሎት ድረስ ያስቀርባል በማለት በተደጋጋሚ አፈጻጸም በማገድ በተደጋጋሚ በማከራከር ጉዳዮችን በማርዘም በባለጉዳዮች ላይ ይሄ ሃገራችን ነው ውይ ብለው እስከሚጠራጠሩ ድረስ ግፍ እየተፈፀመ ይገኛል  ፡፡ የንግድ ቤቶች አከራዮች እዚህ ላይ ጠንቀቅ እንዲሉ ምክሬን እሰጣለሁ በአሁኑ ወቅት የንግድ ቤት ጉዳይ ወደ ፍርድ ቤት ከገባ ቀላል የአከራይ ተከራይ ጉዳይ ቢሆንም እንኳን አመታትን ሳይፈጁ በቀላሉ ቤቶቹ የማይለቀቁ ሲሆን የመዝገብ ቤት ፀሃፊዎች ጭምር መዝገቡንና ባለጉዳዩን እንዲለዩት የሚደረግ ሲሆን ከፍተኛ ጉቦ የሚረጭበት ክርክር እንደሆነ በጠበቆች ጭምር በይፋ ይነገራል ፤ በመንግስት ደጋፊዎች በሆኑ ዘንድ ሳይቀር የዚህ አይነት ክርክሮችን ለመርታት ደህና ገንዘብ እንደሚያስፈልግ በይፋ እየተነገረ ይገኛል ፡፡
            በአንድ ወቅት አንድ የህግ ባለሙያ በጋዜጣ ላይ ከሰጡት መግለጫ እንደሰማሁት የዳኞች ሹመት ግልፅ አለመሆንና በጣም ወጣቶች መሆን በራሱ ችግር እንዳለው ሲለግፁ ሁሉም ደካማ ናቸው ባይባልም ነገር ግን የእድሜ ገደብ ቢንስ ወደ 30 አመት ከፍ ቢል ከእድሜ ተሞክሮ የተሻለ ዳኝነት ለመስጠት የሚስችል ሲሆን ባለጉዳዮች ሊያፍሩባቸው የሚችሉ ግለ ጉዳዮች ለምሳሌ የባልና የሚስት የውስጥ ገመና አይነት ክርክሮችን ለመረዳት እድሜ ያበሰለው ሰው ይመረጣል ተብሎ ይታሰባል ፡፡ የትምህርት ዝግጅት ብቻ ሳይሆን የዳኝነት ስራ በባህሪው የእድሜ ተሞክሮ የሚፈልግ ስለሆነ ነው ፡፡  
            ከዚህ ጋር ተያይዞ የዳኞች ደሞዝና ጥቅማጥቅም በመንግስት ጭማሪ እንዲደረግና ይህንንም ለማድረግ የበጀት እጥረት እንዳለ የጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ዳኜ መላኩ በሚዲያ የገለፁ ሲሆን ጠቅላይ ፍ / ቤቱ የራሱ ቦታ እንደተሰጠው ተሰምቷል የቢሮ እጥረቱን የሚቀርፍለት ሲሆን የዚህ እነኚህ ጅምሮች የሚበረታቱ ናቸው ፡፡ ጠቅላዩ ፍርድ ቤቱ በኮምፒተር መረጃዎችን የመያዝ ፤ መዝገብ የመክፈትና ክፍያዎችን የመፈፀም በተመለከት ማሻሻሉ ፤ በበርካታ መስኮቶች ባለጉዳዮች ያለወረፋ ማስተናገድ መጀመሩ መልካም ቢሆንም  ነገር ግን አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎች አለመውጣታቸው በራሱ ችግርን እንደፈጠረ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሃላፊዎች በሚዲያ የተናገሩ ሲሆን አንድ ጉዳይ ወደ ይግባኝ ሲሄድ ያስቀርባል ወይስ አያስቀርብም የሚለው ግልፅ የሆነ መመሪያ አለመኖሩ በራሱ ችግርን እንደፈጠረ የስር ፍርድ ቤት በትክክል የፈረዳቸው ማለቅና መቆም ሲገባቸው ያስቀርባል ተብለው ውሳኔዎቹም ላይቀየሩ ነገር ግን የዜጎች ንብረት አፈጻጸም ታግዶ አለአግባብ እንደሚንከራተቱ ይታያል ፤ አንዳንዴ ደግሞ ሊያስቀርቡ የማይገቡ ሆነው ነገር ግን በአድላዊ አሰራር አፈጻጸማቸው ታግዶ ይቆይ ለሰበር ይቅረብ ተብለው ፣ ትክክለኛ የሆነው የስር ፍርድ ቤት ውሳኔዎች በግፍ ሲሻሩ ይስተዋላል ፤ ሌላ ግዜ ግልፅ ያልሆኑና የተምታቱ ውሳኔዎችን የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ሲሰጥ ይታያል ፡፡ ይሁንና የሰበር ችሎት የመጨረሻው ይግባኝ ሰሚ ፍ/ ቤት ነው እንጂ ህገ መንግስታዊ ፍ / ቤት አለመሆኑ የሚታወቅ ፤ ነገር ግን በተደጋጋሚ ሰበር ችሎት እንደ ህገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት ሆኖ ሲሰራም ይስተዋላል ፡፡ የፌ/ጠ/ ፍ/ ቤት ሰበር ችሎት ለስር ፍ / ቤት አስገዳጅ የሆኑ ሃያ በላይ ቅፆችን ያሳተመ ሲሆን ይህም የሚያሳየው በተለይም የፍትሃ ብሄር ህጉ ውስጥ በርካታ ግልፅ ያልሆኑ ነገሮች ስላሉ እነዛ ሰበር ችሎቱ አንዳንድ ግዜም እንደ ህግ አውጭ ፓርላማ ስራን እየሰራ ነው ማለት ይቻላል ነገር ግን ሰበር ችሎቱ በአንድ ወቅት የያዘውን ኣቋም በሌላ ግዜ መለወጥ መቻሉ ነው ከህግ አውጭው የሚለው ፤ ከዚህ ይልቅ ግን ሰበር አስገዳጅ የህግ ትርጉም የዚህን ያህል መዝገቦች መብዛታቸው በራሱ ህጉ መፈተሸና መሻሻል እንዳለበት አመላካች ነው ፤ ህጎቹ ግልፅ ቢሆኑ ኖሮ የዚህን ያህል የበዙ ጉዳዮች አስገዳጅ የህግ ትርጉም ባልተሰጠባቸው ነበረ ፡፡  
            ይህ ብቻ አይደለም ህግን የመተርጎም እንደ ህገ መንግስታዊ ፍ / ቤት ሆኖ ስልጣን የተሰጠው ለፌዴሬሽን ም/ ቤት መሆኑ በራሱ ለህግ አተረጓጎም ችግርን ፈጥሯል ፤ ፌ/ ም ቤት ራሱ የአስፈጻሚው የገዢው ፓርቲ አካል ሆኖ መልሶ ከፍ / ቤቶች በላይ ህግ ተርጓሚ መሆኑ ህገ መንግስታዊ ትርጉም ያስፈልጋቸዋል የሚባሉ ጉዳዮች ወደ ም/ቤቱ የሚሄዱ ሲሆን የህግ አውጭውን ፤ የአስፈጻሚውንና የህግ ተርጓሚ የመንግስት አካላት ስራን የሚያደበላልቅ ነው ፡፡ ከዚህም አልፎ በቅርቡ ስራውን የጀመረው የህገ መንግስታዊ አጣሪ ኮሚሽን የተባለው ተቋም ስራ መጀመሩ መልካም ሲሆን በርካታ የህግ ክፍተቶች ባሉት የፍትህ ስርአቱ ፍርደ ገምድል ውሳኔ ተወስኖባቸው አጣሪ ኮሚሽኑ ያስተካከላቸው እንዳሉ ይታወቃል ፤ ይሁንና ይህ ተቋም የበላይ ሃላፊዎቹ ፍርዱን የፈረደው ተቋም የጠ/ፍ / ቤት ሃላፊዎች መሆናቸው ራሱ ፍርድን የሰጠው ሰው መልሶ ቅሬታውን የሚያየው መሆኑ አሁንም የአጣሪ ኮሚሽኑን ነጻነቱንና ተጠያቂነት አጠያያቂ ያደርገዋል ፡፡ 
            ለመልካም አስተዳደር መጠናከር ዋነኛው የፍትህ ስርአቱን መፈተሸና የዳኝነት ስርአቱን በተደጋጋሚ ማሻሻል አስፈላጊ ቢሆንም በከፍተኛ የመንግስት አካላት ሳይቀር ተገቢውን ትኩረት አላገኘም ፡፡ አንዳንዶቹ ህጎች ከወጡ ረጅም አመታት ያለፋቸውና ለአሁኑ ዘመን እንዲያሰሩ በሚገባ መሻሻል የነበረባቸው ቢሆንም ሳይሻሻሉ ለበርካታ አስርት አመታት የዘለቁ እንዲሁም ከህገ መንግስቱ በላይ እድሜ ያላቸውና በስራ ላይ ካለው ህገ መንግስት ጭምር ጋር የሚጣረሱ ሆነው ሳለ ነገር አሁንም እየተሰራባቸው ነው ለምሳሌ ከ60 አመታት በፊት የወጣው የፍትሃ ብሄር ህጉ በርካታ ክፍተቶች ያሉበትና ጉዳዮች በቀላሉ እንዲቋጩ የሚያደርግ ካለመሆኑም በላይ ዜጎች በቀላሉ በፖሊስ ሊያልቁ የሚችሉና የሚታወቁ ነገሮች ላይ አመታት በይግባኝ እንዲጓተቱ የሚያደርግና ለዳኛው ከሚሰጠው ሰፊ ስልጣን አንጻር ለኪራይ ሰብሳቢነት በርን የከፈተ ነው ፡፡ የንግድ ህጉም ቢሆን የቆየ ሲሆንም እሱንም ለማሻሻል ስራ እየተሰራ እንደሆነ በጠቅላይ አቃቤ ህግ የተገለፀ ቢሆንም ተሻሽሎ አልወጣም፡፡ አሁን ሃገሪቱ ካለችበት ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት አንጻር ህጎች ከዘመኑ ጋር መሄድ የሚጠበቅባቸው ቢሆንም ነገር ይህ ሲሆን አይታይም ፡፡
            ፍትህ ስርአቱ የሚወስናቸው ውሳኔዎች በሃገሪቱ የፖለቲካ ጉዞ ላይ መልካምም ሆነ አሉታዊ ተፅእኖ ያለው ሲሆን ቀጥተኛ የፖለቲካ አስተዳደሩን ህልውና በበጎም ይሁን በመጥፎ ይወስናል ፡፡ በሃይለስላሴ ግዜ በ1953 ዓ.ም. ተሞክሮ በከሸፈው የጄኔራል መንግስቱ ንዋይ መፈንቅለ መንግስት ወቅት ጄኔራሉ ለምን መፈንቅለ መንግስት ሊያካሂዱ እንደተነሳሱ ፍ / ቤት ቀርበው በተናገሩት ንግግግር ላይ ህዝቡ በትክል ዳኝነትን እንደማያገኝ እስከ 20 እና 25 አመት ድረስ ፍርድ ቤት ሲመላለስ እንደሚኖር እንደዚሁም በንብረት፤ በመሬት ክርክሮች አስርት አመታትን በሚፈጅ የፍርድ ቤት ሙግት ቤተሰብ እንደሚፈራርስ፤ ልጆች እንደሚበታተኑ እንደዚሁም ለንብረቱ ሲባል በተከራካሪው ወገን ላይ እስከ መገደልና ንብረቱን በህግ ማስመለስ በሚያቅተው ወቅት በሰውየው ህይወት ጭምር አደጋ እንደሚጋረጥ ፤ ይህ ሁሉ ሲሆን መቁዋጫ በሌለው የአመታት ሙግት ህዝቡ ሲሰቃይ ማየታቸውንና ንጉሰ ነገስቱም ለማሻሻል ጥረት አለማድረጋቸውን ነገር ግን ህብረተሰቡ ለህግ በነበረው አክብሮት ግን ለአመታት ይመላለስ እንደነበረ ተናግረዋል ፡፡ የዙፋን ችሎት ተብሎ ዛሬ እንዳለው የሰበር ችሎት የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ችሎቱ ላይ ይቀመጡ የነበሩት ራሳቸው ንጉሰ ነገስቱ ስለነበሩ እርሳቸው ካለባቸው የመንግስት ስራ ጫና የተነሳ ጉዳዩ ዙፋን ችሎት ደረጃ ለመድረስ አመታትን ይፈጅ እንደነበረ መገመት ይቻላል፤ እንደዚሁም ንጉሰ ነገስቱ አስፈጻሚው አካል ሆነው መልሰው ህግ ተርጓሚ ዳኛ መሆናቸው ራሱ የህግ ጥያቄን ሊያስነሳ ይችላል ፡፡ የፍትህ በወቅቱ አለመስፈን የቤተሰብ ብሎም የህብረተሰቡ ሰላም እንደሚያናጋ አሁን በቅርቡ በሃገራችን ያየናቸው አስፈሪ የህዝብ ተወቃውሞ እንቅስቃሴዎች አስረጂዎች ናቸው ፡፡     
            በየትም ሃገር እንደሚደረገው ሁሉ አንድ የፍትህ ስርአት ውስጡ ችግሮች ካሉበት መሻሻል እንዳለበት የታወቀ ሲሆን መንግስታት የህዝብን ጥያቄዎችንና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮችን ለመመለስ በፍትህ ስርአታቸው ላይ ትኩረትን በማድረግ በየጊዜው አዳዲስ ህጎችን በማውጣ ህጎቻቸውን በተደጋጋሚ ሲያሻሽሉ የምንሰማ ቢሆንም በሃራችን ግን አንድ ህግ አላሰራ ማለቱና መሻሻል እንደሚያስፈልገው እየታወቀ ሳይሻሻል ለረጅም ጊዜ እንዲሰራበት በማድረግ ብዙ ችግርን ከፈጠረ በሁዋላ ወደ ማሻሻል ሲገባ ይስተዋላል ፡፡ አንድ መንግስት ስራው አስተዳደር ብቻ ሳይሆን ጥናት እያደረገ ነባሮቹን ማሻሻልና አዲስ ህጎችን ማውጣት ነው በተለይም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋነኛው ስራው ህጎቹን ማውጣት ለህግ ተርጓሚው አሻሚ ያልሆኑ ህጎችን መደንገግ ነው ፡፡ ጭራሽ ህችን ካለማውጣት ደግሞ አንድ ህግ ወጥቶ ተሰርቶበት በስራ ሂደት ያለው ድከመት ታይቶ ማሻሻል የበለጠ ተመራጭ ነው ፡፡ እኛ ግን ህግን ለማውጣትም ሆነ ለማሻሻል የምንፈራ እንመስላልን ፤ ምናልባት በመንግስት በኩል እነኚህ ነጻነትን የሚገድቡ ህጎች በቀደሙት መንግስታት ዘመን የወጡ ስለሆነ ነገር ግን ባሻሽላቸው ስልጣኔን የተወሰነው ይቀንስብኛል የሚል ስጋት ሊኖረው ይችላል ብለን ብናስብ እንኩዋን ፤ አሁን ባለው በሃራችን ተጨባጭ ሁኔታ ለመንግስት ስጋት የሚሆነው የመልካም አስተዳር አለመስፈን ስለሆነ የበለጠ ዋጋን እንደሚያስከፍል መረዳት ይቻላል ፡፡ እንደውም መንግስት አሁን ካለው አሳሳቢ ከሆነው የሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ በመነሳት ህዝቡ ፈጣን ምላሽንና መሻሻልን የሚጠብቅ በመሆኑ  የህግ ክፍተት ያለባቸውን ህግጋት በባትሪ  ብርሃን እየፈለገ ማሻሻል ያለበት ወሳኝ ወቅት ላይ እንገኛለን ፡፡
            ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ ክፍተት ያለባቸውን ህጎች እንደሚያሻሽሉ ፤ እንደዚሁም በተደጋጋሚ የህዝብ ቅሬታ የሚቀርብባቸውን የመንግስት መስሪያ ቤት ሃላፊዎችን እንደ የአመራር ለውጥ እንደሚያደርጉ መግለጻቸው የሚታወስ ሲሆን ፍርድ ቤቶች ዋነኛ የህዝብ ቅሬታ ማእከል ከሆኑ ቆየት ብሏል ፤ እንደዚሁም ብሄራዊ ባንክ ቅሬታ የሚቀርብበት ቢሆንም እነኚህ ሁለት ወሳኝ ተቋማት በጠቅላይ ሚ/ሩ የመጀመሪያ ሹመት የአመራር ለውጥ ሳይደረግባቸው ቀርተዋል፡፡
            አንድ ሰሞን ዋነኛ የህግ ክፍተት ከሚታይባቸው ዘርፎች አንዱ የሆነው የአከራይ ተከራይ ፤ የሪል ስቴትና የቤቶች ግዢና መግዛትን የሚመለከት ህግ ይወጣል ቢባልም ሊወጣ ጫፍ ደርሶ ሲያበቃ በማይታወቅ ምክንያት ህጉ ሳይወጣ ቀርቷል ፡፡ መንግስት ለዜጎች ለአመታት ደክመው የሰሯቸውን ቤቶች ንብረት ለድርድር የማይቀርብ የህግ ከለላና ጥበቃ ማድረግ አለበት ፡፡ አሁን በስራ ላይ ያለው የፍትሃ ብሄር ህግ ይህንን ለማድረግ የሚያስችል ካለመሆኑም በላይ አንድ አይነት አለመግባባት ቢፈጠር የዜጎች ውል የመዋዋል መብትንና ከውል የሚመነጭ መብታቸውን ለማስከበር ፤ እንደዚሁም ግዴታዎችን ለማስፈጸም አስቸጋሪና የተንዛዛ የአመታት የፍርድ ቤት ምልልስን የሚፈጥር ነው ፡፡ ለምሳሌ አንድ ሰው ኮንዶሚኒየም ቤት ቢገዛና ከሻጩ ጋር አለመግባባት ቢፈጠር ነገሩን ለማስተካከል ወደ ህግ ክርክር ከሄደ ውሳኔ ለማግኘት አመታትን የሚወስድ ነው ፡፡ ይህ አዋጅ ለዚህ አይነት ጉዳዮች ፍቱን መድሃኒት ሊሆን የሚችል የነበረ ሲሆን መዘግየቱ ግን ተገቢ አለመሆኑን መረዳት ይቻላል ፤ ይህን በመፍራት ብዙዎች ከመግዛትና መሸጥ ሲታቀቡ ታይቷል ፡፡  በነባሩ የፍትሃ ብሄር ህግ መሰረት አንድ ሰው ተከራይ ሆኖ የሰው ቤት ገብቶ ነገር ግን ካርታና ሰነድ ለውጦ የቤት ባለቤት የሚሆንበት ሰፊ የህግ ክፍተት ያለ ሲሆን እንደዚሁም የሪል ስቴት ኩባንያዎች ቤቶችን ለማስራት ከደንበኞቻቸው ገንዘብን ከሰበሰቡ በሁዋላ አንዳንዶቹ እጅግ ዘግይተው ቤቱን ሰርተው የሚያስረክቡ ሲሆን አንዳንዶቹ ደግሞ ጭራሽ ገንዘቡን በማበባከን ቤት ገዢዎችን በነጻ እንዲወጡ ያደረጉ እንዳሉ በሚዲያ የምንሰማው ጉዳይ ነው ፡፡ በነባሩ የፍትሃ ብሄር ህግ ሪል እስቴት የሚባለው ቃሉ ራሱ የማይታወቅ ሲሆን በአንድ የሪል ስቴት ቤት ገዢና ሻጭ መሃከል አለመግባባት ቢፈጠር በተለይ ቤት ሰርቼ አስረክባለሁ ብሎ ገንዘብ የተከፈለው አካል ተጠያቂ የሚሆንበት የህግ አሰራርም ሆነ የህግ ማእቀፍ ወይም መመሪያም ሆነ አዋጅ የለም ፡፡ በአንድ የሪል ስቴት ኩባንያና በደንበኞቹ መሃከል በተፈጠረ አለመግባባት ላይ አንዱ ደንበኛ ወደ ፍርድ ቤት መሄድ የለብንም ሲል ተሰምቷል ይህም ሪል እስቴት ግልፅ የሆነ አዋጅ ስለሌውና በፍትህ ስርአቱ ላይ አመኔታ ባለመኖሩ ንብረቱ በአፈጻጸም ታግዶ በይግባኝ ለአስር አመታት ሊቀጥል ስለሚችል ባለው ፍራቻ ነው ፤እነዚህ ከብዙ በጥቂቱ ያሉ የህግ ክፍተቶች ናቸው ፡፡

            ነገር ግን ለዚህ ሁሊ መፍትሄ ሊሆን ይችል የነበረው የሪል ስቴት አዋጅን ማውጣት ቢሆንም አዋጁ እንደገና እንዲስተካከል በሚል ሳይወጣ ቀርቷል ፡፡ የቀድሞው ጠቅላይ ሚ/ር መልካም አስተዳርን ለማስፈን ጥረት አድርገው የነበረ ቢሆንም ነገር ግን በፍትህ ስርአቱ ላይ ትኩረትን አለማድረጋቸው ሳይሳካላቸው እንዲቀር ምክንያት ሆኗል ፡፡ ከዚህ ቀደም በአቶ ለማ መገርሳ የተመራው ኦህዴድ በኦሮሚያ ክልል የፍትህ ስርአቱን መልሶ ያዋቀረ ሲሆን ይህም በፌደራል ቢደገም መልካም ነው ማለት ይቻላል ፡፡ የአሁኑ አዲሱ ጠቅላይ ሚ/ ር የህግ ክፍተቶችን በመድፍን ወደ ስራ በመግባት እንደዚሁም መቼም ቢሆን ከፍትህ ስርአቱ ላይ አይናቸውን መንቀል የለባቸውም ፤ ለቀድሞው ጠ / ሚር አስተዳደር አለመሳካትና የህዝብ ቅሬታ ምንጮች በመሆን ፍ / ቤቶች ዋነኛ አሉታዊ አውዳሚ ሚናን መጫወታቸው የአደባባይ ሚስጥር ነው ፡፡

የፈፍተትሀህ ሰስረርአተቱ ሰሲፈተሸሸ

ፀሃፊው በስሜነህ ተረፈ
የፍትህ ስርአቱ ትኩረትን ይሻል
            መልካም አስተዳር ለማስፈን ዋነኛ መሳሪያ ከሆኑት ተቋማት መሃከል ፍርድ ቤቶች ዋነኞቹ ቢሆኑም ነገር ግን ህብረተሰቡ በሚጠበቅባቸው ደረጃ ላይ አለመሆናቸው የፍትህ አሰጣጡ ያለበትን ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ አድርሶታል ፤ ፍርድ ቤቶች ተገቢውን ፍትህ ለመስጠት ዝግጁ አለመሆናቸው በአሁኑ ሰአት በፍርድ ቤቶች አካባቢ የሚታየው የስነ ምግባር ውድቀት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ማንም ፍርድ ቤት የሚመላለስ ሰው በቀላሉ የሚያስተውለው ሆኗል ፡፡ በከተማችን በሚገኙት ፍርድ ቤቶች አካባቢ የመዝገቦች መብዛት ፤ የቀጠሮ መርዘምና መደጋገም እንዲሁም የአቅም ማነስና በአጭሩ መቅጨት የሚቻሉ ጉዳዮች አለአግባብ ማንዛዛትና በዜጎች ንብረት መበላሸትና ውድመት እንዲደርስ ማድረግ ፤ የውሳኔዎች ጥራት መጓደል ፤ በተራዘመ ቀጠሮ ንብረቶች በማይገባው ተከራካሪ እጅ ለረጅም አመታት ያለ ውሳኔ መቆየት ፤ አርዝሞ በመቅጠር ማቆየት አንደኛው ወገን ማግኘት የማይገባውን ጥቅም እንዲያገኝ ማድረግና ሌላውን ወገን ተጎጂ ማደርግ አድሎአዊ አሰራር፤ እንደዚሁም የስነ ስርአት ህጎቹ የሚያዙዋቸውን አንቀፆችን አለመጠቀም እና ነገሩን ማሳጠር ሲቻል ነገር ግን ችላ ብሎ በማለፍ ጉዳዩን የሚጓትት አካሄድን መከተል የሚታዩ ጉልህ ጉድለቶች ይሆናሉ
            በአሁኑ ወቅት አንድ ዳኛ በፈለገው ቀን እያስረዘመ ቀጠሮን የሚሰጥ ሲሆን ነገር ግን ያለውሳኔ ለሚያጓትተው ጉዳይ ምንም ተጠያቂነት የለበትም ፡፡ ጠ / ፍ ቤቱ የጉዳዮች አስተዳደር መመርያ ማለትም የመዝገቦች አቀጣጠር መመርያ ይወጣል ቢባልም ወጥቶ ስራ ላይ አልዋለም ፡፡ የፍርድ ቤት ውሳኔ መጓተት ከሃገር ኢኮኖሚ ላይ ውድመትን እያስከተለ ሲሆን ፤ በስር ፍርድ ቤት አመራሮች ዘንድ የሚስተዋለው የስነ ምግባር ችግር በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የበላይ ሃላፊዎች ዘንድ ግንዛቤው ጨርሶ አለመኖር ፤ እንደዚሁም ዳኞችን ከኋላ በስልክ ይታዘዛሉ የሚልም የባለጉዳዮች ጥርጣሬ ያለ ሲሆን በፍትህ ስርአቱ ላይ ከምንግዜውም የወረደ የህዝብ አመኔታ መኖሩ ግን ወዴት እየሄድን ነው ያሰኛል ፡፡ ለዜጎች ፍትህ ያሰፍናል ተብሎ የሚታመንበት ተቋም ዜጎች ፍትህን እንዳያገኙ ዋነኛ ባላጋራ ሆኖ መነሳቱ አሳሳቢ ነው ፡፡ በፍ / ቤቶች ለፍትህ ቆመዋል የሚባሉ ተቋማት እንደመሆናቸው የሚታየው የተበላሸ አሰራር በብዙዎች የአስፈጻሚ መቤቶች እምብዛም የተለመደ አይደለም ፤ ይህም በመንግስት ላይ የአመኔታ እንዲሸረሸርና ህብረተሰቡ የትም ሄጄ መብቴን በትክክለኛው መንገድ ማስከበር አልችም የሚለው አስተሳሰብ በተለይም በወጣቱ ዘንድ ተስፋ መቁረጥን ሲፈጥር ወደ አመፅና ግርግር አገሪቷን ጨምሯል ፡፡  
            ከህዝብ ቅሬታዎችን የመቀበልና መፍትሄ የመስጠት ስልጣን በአዋጅ የተሰጠው የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ቢሆንም ጉባኤው ከህዝብ ለሚቀርቡለት ጥያቄዎ በይፋ ምላሽን ሲሰጥ አይታይም ፤ የዳኝነት በደሎች ፤ አድልኦ የመሳሰሉት ባለጉዳዮች ሲያጋጥሟቸው ለጉባኤው ያቀርባሉ ቢባልም ጉባኤው በወር አንዴ ብቻ የሚሰበሰብ ሲሆን አባላቶቹም በርካታ በሌላ መ / ቤቶች ውስጥ ስራ ያላቸው ስለሆነ ዋነኛው ስራቸው አይደለም፡፡ በሃገሪቱ በሞላ የሚቀርቡለትን ጉዳዮችን የሚመለከተው ጉባኤው በወር አንዴ ብቻ መሰብሰቡ በቂ ነው ወይ ሊባል ይችላል ፡፡፡
            በተለይም በፍርድ ቤት ንብረትን ማስለቀቅ በጣም ከባድ ከመሆኑም በላይ ለኪራይ ሰብሳቢነት በርን የከፈተ ሲሆን የመንግስትን ትኩረት የሚሻበት ደረጃ ላይ ደርሷል፤ ያለቀውን ጉዳይ አስከ ሰበር ችሎት ድረስ ያስቀርባል በማለት በተደጋጋሚ አፈጻጸም በማገድ በተደጋጋሚ በማከራከር ጉዳዮችን በማርዘም በባለጉዳዮች ላይ ይሄ ሃገራችን ነው ውይ ብለው እስከሚጠራጠሩ ድረስ ግፍ እየተፈፀመ ይገኛል  ፡፡ የንግድ ቤቶች አከራዮች እዚህ ላይ ጠንቀቅ እንዲሉ ምክሬን እሰጣለሁ በአሁኑ ወቅት የንግድ ቤት ጉዳይ ወደ ፍርድ ቤት ከገባ ቀላል የአከራይ ተከራይ ጉዳይ ቢሆንም እንኳን አመታትን ሳይፈጁ በቀላሉ ቤቶቹ የማይለቀቁ ሲሆን የመዝገብ ቤት ፀሃፊዎች ጭምር መዝገቡንና ባለጉዳዩን እንዲለዩት የሚደረግ ሲሆን ከፍተኛ ጉቦ የሚረጭበት ክርክር እንደሆነ በጠበቆች ጭምር በይፋ ይነገራል ፤ በመንግስት ደጋፊዎች በሆኑ ዘንድ ሳይቀር የዚህ አይነት ክርክሮችን ለመርታት ደህና ገንዘብ እንደሚያስፈልግ በይፋ እየተነገረ ይገኛል ፡፡
            በአንድ ወቅት አንድ የህግ ባለሙያ በጋዜጣ ላይ ከሰጡት መግለጫ እንደሰማሁት የዳኞች ሹመት ግልፅ አለመሆንና በጣም ወጣቶች መሆን በራሱ ችግር እንዳለው ሲለግፁ ሁሉም ደካማ ናቸው ባይባልም ነገር ግን የእድሜ ገደብ ቢንስ ወደ 30 አመት ከፍ ቢል ከእድሜ ተሞክሮ የተሻለ ዳኝነት ለመስጠት የሚስችል ሲሆን ባለጉዳዮች ሊያፍሩባቸው የሚችሉ ግለ ጉዳዮች ለምሳሌ የባልና የሚስት የውስጥ ገመና አይነት ክርክሮችን ለመረዳት እድሜ ያበሰለው ሰው ይመረጣል ተብሎ ይታሰባል ፡፡ የትምህርት ዝግጅት ብቻ ሳይሆን የዳኝነት ስራ በባህሪው የእድሜ ተሞክሮ የሚፈልግ ስለሆነ ነው ፡፡  
            ከዚህ ጋር ተያይዞ የዳኞች ደሞዝና ጥቅማጥቅም በመንግስት ጭማሪ እንዲደረግና ይህንንም ለማድረግ የበጀት እጥረት እንዳለ የጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ዳኜ መላኩ በሚዲያ የገለፁ ሲሆን ጠቅላይ ፍ / ቤቱ የራሱ ቦታ እንደተሰጠው ተሰምቷል የቢሮ እጥረቱን የሚቀርፍለት ሲሆን የዚህ እነኚህ ጅምሮች የሚበረታቱ ናቸው ፡፡ ጠቅላዩ ፍርድ ቤቱ በኮምፒተር መረጃዎችን የመያዝ ፤ መዝገብ የመክፈትና ክፍያዎችን የመፈፀም በተመለከት ማሻሻሉ ፤ በበርካታ መስኮቶች ባለጉዳዮች ያለወረፋ ማስተናገድ መጀመሩ መልካም ቢሆንም  ነገር ግን አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎች አለመውጣታቸው በራሱ ችግርን እንደፈጠረ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሃላፊዎች በሚዲያ የተናገሩ ሲሆን አንድ ጉዳይ ወደ ይግባኝ ሲሄድ ያስቀርባል ወይስ አያስቀርብም የሚለው ግልፅ የሆነ መመሪያ አለመኖሩ በራሱ ችግርን እንደፈጠረ የስር ፍርድ ቤት በትክክል የፈረዳቸው ማለቅና መቆም ሲገባቸው ያስቀርባል ተብለው ውሳኔዎቹም ላይቀየሩ ነገር ግን የዜጎች ንብረት አፈጻጸም ታግዶ አለአግባብ እንደሚንከራተቱ ይታያል ፤ አንዳንዴ ደግሞ ሊያስቀርቡ የማይገቡ ሆነው ነገር ግን በአድላዊ አሰራር አፈጻጸማቸው ታግዶ ይቆይ ለሰበር ይቅረብ ተብለው ፣ ትክክለኛ የሆነው የስር ፍርድ ቤት ውሳኔዎች በግፍ ሲሻሩ ይስተዋላል ፤ ሌላ ግዜ ግልፅ ያልሆኑና የተምታቱ ውሳኔዎችን የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ሲሰጥ ይታያል ፡፡ ይሁንና የሰበር ችሎት የመጨረሻው ይግባኝ ሰሚ ፍ/ ቤት ነው እንጂ ህገ መንግስታዊ ፍ / ቤት አለመሆኑ የሚታወቅ ፤ ነገር ግን በተደጋጋሚ ሰበር ችሎት እንደ ህገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት ሆኖ ሲሰራም ይስተዋላል ፡፡ የፌ/ጠ/ ፍ/ ቤት ሰበር ችሎት ለስር ፍ / ቤት አስገዳጅ የሆኑ ሃያ በላይ ቅፆችን ያሳተመ ሲሆን ይህም የሚያሳየው በተለይም የፍትሃ ብሄር ህጉ ውስጥ በርካታ ግልፅ ያልሆኑ ነገሮች ስላሉ እነዛ ሰበር ችሎቱ አንዳንድ ግዜም እንደ ህግ አውጭ ፓርላማ ስራን እየሰራ ነው ማለት ይቻላል ነገር ግን ሰበር ችሎቱ በአንድ ወቅት የያዘውን ኣቋም በሌላ ግዜ መለወጥ መቻሉ ነው ከህግ አውጭው የሚለው ፤ ከዚህ ይልቅ ግን ሰበር አስገዳጅ የህግ ትርጉም የዚህን ያህል መዝገቦች መብዛታቸው በራሱ ህጉ መፈተሸና መሻሻል እንዳለበት አመላካች ነው ፤ ህጎቹ ግልፅ ቢሆኑ ኖሮ የዚህን ያህል የበዙ ጉዳዮች አስገዳጅ የህግ ትርጉም ባልተሰጠባቸው ነበረ ፡፡  
            ይህ ብቻ አይደለም ህግን የመተርጎም እንደ ህገ መንግስታዊ ፍ / ቤት ሆኖ ስልጣን የተሰጠው ለፌዴሬሽን ም/ ቤት መሆኑ በራሱ ለህግ አተረጓጎም ችግርን ፈጥሯል ፤ ፌ/ ም ቤት ራሱ የአስፈጻሚው የገዢው ፓርቲ አካል ሆኖ መልሶ ከፍ / ቤቶች በላይ ህግ ተርጓሚ መሆኑ ህገ መንግስታዊ ትርጉም ያስፈልጋቸዋል የሚባሉ ጉዳዮች ወደ ም/ቤቱ የሚሄዱ ሲሆን የህግ አውጭውን ፤ የአስፈጻሚውንና የህግ ተርጓሚ የመንግስት አካላት ስራን የሚያደበላልቅ ነው ፡፡ ከዚህም አልፎ በቅርቡ ስራውን የጀመረው የህገ መንግስታዊ አጣሪ ኮሚሽን የተባለው ተቋም ስራ መጀመሩ መልካም ሲሆን በርካታ የህግ ክፍተቶች ባሉት የፍትህ ስርአቱ ፍርደ ገምድል ውሳኔ ተወስኖባቸው አጣሪ ኮሚሽኑ ያስተካከላቸው እንዳሉ ይታወቃል ፤ ይሁንና ይህ ተቋም የበላይ ሃላፊዎቹ ፍርዱን የፈረደው ተቋም የጠ/ፍ / ቤት ሃላፊዎች መሆናቸው ራሱ ፍርድን የሰጠው ሰው መልሶ ቅሬታውን የሚያየው መሆኑ አሁንም የአጣሪ ኮሚሽኑን ነጻነቱንና ተጠያቂነት አጠያያቂ ያደርገዋል ፡፡ 
            ለመልካም አስተዳደር መጠናከር ዋነኛው የፍትህ ስርአቱን መፈተሸና የዳኝነት ስርአቱን በተደጋጋሚ ማሻሻል አስፈላጊ ቢሆንም በከፍተኛ የመንግስት አካላት ሳይቀር ተገቢውን ትኩረት አላገኘም ፡፡ አንዳንዶቹ ህጎች ከወጡ ረጅም አመታት ያለፋቸውና ለአሁኑ ዘመን እንዲያሰሩ በሚገባ መሻሻል የነበረባቸው ቢሆንም ሳይሻሻሉ ለበርካታ አስርት አመታት የዘለቁ እንዲሁም ከህገ መንግስቱ በላይ እድሜ ያላቸውና በስራ ላይ ካለው ህገ መንግስት ጭምር ጋር የሚጣረሱ ሆነው ሳለ ነገር አሁንም እየተሰራባቸው ነው ለምሳሌ ከ60 አመታት በፊት የወጣው የፍትሃ ብሄር ህጉ በርካታ ክፍተቶች ያሉበትና ጉዳዮች በቀላሉ እንዲቋጩ የሚያደርግ ካለመሆኑም በላይ ዜጎች በቀላሉ በፖሊስ ሊያልቁ የሚችሉና የሚታወቁ ነገሮች ላይ አመታት በይግባኝ እንዲጓተቱ የሚያደርግና ለዳኛው ከሚሰጠው ሰፊ ስልጣን አንጻር ለኪራይ ሰብሳቢነት በርን የከፈተ ነው ፡፡ የንግድ ህጉም ቢሆን የቆየ ሲሆንም እሱንም ለማሻሻል ስራ እየተሰራ እንደሆነ በጠቅላይ አቃቤ ህግ የተገለፀ ቢሆንም ተሻሽሎ አልወጣም፡፡ አሁን ሃገሪቱ ካለችበት ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት አንጻር ህጎች ከዘመኑ ጋር መሄድ የሚጠበቅባቸው ቢሆንም ነገር ይህ ሲሆን አይታይም ፡፡
            ፍትህ ስርአቱ የሚወስናቸው ውሳኔዎች በሃገሪቱ የፖለቲካ ጉዞ ላይ መልካምም ሆነ አሉታዊ ተፅእኖ ያለው ሲሆን ቀጥተኛ የፖለቲካ አስተዳደሩን ህልውና በበጎም ይሁን በመጥፎ ይወስናል ፡፡ በሃይለስላሴ ግዜ በ1953 ዓ.ም. ተሞክሮ በከሸፈው የጄኔራል መንግስቱ ንዋይ መፈንቅለ መንግስት ወቅት ጄኔራሉ ለምን መፈንቅለ መንግስት ሊያካሂዱ እንደተነሳሱ ፍ / ቤት ቀርበው በተናገሩት ንግግግር ላይ ህዝቡ በትክል ዳኝነትን እንደማያገኝ እስከ 20 እና 25 አመት ድረስ ፍርድ ቤት ሲመላለስ እንደሚኖር እንደዚሁም በንብረት፤ በመሬት ክርክሮች አስርት አመታትን በሚፈጅ የፍርድ ቤት ሙግት ቤተሰብ እንደሚፈራርስ፤ ልጆች እንደሚበታተኑ እንደዚሁም ለንብረቱ ሲባል በተከራካሪው ወገን ላይ እስከ መገደልና ንብረቱን በህግ ማስመለስ በሚያቅተው ወቅት በሰውየው ህይወት ጭምር አደጋ እንደሚጋረጥ ፤ ይህ ሁሉ ሲሆን መቁዋጫ በሌለው የአመታት ሙግት ህዝቡ ሲሰቃይ ማየታቸውንና ንጉሰ ነገስቱም ለማሻሻል ጥረት አለማድረጋቸውን ነገር ግን ህብረተሰቡ ለህግ በነበረው አክብሮት ግን ለአመታት ይመላለስ እንደነበረ ተናግረዋል ፡፡ የዙፋን ችሎት ተብሎ ዛሬ እንዳለው የሰበር ችሎት የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ችሎቱ ላይ ይቀመጡ የነበሩት ራሳቸው ንጉሰ ነገስቱ ስለነበሩ እርሳቸው ካለባቸው የመንግስት ስራ ጫና የተነሳ ጉዳዩ ዙፋን ችሎት ደረጃ ለመድረስ አመታትን ይፈጅ እንደነበረ መገመት ይቻላል፤ እንደዚሁም ንጉሰ ነገስቱ አስፈጻሚው አካል ሆነው መልሰው ህግ ተርጓሚ ዳኛ መሆናቸው ራሱ የህግ ጥያቄን ሊያስነሳ ይችላል ፡፡ የፍትህ በወቅቱ አለመስፈን የቤተሰብ ብሎም የህብረተሰቡ ሰላም እንደሚያናጋ አሁን በቅርቡ በሃገራችን ያየናቸው አስፈሪ የህዝብ ተወቃውሞ እንቅስቃሴዎች አስረጂዎች ናቸው ፡፡     
            በየትም ሃገር እንደሚደረገው ሁሉ አንድ የፍትህ ስርአት ውስጡ ችግሮች ካሉበት መሻሻል እንዳለበት የታወቀ ሲሆን መንግስታት የህዝብን ጥያቄዎችንና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮችን ለመመለስ በፍትህ ስርአታቸው ላይ ትኩረትን በማድረግ በየጊዜው አዳዲስ ህጎችን በማውጣ ህጎቻቸውን በተደጋጋሚ ሲያሻሽሉ የምንሰማ ቢሆንም በሃራችን ግን አንድ ህግ አላሰራ ማለቱና መሻሻል እንደሚያስፈልገው እየታወቀ ሳይሻሻል ለረጅም ጊዜ እንዲሰራበት በማድረግ ብዙ ችግርን ከፈጠረ በሁዋላ ወደ ማሻሻል ሲገባ ይስተዋላል ፡፡ አንድ መንግስት ስራው አስተዳደር ብቻ ሳይሆን ጥናት እያደረገ ነባሮቹን ማሻሻልና አዲስ ህጎችን ማውጣት ነው በተለይም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋነኛው ስራው ህጎቹን ማውጣት ለህግ ተርጓሚው አሻሚ ያልሆኑ ህጎችን መደንገግ ነው ፡፡ ጭራሽ ህችን ካለማውጣት ደግሞ አንድ ህግ ወጥቶ ተሰርቶበት በስራ ሂደት ያለው ድከመት ታይቶ ማሻሻል የበለጠ ተመራጭ ነው ፡፡ እኛ ግን ህግን ለማውጣትም ሆነ ለማሻሻል የምንፈራ እንመስላልን ፤ ምናልባት በመንግስት በኩል እነኚህ ነጻነትን የሚገድቡ ህጎች በቀደሙት መንግስታት ዘመን የወጡ ስለሆነ ነገር ግን ባሻሽላቸው ስልጣኔን የተወሰነው ይቀንስብኛል የሚል ስጋት ሊኖረው ይችላል ብለን ብናስብ እንኩዋን ፤ አሁን ባለው በሃራችን ተጨባጭ ሁኔታ ለመንግስት ስጋት የሚሆነው የመልካም አስተዳር አለመስፈን ስለሆነ የበለጠ ዋጋን እንደሚያስከፍል መረዳት ይቻላል ፡፡ እንደውም መንግስት አሁን ካለው አሳሳቢ ከሆነው የሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ በመነሳት ህዝቡ ፈጣን ምላሽንና መሻሻልን የሚጠብቅ በመሆኑ  የህግ ክፍተት ያለባቸውን ህግጋት በባትሪ  ብርሃን እየፈለገ ማሻሻል ያለበት ወሳኝ ወቅት ላይ እንገኛለን ፡፡
            ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ ክፍተት ያለባቸውን ህጎች እንደሚያሻሽሉ ፤ እንደዚሁም በተደጋጋሚ የህዝብ ቅሬታ የሚቀርብባቸውን የመንግስት መስሪያ ቤት ሃላፊዎችን እንደ የአመራር ለውጥ እንደሚያደርጉ መግለጻቸው የሚታወስ ሲሆን ፍርድ ቤቶች ዋነኛ የህዝብ ቅሬታ ማእከል ከሆኑ ቆየት ብሏል ፤ እንደዚሁም ብሄራዊ ባንክ ቅሬታ የሚቀርብበት ቢሆንም እነኚህ ሁለት ወሳኝ ተቋማት በጠቅላይ ሚ/ሩ የመጀመሪያ ሹመት የአመራር ለውጥ ሳይደረግባቸው ቀርተዋል፡፡
            አንድ ሰሞን ዋነኛ የህግ ክፍተት ከሚታይባቸው ዘርፎች አንዱ የሆነው የአከራይ ተከራይ ፤ የሪል ስቴትና የቤቶች ግዢና መግዛትን የሚመለከት ህግ ይወጣል ቢባልም ሊወጣ ጫፍ ደርሶ ሲያበቃ በማይታወቅ ምክንያት ህጉ ሳይወጣ ቀርቷል ፡፡ መንግስት ለዜጎች ለአመታት ደክመው የሰሯቸውን ቤቶች ንብረት ለድርድር የማይቀርብ የህግ ከለላና ጥበቃ ማድረግ አለበት ፡፡ አሁን በስራ ላይ ያለው የፍትሃ ብሄር ህግ ይህንን ለማድረግ የሚያስችል ካለመሆኑም በላይ አንድ አይነት አለመግባባት ቢፈጠር የዜጎች ውል የመዋዋል መብትንና ከውል የሚመነጭ መብታቸውን ለማስከበር ፤ እንደዚሁም ግዴታዎችን ለማስፈጸም አስቸጋሪና የተንዛዛ የአመታት የፍርድ ቤት ምልልስን የሚፈጥር ነው ፡፡ ለምሳሌ አንድ ሰው ኮንዶሚኒየም ቤት ቢገዛና ከሻጩ ጋር አለመግባባት ቢፈጠር ነገሩን ለማስተካከል ወደ ህግ ክርክር ከሄደ ውሳኔ ለማግኘት አመታትን የሚወስድ ነው ፡፡ ይህ አዋጅ ለዚህ አይነት ጉዳዮች ፍቱን መድሃኒት ሊሆን የሚችል የነበረ ሲሆን መዘግየቱ ግን ተገቢ አለመሆኑን መረዳት ይቻላል ፤ ይህን በመፍራት ብዙዎች ከመግዛትና መሸጥ ሲታቀቡ ታይቷል ፡፡  በነባሩ የፍትሃ ብሄር ህግ መሰረት አንድ ሰው ተከራይ ሆኖ የሰው ቤት ገብቶ ነገር ግን ካርታና ሰነድ ለውጦ የቤት ባለቤት የሚሆንበት ሰፊ የህግ ክፍተት ያለ ሲሆን እንደዚሁም የሪል ስቴት ኩባንያዎች ቤቶችን ለማስራት ከደንበኞቻቸው ገንዘብን ከሰበሰቡ በሁዋላ አንዳንዶቹ እጅግ ዘግይተው ቤቱን ሰርተው የሚያስረክቡ ሲሆን አንዳንዶቹ ደግሞ ጭራሽ ገንዘቡን በማበባከን ቤት ገዢዎችን በነጻ እንዲወጡ ያደረጉ እንዳሉ በሚዲያ የምንሰማው ጉዳይ ነው ፡፡ በነባሩ የፍትሃ ብሄር ህግ ሪል እስቴት የሚባለው ቃሉ ራሱ የማይታወቅ ሲሆን በአንድ የሪል ስቴት ቤት ገዢና ሻጭ መሃከል አለመግባባት ቢፈጠር በተለይ ቤት ሰርቼ አስረክባለሁ ብሎ ገንዘብ የተከፈለው አካል ተጠያቂ የሚሆንበት የህግ አሰራርም ሆነ የህግ ማእቀፍ ወይም መመሪያም ሆነ አዋጅ የለም ፡፡ በአንድ የሪል ስቴት ኩባንያና በደንበኞቹ መሃከል በተፈጠረ አለመግባባት ላይ አንዱ ደንበኛ ወደ ፍርድ ቤት መሄድ የለብንም ሲል ተሰምቷል ይህም ሪል እስቴት ግልፅ የሆነ አዋጅ ስለሌውና በፍትህ ስርአቱ ላይ አመኔታ ባለመኖሩ ንብረቱ በአፈጻጸም ታግዶ በይግባኝ ለአስር አመታት ሊቀጥል ስለሚችል ባለው ፍራቻ ነው ፤እነዚህ ከብዙ በጥቂቱ ያሉ የህግ ክፍተቶች ናቸው ፡፡

            ነገር ግን ለዚህ ሁሊ መፍትሄ ሊሆን ይችል የነበረው የሪል ስቴት አዋጅን ማውጣት ቢሆንም አዋጁ እንደገና እንዲስተካከል በሚል ሳይወጣ ቀርቷል ፡፡ የቀድሞው ጠቅላይ ሚ/ር መልካም አስተዳርን ለማስፈን ጥረት አድርገው የነበረ ቢሆንም ነገር ግን በፍትህ ስርአቱ ላይ ትኩረትን አለማድረጋቸው ሳይሳካላቸው እንዲቀር ምክንያት ሆኗል ፡፡ ከዚህ ቀደም በአቶ ለማ መገርሳ የተመራው ኦህዴድ በኦሮሚያ ክልል የፍትህ ስርአቱን መልሶ ያዋቀረ ሲሆን ይህም በፌደራል ቢደገም መልካም ነው ማለት ይቻላል ፡፡ የአሁኑ አዲሱ ጠቅላይ ሚ/ ር የህግ ክፍተቶችን በመድፍን ወደ ስራ በመግባት እንደዚሁም መቼም ቢሆን ከፍትህ ስርአቱ ላይ አይናቸውን መንቀል የለባቸውም ፤ ለቀድሞው ጠ / ሚር አስተዳደር አለመሳካትና የህዝብ ቅሬታ ምንጮች በመሆን ፍ / ቤቶች ዋነኛ አሉታዊ አውዳሚ ሚናን መጫወታቸው የአደባባይ ሚስጥር ነው ፡፡

Wednesday, December 16, 2015

Ethiopian law constitution

Ethiopian Constitution and Courts Law የኢትዮጲያ ህግና ህገ መንግስት - http://wp.me/p39p0v-8j

Saturday, March 14, 2015

Property Rights In Ethiopian Law የኢትዮጲያ ህግና የንብረት ባለቤትነት (Property Right) መብት አፈፃፀም

 

            አንድ የፍርድ ቤት ሙግት በርካታ ወራትን ብሎም አመታትን የሚፈጅ ሲሆን ይህም ማለት ይህ ጉዳይ ፍርድ   ቤት ይዞታል በሚል ብቻ እውነቱ እስከሚወጣ ድረስ አመታትን መፍጀቱ የንብረት ባለቤትነት መብትን ህጉ በአግባቡ ማስከር ችሏል ወይ ? የሚል ጥያቄ ቢነሳ መልካም ነው ፡፡ በሃገራችን እንደሚታወቀው የፍርድ ቤት ሙግት በቀላሉ የማያልቅ ሲሆን በቀላሉ ወረዳዎች ወይንም ባስ ካለም ክፍለ ከተማዎች መፍትሄ ሊሰጡት የሚገችሉት ጉዳይ አመታትን ሰዎችን ሲያመላልስ ይስተዋላል ፡፡

          አንዱ መዋእለ ንዋይን ለማበረታታት ከሚመከሩት የተመቻቹ ሁኔታዎች አንዱ የንብረት ባለቤትነት (Property Right) መብትን ማስከበር ሲሆን በምእራባውያን የምጣኔ - ሐብት ባለሙያዎወች እንደተጠናው ከሆነ ለአፍሪካ ኢንቨስትመንትን አግባቡና  በበቂ ላለመሳቧ ዋነኛው ምክንያት የንብረት ባለቤትነት መብት በበቂ አለመከበሩ ነው ይላል ፡፡

          አንድ መዋእለ ንዋይ አፍሳሽ አንድ የውጭ ሃገር ሄዶ ገንዘቡን ሲያፈስ የሚያፈሰውን ገንዘብ ሲፈልገው መልሶ ማውጣት ሚፈልግበት በማንኛውም ሰዓት ላይ ማውጣትን የሚፈልግ ሲሆን የንብረት መብት (Property Right) በአግባቡ የማይከበርባቸው ሃገራት የውጭ መዋእለ ንዋይን የማግኘት እድላቸው በጣም ጠባብ ነው የሚሆነው ፡፡  ይህም አወዛጋቢ በሚሆንበት ወቅት የሚከበር ፍርድ ቤቶች አማካይነት በተፋጠነና በተከራካሪ ወገኖች ላይ የማያስፈልግ ወጭንና ኪሳራን በማያስከትል ሁኔታ በአንዱ ኪሳራ ሌላኛው አለአግባብ በማይጠቀምበት ሁኔታ መሆን አለበት ፣ የነገሩ መንዛዛት አንደኛው ወገን በአንደኛው ኪሳራ አለአግባብ እንዲጠቀም የሚያደርግ ሲሆን ፣ ይህ ካልሆነ ደግሞ በሁለቱም ወገኖች ላይ ከባድ ኪሳራንና መጓተትን ያስከትላል ፡፡ ለምሳሌ በእርስ በርስ ጦርነት የምትታመሰው ሶማልያን እናስብ ፤ አንድ የውጭ ሃገር ኢንቬስተር ሶማልያ ሄዶ መዋእለ ንዋዩን እንደማፍሰስ ብለን ብናስብ አንድ ባለሃብት እርዳታ አድርጎ ቢሰጠው ይሻለኛል ፣ ዝም ብዬ ሄጄ ገንዘቤን ከማፈስና ከምነጠቅ ብሎ ነው እሚያስበው ፣ ስለዚህ ሶማልያ መዋእለ ንዋይ የማግኘት እድሏ አነናሳ መሆኑ ግልፅ ነው ፡፡

          በአፍሪካ የንብረት ባቤትት መብት በአግባቡ የማይከበር ሲሆን ለኢንቨስትመንት አስፈላጊ የሆነ መሬት ያለ በቂ ሰነድ የሚያዝ ሲሆን መዋእለ ንዋይን ለማፍሰስና ለማሳደግም ሆነ ለማሻሻል አስቸጋሪ ሲሆን አድርጎታል ብለው የውጭ ባለሙያዎች ይናገራሉ ፡፡ ከዚህ ተጨማሪ ግን ፍርድ ቤቶች ጠንካራ ሆነው የንብረት ባለቤት ህጉን ለማስከበር ፈጣንና ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ መፍታት ካልቻሉ ረጅም ግዜን መውሰዱ መዋእለ ንዋይን ከማረታታት አንፃር አሉታዊ ጎን ይኖረዋል ፡፡ ለምሳሌ አከራይና ተከራይ መሐከል ያለ ክርክር አመታትን ሊወስድ ይችላል በዚህም ምክንያት አከራዩ ፣ ክርክሩ ቤቱ ተይዞት ከሆነ የሚካሄደው ቤቱን እስከሚያስለቅቅ ድረስ የሚደርስበትን ኪሳራን ከውል ውጭ ጉዳት ደርሶብኛል በሚል ሌላ መዝግብ በመክፈት ድጋሚ ከሶ ብቻ ነው ማስከፈል የሚችለው ፡፡ ይህ ራሱ ደግሞ ከውል ውጭ ምን ያህል ነው የደረስብህ ኪሳራ የሚለው ለዳኝነት ቁልጭ ያለ ባለመሆኑ ምክንያት አሻሚ  ስለሚሆን ከውል ውጭ ጉዳት ለደረሰበት ወገን አርኪ ላይሆን ይችላል ፡፡ ከዚህም በተጨማሪም ጉዳቱ ለደረሰት ወገን የደረሰበት ጉዳት ሌላ ተጨማሪ ወጮጪን ፣ የጠበቃ አበልን የሚያስወጣው ሲሆን ጉዳቱ የበዛ ነው የሚሆነው ፡፡

          የኢንቨስትመንት አዋጁ እንደሚደነግገው ከዚህ ቀደም አንድ የውጭ ሃገር ዜጋ ኢትዮጲያ ውስጥ ቤት መግዛትም ሆነ መስራት የማይችል ሲሆን ነገር ግን የዚህ አዋጅ መሰረት ግን ኢንቨስተሩ ቤት ለመስራት ይፈቀድለታል ፡፡ ለምሳሌ በ2004 ዓ.ም. የወጣው የሊዝ አዋጁን ብንወስድ አዋጁ የወጣትበት ዋነኛው ምክንያት የትራንስፎርሜሽን እቅዱን ማሳካት የሚል ሲሆን ፣ የግል የንብረት ባለቤትነት መብትን ይጋፋል በሚል በህግ ባለሙያዎች የተተቸ ሲሆን ነገር ግን አዋጁ የወጣበት አላማ ግን መንፈሱን መረዳት ይቻላል ፡፡

Friday, February 6, 2015

Japan & China



ጃፓን

ቢል ጃፖን ላይ የተጣለውን የኒውክሊየር ቦምብ የሰራውን የማንሀተን ፕሪጀክት የተጠቀሙባቸውን ቦታዎችን በኒው ሜክሲኮ ፣ ዋሽንግተንንና ቴኔሲ ያሉትን ሶስት ታሪካዊ ቦታዎችን የማንሀተን ፕሮጀክት የታሪክ ቅርስ  ሆነው በአሜሪካ መንግስት እንዲመዘገቡና ወደ ሙዚየምነት እንዲለወጡ እንዲሆንና ለወደፊቱ ትውልዶች ሙዚየም እንዲሆን አዋጅ አውጥተዋል ፡፡ 
የጃፓን የትርፍ ግብር ታክስ ከሲንጋፖር እጥፍ ሲሆን በበለፀገው አለም ከፍተኛው ነው የሚባለው ነው ፡፡ የጃፓን የትርፍ ግብር ታክስ ከሲንጋፖር እጥፍ ሲሆን በበለፀገው አለም ከፍተኛው ነው የሚባለው ነው፡፡
ቀድሞ ሁለት የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትሮች ጃፓን ኮምፈርት ሴቶች ተብለው ጉዳት ለደረሰባቸው ሴቶች ጸጸታቸውንና ሃዘናቸውን የገለፁ ቢሆንም በዚህ ያልረኩት ቻይናና ደቡብ ኮርያ ጃፓን ሙሉ ይፋዊ ይቅርታን እንድትጠይቅ ደጋግመው ጠይቀዋል ጃፓን ግን እምቢተኛ ሆና ቆይታለች፡፡
በ1987 ዓ.ም. የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትንፈር የነበሩት ሰው አሜሪካ የኒውክሊየር የጦር መሳሪያዋን ጃፓን እንድታማሰፍና ጃፓን እንድትከላከል ጠይቀው የነበረ ሲሆን ጃፓን በአሜሪካ የኒውክሊየር የጦር መሳሪያ ትተማመን ነበረ ፡፡ የቀዝቃዛው ጦርነት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ ተጋግሎ በነበረበት በዚህ ወቅት ጃፓን የአሜሪካንን የኒውክሊየር የጦር መሳሪያ ጥላነት ብትሻ አስገራሚ አይሆንም ፡፡ የጃን ሶስት የኒውክየር መርሆዎች የሚባሉት የኒውሊየር የጦር መሳረሪያ ባለቤት ፣ ሰሪም ሆነ ተጠቃሚም እንደማትሆን ፡፡ ጃፖን በአሜሪካ የኒውክሊየር ጥላ እንደምትተማመን አሜሪካን ባለስልጣናት የሚረዱ ሲሆን ፡፡  
እ.አ.አ. ከ1860ዎቹ ጀምሮ ጃፓን በአካባዋ ያሉትን ማለትም በደቡብ ምስራቅ እስያ ያሉትን አገራትን የበላይነትን ለማሳየት ስትሞክር የነበረ ሲሆን እስከ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት  ወቅት ድረስ ይሄ የጀፓን በዙሪያዋ ያሉትን አገራት ሃይሏንና የበላይቷን ፤ ለማሳየት የምታደርገው ቀጥሎ ቆይቷል፡፡
በጃፓን ተማሪዎች በአመት ውስጥ በተደጋጋጋሚ እንዲፈተኑና ፣ ምርጫ ብቻ ከሆነ ፈተና ይልቅ ተማሪዎች ኢሴ እንዲፅፉ መፈተን አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል ፡፡

ቻይና

ቻይና በሁለት አሃዝ ማደጓ እንዲሁም የዲሞግራፊክ ዴቪደንድ ደግሞ ሰፊ ተጠቃሚ የሃገር ውስጥ ገበያ እንዲኖራት ሲያደርግ ፣ ቻይና በአፍሪካና በላቲን አሜሪካ አገራት ጋር ለአገራቱ ቀለል ያለና አመቺ ስለሆነ ያላት የኢኮኖሚ ሞዴል የተሻለ ተቀባይነት እንዲኖራት አድርጓል ፡፡
አሜሪካ እንደ ቀደሞው የምትፈልገውን የምትልበትና የምታደርግበት ዘመን አብቅቷል ማለት ይቻላል ፡፡ ቻይና የከአለም ባንክን የሚተካ ባንክ በሻግሃይ እንዲቋቋም ስታደርግ በብሪክስ አባልነቷ ፡፡ አሜሪካ ስራዎች ወደ ቻይና መሄዳቸው ሲጎዳት በአንፃሩ ቻይና በዙህ ዚህ ተጠቃሚ ሆናለች ፡፡ በዚህ በርግጥ ቻይና ሙሊ ዋስትና የላትም ምክንያቱም ቻይናም በበኩሏ እድሏን ለቬትናም ለመሳሰሉ እንዲሁም ለአፍሪካ ሀገራትም ጭምር እያጣች ስለሆነ እርሠዋ ጋር የማምረቻ ዋጋ በመናሩ ምክንያት ፡፡ በመግዛት አቅም (ፒፒፒ) ቻይና አሜሪካን አልፋ መሄዷ የአለም የገንዘብ ድርጅት አስታውቋል ፡፡ የመካከለኛው መድብ ሃብት በአሜሪካ በእጅጉን ሲያቆለቁል በቸአንፃ በቻይና የመካከለኛወ መደብ አቅሙ እየፈረጠመ ሄዷል ፡፡
አሜሪካ ቻይናናን መቋቋም ትችላለች ወይ አሜሪካ በጦርነት ውስጥ መዘፈቋ ይህም በርካታ ገንዘብን መጠየቁ አሜሪካ በአጭር ጊዜ በውስጥም ከዞህ በርካታ ጦርነት ፣መውጣቷ አጠራጣሪ ነው ፡፡ ቻይና የኤሌክትሪክ መኮኖችን በተመለከተ ሻንግሃይን ቤጂንግን ያሊሉ የቻይና ከተሞች በአየር ንብረት በመከል የተቸገሩ በመሆኑ በተመለከተ አውሮፓንም አሜሪካንንም አልፋ መሄዷ እርግጥ ነው ፡፡ አሜሪካ ቻይናን እንደ ስጋት ነው የምትመለከታት አሜሪካ ቀድሞም ጃንንን እንዲሁም ጀርመንን እንደ ስጋት ስትመለከት ቆይታለች ፡፡ ነገር ግን ይህ የሚያድጉ አገራትን እንደ ስጋት መመልከት ትክክል መሆኑ አጠራጣሪ ነው ፡፡
‹‹አንዳንድ ሰዎች ሃብታም ይሁኑ ፣ ድህነት መልካም ነገር አይደለም›› ዴንግ ዚዩያዎፔንግ ፡፡ ‹‹ቻይና የተኛች ድራጎን ነች ፣ ስትነሳ ግን አለምን ታንቀጠቅጣለች›› የፈረንሳይ ንጉሰ ነገስት የነበረው ናፖሊዎን ቦናፖርቴ በአንድ ወቀቅት ስለ ቻይና የተናገረው፡፡
ቻይና ባላት ግዚፍ ህዘብ ብዛትና የሚፈጥርላት የሃገር ውስጥ አቅምና ከአፍሪካና ከላቲን አሜሪካ ጋር ባላት ቻይናውያን በአለም ላይ ብዙ መዋእለ ንዋይን ያፈሰሱ ሲሆን በመጪዎቹ አስርት አመታት ቻይና በአለም ላይ ዋና ተዋናይ ትሆናለች ተብሎ ይጠበቃል ፡፡
ከአንድ ወንዝ አጠገብ ቻይና ውስጥ በቀራፂዎች የተሰራው የቡድሀ ሀውልት እጅግ አስደናቂ ከመሆኑ የተነሳ መሬቱ ከአንድ ሺ አመት በኋላም ቢሆን ሀውልቱ ንቅንቅ አላለም ፡፡ ሳይንቲስቶችን አሁን ድረስ የሚያስደንቀው ግን በአንድ ሺህ አመታት በፊት የነበሩ ጥበበኛ የእደጥበብ ባለሙያዎች ሰዎች እነማን እንደነበሩ ምንም እንኳን ታሪክ ዛሬ በስም ባያውቃቸውም እንዴት የመሬት አቀማመጡን አውቀው ማለትም ለመሬት መንቀጥቀጥም ሆነ ለእሳተ ገሞራ እንደማይጋለጥ ተረድተው ቦታውን ሊመርጡት ቻሉ የሚለው አሁንም ድረስ ሳይንቲስችን ያስደንቃል ፡፡
ጠንካራ የቻይና የመገበያያ ገንዘብ ፣ ማለትም ዩዋንና የሰራተኛ ዋጋ መናር 119 ቢሊየን ዶላር በ2015 የውጭ መዋእለ ንዋይ ቻይና ያገኘችው ሲሆን ለአነስተኛ ጭማሪው ማነስ ምክንያቱ ሆኖ ተገኝቷል ፡፡

Global Migration & Poverty



ዓለም አቀፉ የህዝቦች እንቅስቃሴና ፍለሰት (Migration)

በአሁኑ ወቅት ስደት ዋነኛ የህዝቦች መንቀሳቀሻ ነው ፡፡ በአረቡ ዓለም ያለው የህዝቦች መንቀሳቀስ ጦርነትን በመሸሽ እንዲሁም በላቲን አሜሪካ ያለውን የቡድን ግድያና ለአደንዛዥ እፅ የሚደረገውን ጦርነት በመሸሽ ምክንያት በአለም ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ የአዳዲስ ህዝቦች እንቅስቃሴና ፍልሰት ይታያል ፡፡
አውሮፓ ህዝቡ እያረጀ በመሆኑ የተሟ የጤና እንክብካቤን ለማግኘት ለታዳጊጉ አገራት ወጣት ወደ አውሮፓ መምጣት እንዳለባቸው ይረዳሉ ፣ ነገር ግን በአብዛኛው ስለ ስደት ያለው አመለካከት አሉታዊ ጎኑ የሚበዛበት ሲሆን እንደ አሜሪካ ያሉ ሃገራት በስደተኞች የተቋቋሙ ናቸው ፡፡ ስደት የህዘብች ስብጥርንና የተለያዩ ህዝቦችን ወደ አንድ ሃገር በመግባት የሃገርን ገጽታ በበጎ ጎኑ የመለወጥ አቅም አለው ፡፡

ድህነት (Poverty)

የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝደንት የተነበሩት ሊንደን ቢ ጆንሰን እ.አ.አ. በጥር 8 ቀን በ1964 ዓ.ም. በድህነት ላይ ለኮንግሬሳቸው ባሰሙት አመታዊ ንግግር ላይ ‹‹ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በድህነት ላይ ጦርነትን አውጃለሁ›› ብለው አስታወቁ ፡፡ ጆንሰን በታሪክ የመጀመሪያውን ጦርነት በድህነት ላይ ያወጁ ፕሬዝደንት ናቸው ፡፡ ከዚያ በኋላ በርካታ የዓለማችን መሪዎች እንዲሁም አለም አቀፋዊ ተቋማት እንደ የተባበሩት መንግስታትና አለም ባንክንና የአለም የገንዘብ ድርጅትን ጨምሮ ድህነት ላይ ጦርነትን አውጀናል ሲሉ በተደጋጋሚ ይሰማሉ ፡፡ የፕሬዝዳንቱ አላማ ‹‹የድህነትን ምልክቶችን ለማስታገስ ብቻ ሳይሆን፣ ለማዳንና ለመከላከልም›› ጭምር ነበረ፡፡ ከዚያ ወዲህ የአሜሪካ የፌደራል መንግስት ድህነትን ለመዋጋት ከ19 ትሪሊየን ዶላር በላይ ወጪ አድርጓል ፡፡ ነገር ግን በዚህ ሁሉ ገንዘብ ምን ውጤት ተገኘ ተብሎ ቢጠየቅ ተገቢነት አለው ፡፡ ከዚህ ይልቅ አንዳንድ ባለሙያዎች በግል እርዳታን የሚያደርጉ እና የግል ኩባንያዎችና ሃብታም ደግ ግለሰቦች የሚሰጡት በመንግስት ከሚደጎመው የማህበራዊ ዋስትና ይልቅ ውጤታማ ሊሆን ይችላል ወይ ብለው ጠይቀዋል ፡፡ ከማህበራዊ ከመንግስት ይልቅ ውጤታማ ናቸው ወይ ብለው እስከ መጠየቅም ደርሰዋል ፡፡
በተመሳሳይም በአፍሪካ ከሁለተኛው የአለም ጦርነት ወዲህ የአለም አቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች ለአፍሪካ አገራት ከ1 ትሪሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ ለግሰዋል ፡፡ ነገር ግን አፍሪካ ከድህነት ፈጽሞ በዚህ የእርዳታ ገንዘብ ከድህነት ያልተላቀቀች ሲሆን አፍሪካ ለውጥ ማምጣትና መነቃቃት የጀመረችው ኢንቨስትመንት ስታገኝና ከእርዳታው ይልቅ የንግድ ትስስርን በተለይም ከሩቅ ምስራቅ አገራት እንደ ቻይናና ህንድ ካሉ አገራት ጋር መፍጠር  በጀመረችበት ወቅት እንደሆነ ይታወቃል ፡፡ በእርግጥ አፍሪካ ከቅኝ ግዛት ነፃ ከወጣችበት ባቸው ከ1960ዎቹ እስከ 90ዎቹ ድረስ መረጋጋት ርቋት መቆየቱ የሚታወቅ ሲሆን በተበላሸ ወታደራዊ አገዛዝ በአብዛኛው የአፍሪካ አገራት ነግሶ መቆየቱና ይህን ተከትም የእርስ በእርስ ጦርነቶች በበርካታ የአፍሪካ አገራት መቀስቀሱ እንዲሁም አፍሪካ ቀዝቃዛው ጦርነት የጦርነት አውድማ መሆኗ ለአፍሪካ ምጣኔ ሀብታዊ እድገት ውድቀት አንዱ ሰበብ ሆኖ መቆየቱ አሌ አይባልም ፡፡ ይህ ጉዳይ አከራካሪ ሲሆን በርከታ ባለሙያዎች የተለያዩ አስተያየትን ይሰጣሉ ፡፡