Thursday, March 14, 2013

የምእራባውያን ማቆልቆል



ምእራባውያን በየቀኑ በመገናኛ ብዙሀን በምንሰማቸው ዘገባዎች ቀድሞ የነበራቸውን ተፈሪነት፣ ሀይል ሀብትና አቅም እያጡ እንደመጡ የሚያመለክቱ ናቸው ። የኩባንያዎቻቸውና የባንኮቻቸውና ሌሎች የገንዘብ ተቋማቶቻቸው መክሰር ፣ የአንዳንዶቹም በመንግስት ድጋፍ ህልውናቸው መቆሙ እና ሰራተኛ ማሰናበታቸው ሁሉ  ለምእራባውያን ጤና እንደማይሰጥ ግልፅ ነው ።