Monday, March 4, 2019

Ethiopia Debt Sustainability

የገንዘብ ስርአት ቁጥጥር ሊደረግበት ይገባል። ከለውጡ በፊት በኢትዮፒያ በኢትዮፒያ ልማት ባንክ በኩል ብድር ቢመቻችም ብድሩ ሳይመለስ #npl ማለትም #የማይመለሱ ብድሮች ይፋዊ በሆነው መረጃ #Non_Performing_Loans #NPL ወደ 40 በመቶ ከፍ ቢልም እስከ 70 በመቶ ይደርሳል በዘርፉ ባለሙያዎች ግምት።ለዚህ ምሳሌ እሚሆነው #Aika_Addis የተባለው የ#ቱርክ #ኩባንያ #አይካ_አዲስ በ8 ቢሊየን እዳ እሳቅፈው ሲሄዱ 29 ሚሊየን ዶላር ማሽን ቢያመጣም 150 ሚሊየን ዶላር እንዳመጣ ተደርጎ ብድር ከልማት ባንክ ተለቆለታል ። ይህም።ልማት ባንኩን አክስሮአል ።
አሁን ግን በዚህ አይነት መንገድ በተለይም ግብርና ዘርፍ እንሰማራለን ብለው ከልማት ባንክ ብድር ወስደው ያልከፈሉ በህግ እንደሚጠየቁ የብሄራዊ ባንክ ገዢ ጠቁመዋል ።

#small & medium eneterprisrs አነስተኛና መካከለኛ ተቁዋማት አበዳሪ
ያጡት በዚህ ምክንያት ነው ።
እሚያበድራቸው የለም ፥ ወጣቱ ስራ ያጣው በዚህ ምክንያት ነው።
አሁን ያለው ለውጥ መደገፍ የምንችለው በኢኮኖሚ ስልት ነው ስራ እድል ለወጣቱ መፈጠር እና ኤክስፖርት #import_Export_Trade #ወጪና_ገቢ_ንግድ መንቀሳቀስ አለበት ፥ ለዚህ ደግሞ መንግስት #ፕላን ማውጣት አለበት። የሀገሪቱ የውጭ ብድርን ጫና የመሸከም አቅም #Debt Sustainability መፈተሽ አለበት።  ከአቅም በላይ ብድርና ክፍያ የውጭ ምንዛሪውን ጠራርጎ እየወሰደው ነው። ሃገሪቱ ብድር ለመክፈል አጠራጣሪ ሁኔታ ውስጥ ልትገባ እንደነበረ ወይም #Default ልታደርግ እንደነበረ የብሄራዊ ባንክ ገዥ ዶ/ር ይናገር ደሴ ጠቆም አድርገዋል በቅርቡ በሰጡት ቃለ ምልልስ።

No comments:

Post a Comment