Tuesday, May 22, 2018

የፖሊሲማሻሻያንየማድረግአስፈላጊነትናየመንግስትዝግጁአለመሆን

የሃገራችንን ምጣኔ ሃብት በተከታታይ አመታት እድገትን እያስመዘገበ የቀጠለ ሲሆን ኢኮኖሚውአሁንባለበትሁኔታእድገቱንለማስቀጠልግንየምጣኔሃብትናማሻሻያንማድረግይጠበቅበታል ፡፡አንድምጣኔ - ሃብት አንድ የእድገትደረጃላይሲደርስከዚያእድገትጋርእሚመጣጠንየፖሊሲማሻሻያዎችንይፈልጋል ፡፡ ለምሳሌቻይናኢኮኖሚዋ እያደገና እየዘመነ (ማቹር) ሲደርግተከታታይየሆኑማሻሻያዎችንእያደረገችትገኛለች ፡፡በተለይምየፋይናንሱ ዘርፍ የዚህ አይነት ማሻሻያዎችን የሚፈልግ ሲሆን እስከ ቴሌኮም ዘርፉ ድረስ የዚህን ዓይነትማሻሻያዎችካልተደረጉለትቀጣዩየኢኮኖሚእድገትባለበትየመቆምባህሪንያሳያል ፡፡ከዚህም በተጨማሪ ከውጭ የሚመጣቀጥተኛኢንቨስትመንትእያደገመሄድአለበትእንደኢትዮጲያላለበርከትያለየውጭምንዛሪንየሚያስገኝአቅምንገናያልፈጠረ ኢኮኖሚየውጭባለሃብቶችበኢኮኖሚውውስጥበሰፊውተሳትፎማድረጋቸውአስፈላጊነው ፡፡
        በሌላበኩልደግሞመንግስትበጣምወሳኝከሆኑትዘርፎችውጭያሉትወደግልመዛወርያባቸውሲሆንበአብዛኛውበመንግስትስር የሚገኙት የልማት ድርጅቶች የግል ባለሃብቶች እጅ ሆነው ሊቀጥሉ የሚችሉ ናቸው፤ እነኚህን ድርጅቶች ወደ ግል ማዛወር አንድ አማራጭ ሲሆን፤ ነገር ግን ኢህአዴግ መራሹ መንግስትመጀመሪያካደረጋቸውለውጦችወዲህለቀቅየለየኢኮኖሚማሻሻያንለማድረግተነሳሽነትንሲያሳይአይታይም ፡፡ ኢህአዴግ በጣም የሚያደንቃትቻይናበርካታደፋርየሆኑማሻሻያዎችንእያደረገችሲሆንበተለይምበፋይናንስእናበቴሌውዘርፍቀላልየማይባሉለውጦችንአድርጋለችበዚህምየዓለምየንግድድርጅትአባልለመሆንየቻለችሲሆንበዚህምእጅግተጠቃሚሆናለች ፤በኢንዱስትሪምርቶቿሰፊየሆነየዓለምገበያንለመቆጣጠርበቅታለች ፡፡ ገዢውፓርቲኢህአዴግግንዓለምየንግድድርጅትአባልለመሆንየሚያስፈልገውንምጣኔሃብታዊማሻሻያዎችንለማድረግምንያህልፈቃደኛእንደሆነአይታውቅም ፡፡
በተለይምግልፅነትንለመፍጠርሲባልእንደአክስዮንገበያየመሳሰሉትንለመክፈትናካፒታልንእንዲሁምየቦንድገበያንበመክፈትእዚሁካለየሃገርውስጥየፋይናንስምንጭለማሰባሰብእድልንየሚፈጥርየነበረቢሆንምበሃገርውስጥኩባንያዎችስራዎቻቸውንለማስፋፋትየሚያስፈልጋቸውንካፒታልበቀላሉለማሰባሰብያለውንእድልአጥብቦታል ፡፡ለፋይናንስአቅርቦት በውጭ ብድር ላይ ሙሉ ለሙሉ ከመመስረት ይልቅ የሃገር ውስጥ ፋይናንስን ለማሰባሰብ  እድልን ይፈጥር የነበረ ቢሆንም በዚህ ዘርፍ ይህ ነው የሚባል ለውጥ ሳይደረግ ቀርቷል ፡፡ የውጭ ባለሃብቶችም በቀላሉወደሃገሪቱኢንቨስትአድርገውበሚፈልጉበት ወቅት ገንዘባቸውን መልሰው እሚያወጡበት እድልአለመኖሩናያለአክስዮንገበያበቀጥተኛኢንቨስትመንትብቻእንዲሳተፉመፈለጉበተለይምበኤክስፖርትዘርፍንለማሳደግበሚያስችልመልኩበሚፈለገውደረጃየውጭባለሃብቶችንበማምጣትአልተቻለም ፡፡
        መንግስትበትላልቅየመሰረተልማትግንባታዎችመሳተፉመልካምቢሆንምእነኚህፕሮጀክቶችእንደመሆናቸውበረጅምግዜግንየኢኮኖሚውንመሪነትመያዝያለበትየግሉዘርፍነውፕሮጀክቶችየስራግዜውያቸውንሲጨርሱየሚጠናቀቁእንደመሆናቸውመጠንከፍተኛየመንግስትወጪንማውጣትብቻኢኮኖሚውንለመምራትአዳጋችሲሆንእንደዚሁምለእነኚህትላልቅፕሮጀክቶችየሚያስፈልገውንገንዘብለማሟላትሃገሪቱንእዳውስጥየመንግስትንእዳእያናረውየሚሄድእንደመሆኑኢኮኖሚውንለመምራትየግሉክፍለኢኮኖሚየበለጠሚናንመጫወትያለበትስርአትመዘርጋትአለበት ፡፡ትላልቅፕሮጀክቶችለኢትዮጲያአስፈላጊመሆኑየታወቀሲሆንኢኮኖሚውንበማነቃቃትበኩልከፍተኛሚናንእንዳለውማንምየሚረዳውነው ፡፡
በምእራቡአለምየኢኮኖሚመቀዛቀዝበሚኖርበትወቅትምጣኔሃብቱንለማነቃቃትመንግስትትላልቅፕሮጀክቶችንበመስራትበዚያውምኢኮኖሚውንበማነቃቃትየስራእድልንበመፍጠር፤ገንዘብእንዲሽከረከርናወዲውምከገቡነበትሪሴሽንለመውጣትየሚጠቀሙበትየኬኒዥያንምጣኔሃብትአዋቂዎችየሚመክሩትና በ1930ዎቹ በሩዝቬልትእንዲሁም በ2008 ዓ.ምበነበረውየአሜሪካንሪሰሽንበኦባማአስተዳደደርዘመንተግባራዊየተደረገነው ፡፡በትላልቅፕሮጀክቶችእድገትንማስደገፍየራሱየሆኑጠንካራጎኖችያሉትንያህልድክመትምአለውአንዱከላይእንደጠቀስኩትፕሮጀክቶቹየሚጠይቁትግዙፍፋይናንስማሰባሰብራሱንየቻለፈተናሲሆንበብድርቢገኝእንኳንጋብካልተደረገሃገርንበአጭርግዜውስጥግዙፍእዳውስጥሊከትየሚችልነው ፡፡በሌላበኩልደግሞፕሮጀክቶቹበትክክልከተጠናቀቁለረጅምግዜሃገርንሊጠቅሙየሚችሉመሂናቸውጠንካራጎናቸውነው ፡፡
በተለይምየዋጋግሽበትበሚንበርበትወቅትትላልቅፕሮጀክቶችከፍተኛወጪየሚወጣባቸውእንደመሆናቸውመጠንየዋጋግሽበትንየማባባስናየውጭምንዛሪእጥረትንበማባባስበኩልሚናሊኖራቸውይችላል ፡፡ትላልቅፕሮጀክቶችመንግስታትንበህዝብእንዲወደዱራሳቸውንየሚያሳዩበትእድልንየሚሰጥነው ፡፡ ነገርግንከትላልቅፕሮጀክቶችባሻገርግንምጣኔሃብታዊማሻሻያዎችንበማድረግየበለጠዘላቂእድገትንማፋጠንየሚቻልበትየፖሊሲእድልአለ ፡፡
ምንምእንኳንከወጪንግድገቢአስፈላጊውየዶላርገቢይገኛልተብሎቢታሰብምይህንማሳካትአልተቻለም ፡፡ ከወጪንግድየሚገኘው 3 ቢሊየንዶላርብቻሲሆንነገርግንየሃገሪቱየውጭምንዛሪፍላጎት 16 ቢሊየንዶላርመድረሱአሳሳቢሲሆንበዚህመሃከል ያለው የ13 ቢሊየንዶላርክፍተትንፍላጎትንለመሙላትየወጪንግዱብቻውንሊያሟላውእንዳልቻለመረዳትይቻላል ፡፡ከሌሎችሃገራትልምድእንደምንረዳውየውጭምንዛሪእጥረትለመቅረፍበወጪንግድብቻመተማመንበቂስላልሆነበተለያዩዘርፎችአስተማማኝናቀጥተኛናቋሚየሆነየውጪኢንቨስትመንትመሳብአስፈላጊነው፤ በእርግጥይህኢንቨስትመንትበኢንዱስትሪውዘርፍእንዲሆንናየወጪንግድንእሚያጠናክርመሆንይጠበቅበታል፤ ነገርግንበበቂሁኔታመሳብአለመቻሉየወጭንግዱንበሚፈለገውደረጃላለማሳደግእንቅፋትሆኗል ፡፡ 
ግሽበትንበተመለከተየዋጋውድነትንለመቆጣጠርናብሎምዋጋዎችንለመቀነስያለውበርካታአማራጮችያሉቢሆንምአይኤምኤፍባወጣው መግለጫየኢትየጰዮጲያየውጭእዳ ጫናወደከፍተኛደረጃመድረሱንናይህምመሰረታዊሸቀጦችንወደሃገርውስጥለማስገባት እንደ ስንዴ ፤ ስኳርና ዘይት የመሳሰሉትንለማቅረብአስቸጋሪሁኔታንእንደፈጠረ ተገልጸዋል፡፡ አይኤምኤፍ በበኩሉ ባወጣውመግለጫኢትዮጲያንናታንዛንያንበከባድየእዳጫናውስጥእየገቡእንዳሉአስጠንቅቋል ፡፡
የውጭምንዛሪእጥረትመፈጠርየዋጋግሽበትንበማባባስአሉታዊአስተዋፅኦንአድርጓል ፡፡ይህምየፖሊሲማሻሻያንማድረግአስፈላጊሆኖተግኝቷል ፡፡ነገር ግን በዚህዘርፍፖሊሲአውጪዎችምንያህልዝግጁ ናቸው የሚል አግባብነትያለው ጥያቄ ቢነሳ ተገቢ ነው ፡፡ በፋይናንስ ዘርፍ በተለይም ማሻሻያዎችን ደፈር ብሎ ማድረግ አስፈላጊሲሆንየፋይናንስዘርፉንለውጭባንኮችናየፋይናንስተቋማትበመጠኑከፈትማድረግ አንዱ አማራጭ መሆኑን በርካታ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች እየተናገሩ ይገኛሉ ፡፡ለውጭ ባንኮች ዘርፉ ዝም ተብሎ ባንዴ የሚከፈት ሳይሆን ቀስ በቀስ ለቀቅ እየተደገረገ የሚከፈት ነው ፡፡ ለምሳሌ ቻይና የውጭ ባንኮች ወደ ሃገሯ እንዲገቡ ስትፈቅድ በጀመሪያ ከሃገር ውስጥ ባንክ በጋር የጋራ ሽርክናን በመፍጠር እንጂ የውጭ ባንኩ ብቻውን ሊገባ አይችልም ፡፡ ቀስ በቀስ ግን ቻይና የውጭ ባንኮች ብቻቸውን ወደ ፋይናንስ ዘርፉ እንዲገቡ ፈቅደዋል ፤ በዚህም የምእራባውያንን ድጋፍ አግኝተውበታል ፡፡ በርግጥ የቻይና ሞዴል ሙሉ ለሙሉ ከኢትዮጲያ ጋር ተመሳሳይነውማለትአይደለም፡፡ ቻይናየፋይናንስዘርፍንበሰፊውመክፈትየጀመረችው የፕሬዝዳንት ትራምፕ ወደ ስልጣን ሲመጡ ከቻይና ጋር ያለውን የንግድ ጉድለት አስተካክላለሁ ስላሉ ኢኮኖሚዋን ዝግ አደረገች እንዳትባል ከፈት ማድረግጀምራለች ፤ነገርግንትራምፕበዚህሳይወሰኑበቻይናየአልሙኒየምናበብረትምርቶችላይማእቀብንጥያለሁብለዋል፡፡ነገርግንቻይናየቴሌኮምእናየፋይናንስዘርፏንክፍትማድረጓየዓለምየንገድድርጅትአነባል እንድትሆንና በንግድ እንድትበለፅግና ከፍተኛየውጭምንዛሬ በገቢን በማግኘት መልሳ ለአሜሪካ አበዳሪለመሆንአብቅቷታል ፡፡ ይህ እድል አሁን ቀጥሎ ተጠቃሚይሆናሉ፤ ተብለውየሚጠበቁትእንደኢትዮጲያያሉትየአፍሪካአገራት ናቸው ፡፡ከዚህ ለመረዳት የሚቻለው ስልታዊ በሆነ መንገድ ኢኮኖሚን ክፍት ማድረግ የበለጠ ተጠቃሚ እንደሚያደርግነው ፡፡በዚህ ዘርፍ ለዘብያለናአሁንካለውወቅታዊከሆነውእንቅቃሴአንጻርበተግባርየሚሰራንፖሊሲመከተልአማራጭመሆኑን ማስተዋልያስፈልጋል ፡፡